Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

BREAKING NEWS እስራኤል ዳንሳ ታሰረ !!!

Post by clear12 » 06 Jan 2020, 13:56

BREAKING NEWS ታህሳስ 23/2012 ዓ.ም በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው ፍርድቤት የቀረቡት እስራኤል ዳንሳ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት አንደኛ ደረጃ ፍርድቤት ክሳቸውን በማረፊያ ቦታ ሆነዉ እንዲከታተሉ በመወሰኑ ታስረዋል፡፡ አቃቤ ህግ የ14 ቀናት የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ የጠየቀ ሲሆን ፍርድ ቤቱ 12 ቀናት ፈቅዷል ሲል ኢትዮ ኦን ላይን ዘግቧል፡፡ እስራኤል ዳንሳ በተከታዮቻቸው ሰንድ እንደፈዋሽ የሚታዩ ሲሆን ፤ በተለያዩ የማጭበርበር ወንጀሎች ተጠርጥረው መታሰራቸውን ሰምተናል፡፡

Last edited by clear12 on 06 Jan 2020, 14:26, edited 1 time in total.

clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

Re: BREAKING NEWS እስራኤል_ዳንሳ በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው_መታሰራቸው_ተሰማ፡

Post by clear12 » 06 Jan 2020, 14:26

እስራኤል ዳንሳ ታሰረ l Israel Dansa Ethiopia


Post Reply