BREAKING NEWS: የካራቴ ጥቁር ቀበቶ ባለቤት የሆነ ግለሰብ በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ሀበሾችን አስጠነቀቀ
በሚዲያው ክፍለ ዘመን ጌታ ተናገረኝ እያሉ ከየዋሆች ላይ ገንዘብ የሚያታልሉ የመናፍቃን ነብዮች ህዝብ የሳይኮሎጂ ማታለያ ሲስተማቸውን እያወቀ ሲመጣ መጸሃፍ ቅዱስን እንሰብካለን ብለው በያዙት መድረክ ላይ ተቃዋሚዎቻቸውን በመስደብና በማስፈራራት የበግ ለምድ የለበሰ ተኩላዊ ማንነታቸውን ሲያሳዩ ማየት የተለመደ ነው፥፥