Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

የህወሓትን ንብረት ባስቸኳይ ይመልስ‼(ደረሰ ሰዓቱ ነቃሁ)

Post by Ejersa » 09 Jan 2020, 10:42

ለሃገራችን መከራን ሰንቃ በ1983 አዲስ አበባ የከተመችው ህወሃት ንብረቶቼን በህግ አስመልሳለሁ የሚል ባዶ ቀረርቶ እንዳቀረበች ሰማን። የኢትዮጵያ ህዝብ የተዘረፈ ቢሊዮኖቹን በህግ ሳያስመልስ፣ እድሜ ለጠሚዶ ዶር አብይ ዛሬ ወንጀለኞች በህግ ሳይጠየቁ ጭራሽ ንብረት እናስመልሳለን የሚል ቀልድ ውስጥ ገብተውልናል። በእርግጥ የህወሃት ንብረት የሆኑት የጥፍር መንቀያ ፒንሳዎቿና የብልት ማኮላሻ ሃይላንዶቿ ይመለሱላት ዘንድ እንጮሃለን!! ታሪካዊው በረባሶም አይረሳ ስንል እንጮሃለን።

ፍትህ ለዘረኛ ከፋፋዮች !
ፍትህ ለጥፍር ነቃይ ፌደራሊስቶች !



Post Reply