Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Zreal
- Member
- Posts: 486
- Joined: 15 Mar 2019, 20:33
Post
by Zreal » 24 Dec 2019, 10:27
ዑስታዝ አሕመዲን ጀበል በሞጣ ከተማ ምን ሲያደርጉ ነበር?
-------------------------------------------
(ልዩ የአደባባይ ሚዲያ ዘገባ)
የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባልና የተለያዩ እስላማዊ መጻሕፍት ደራሲ እንዲሁም የእምነቱ አስተማሪ የሆኑት ዑስታዝ አሕመዲን ጀበል ከሦስት ሳምንት በፊት በሞጣ እንደነበሩ፣ የተለያዩ ምስጢራዊ ስብሰባዎችን በከተማው ሲያደርጉ እንደነበር የአደባባይ ምንጮች ገልጸውልናል። ልዩ ዘገባችንን ለመከታተል ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ፡-
-
mollamo
- Member
- Posts: 608
- Joined: 12 Dec 2018, 12:22
Post
by mollamo » 24 Dec 2019, 13:54
I THINK THE GOVERNMENT SHOULD ROUND UP AND PUT THIS RADICAL WAHBIS TO PRISON. THEY ARE DESTABILIZING THE PEACE LOVING MUSLIMS WHO LIVED PEACEFULLY SID BY SIDE WITH OUR CHRISTINA BROTHERS.