-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: የሞጣ ወቅታዊ ሁኔታ - "ሰርጎ ገብ ፅንፈኞችን አስወግዱልን ብንልም መንግስት ዝምታን መርጧል!"
ሕዝቡ ውሃ በማቅረብ የጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ቃጠሎውን መቆጣጠር መቻሉን የነገሩን ነዋሪው፤ ቤተ ክርስቲያኑ መትረፉን ተከትሎ ሰዓቱም መሽቶ ስለነበር ስሜታዊ የነበሩ ወጣቶች ከቁጥጥር ውጭ ሆነው በመስጊድ ላይ ጥቃት እንዳደረሱ ሰምቻለሁ ብለዋል።
እርሳቸው ግን ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ መቅረታቸውንና ከዚያ በኋላ ስለሆነው ነገር በወሬ እንጂ በዝርዝር እንደማያውቁ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
የአካባቢው ሰበካ ጉባኤ በተፈጠረው ሁኔታ ላይ ነገ ማብራሪያ ለመስጠት ቀጠሮ መያዙን፣ ሆኖም ግን በትክክል የጊዮርጊስ በቤተክርስቲያን የታየው እሳት ከምን እንደመነጨ በመጣራት ላይ እንደሆነም ገልጸውልናል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሙስሊሙና በክርስቲያኑ መካከል ቅራኔ እንዳልነበረና ሆኖም ግን ነባር ሙስሊሞችና ውሃቢ የሚባሉት ቡድኖች ጋር ቅራኔዎች እንደነበሩ ያስታወሱት እኚሁ ምንጭ ከዚህ በፊት በነበረ ስብሳባ "እኛን ሊያለያዩ ነው ብለው ደብዳቤ ጽፈውባቸው ያውቃሉ" ይላሉ። ይህ እንዴት ወደ እምነት ተቋማት ቃጠሎ ሊያመራ እንደቻለ ግን ያሉት ነገር የለም።
https://www.bbc.com/amharic/news-50876652
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: የሞጣ ወቅታዊ ሁኔታ - "ሰርጎ ገብ ፅንፈኞችን አስወግዱልን ብንልም መንግስት ዝምታን መርጧል!"
Please wait, video is loading...
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: የሞጣ ወቅታዊ ሁኔታ - "ሰርጎ ገብ ፅንፈኞችን አስወግዱልን ብንልም መንግስት ዝምታን መርጧል!"
የሞጣ ሙስሊሞች ግዴታቸውን ስለመወጣታቸው ይህ ደብዳቤ ዋቢ ነው። ሙሉ ደብዳቤውን አንብቡት! ችግሩ የአዴፓ ነው።
………………………………
በምስ/ጎጃም ዞን እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት
ቁጥር:- ም/ጎ/እስ/ጉ/ም/ቤት-174
ቀን :- 05-01-12
ለሞጣ ከተማ አስተዳደር ጸጥታ ጽ/ቤት
ሞጣ
ጉዳዩ:- እውቅና እንዲኖራችሁና ክትትል እንድታደርጉ ስለማሳወቅ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረው በከተማችን በሚገኘው ማርዘነብ ሆቴል ውስጥ ከእኛ እውቅና ውጭ በሙስሊሙ ሕብረተሰብ ስም ተደጋጋሚ ስብሰባዎች እየተደረጉ እንደሆነ ለማወቅ የቻልን ሲሆን ይህንንም ለከተማ አስተዳደሩ ጸጥታ ጽ/ቤት ከዚህ በፊት በቃል ያሳወቅን ቢሆንም ከጉዳዩ አሳሳቢነት አንጻር በጽሑፍ ማሳወቅ አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል።
ይህ ስብሰባ ከቀድሞ ጀምሮ አራት በአራት አካባቢ በሚገኘው ሼህ አሊ እስማኤል ሱቅ ውስጥ ይሰበሰቡ እንደነበር እና አሁን ላይ ግን በአቶ ሀብታም ጸጋዬ እና ደሴ ወርቁ ሰብሳቢነት ማርዘነብ ሆቴል ውስጥ እየተሰበሰቡ ይገኛል። በዚህም ስብሰባ የት ነው እኔ ከፈለኩ እስልምና ጉዳይን እና የመስጂድ ኮሚቴን ማፈራረስ እችላለሁ። ሼህ ሙስጦፋም ነባሩን ሰው እያባረሩ ነው በማለት ግጭት የሚፈጥሩ ንግግሮችን እንደሚያደርጉ በስብሰባው ከተገኙ ሰዎች አረጋግጠናል።
የዚህ ስብሰባ ዓላማ ሙስሊሙን የሚጠቅም ከሆነ ከእኛ ጋር በመነጋገር ስብሰባቸውን በእስልምና ጉዳይ ቢሮ ውስጥ ወይም መስጂዶች ውስጥ ማድረግ እየተቻለ ሆቴል ውስጥ ማድረጋቸው ሌላ ድብቅ አጀንዳ እንዳላቸው እና ይህም የከተማችንን ሙስሊም ሕብረተሰብ ከመከፋፈል አልፎ ከሌላ እምነት ተከታዮች ጋር ሊያጋጭ የሚችል እንደሆነ የከተማችን እስልምና ጉዳይ ም/ቤት ስራ አስፈጻሚ ባደረገው ስብሰባ ገምግሟል። በመሆኑም የከተማ አስተዳደሩ ጸጥታ ጽ/ቤት እና የሚመለከታቸው አካላት ክትትል በማድረግ ወደሌላ ነገር ከመሄዱ በፊት መደረግ ያለበት ነገር እንዲደረግና ይህ ሳይሆን ቀርቶ ለሚከሰተው ነገር ም/ቤቱ ሀላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል።
አላህ አክበር
ጀማል ጌታው
የሞጣ ከተማአስ/እስ/ጉ/ሰብሳቢ
ግልባጭ:-
-ለሞጣ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት
-ለሞጣ ከተማ አስተዳደር አዴፓ ጽ/ቤት
-ለሞጣ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት
-ለምስ/ጎጃም ዞን አስተዳደር ም/ቤት
-ለአማራ ክልል አስተዳደር ም/ቤት

………………………………
በምስ/ጎጃም ዞን እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት
ቁጥር:- ም/ጎ/እስ/ጉ/ም/ቤት-174
ቀን :- 05-01-12
ለሞጣ ከተማ አስተዳደር ጸጥታ ጽ/ቤት
ሞጣ
ጉዳዩ:- እውቅና እንዲኖራችሁና ክትትል እንድታደርጉ ስለማሳወቅ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረው በከተማችን በሚገኘው ማርዘነብ ሆቴል ውስጥ ከእኛ እውቅና ውጭ በሙስሊሙ ሕብረተሰብ ስም ተደጋጋሚ ስብሰባዎች እየተደረጉ እንደሆነ ለማወቅ የቻልን ሲሆን ይህንንም ለከተማ አስተዳደሩ ጸጥታ ጽ/ቤት ከዚህ በፊት በቃል ያሳወቅን ቢሆንም ከጉዳዩ አሳሳቢነት አንጻር በጽሑፍ ማሳወቅ አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል።
ይህ ስብሰባ ከቀድሞ ጀምሮ አራት በአራት አካባቢ በሚገኘው ሼህ አሊ እስማኤል ሱቅ ውስጥ ይሰበሰቡ እንደነበር እና አሁን ላይ ግን በአቶ ሀብታም ጸጋዬ እና ደሴ ወርቁ ሰብሳቢነት ማርዘነብ ሆቴል ውስጥ እየተሰበሰቡ ይገኛል። በዚህም ስብሰባ የት ነው እኔ ከፈለኩ እስልምና ጉዳይን እና የመስጂድ ኮሚቴን ማፈራረስ እችላለሁ። ሼህ ሙስጦፋም ነባሩን ሰው እያባረሩ ነው በማለት ግጭት የሚፈጥሩ ንግግሮችን እንደሚያደርጉ በስብሰባው ከተገኙ ሰዎች አረጋግጠናል።
የዚህ ስብሰባ ዓላማ ሙስሊሙን የሚጠቅም ከሆነ ከእኛ ጋር በመነጋገር ስብሰባቸውን በእስልምና ጉዳይ ቢሮ ውስጥ ወይም መስጂዶች ውስጥ ማድረግ እየተቻለ ሆቴል ውስጥ ማድረጋቸው ሌላ ድብቅ አጀንዳ እንዳላቸው እና ይህም የከተማችንን ሙስሊም ሕብረተሰብ ከመከፋፈል አልፎ ከሌላ እምነት ተከታዮች ጋር ሊያጋጭ የሚችል እንደሆነ የከተማችን እስልምና ጉዳይ ም/ቤት ስራ አስፈጻሚ ባደረገው ስብሰባ ገምግሟል። በመሆኑም የከተማ አስተዳደሩ ጸጥታ ጽ/ቤት እና የሚመለከታቸው አካላት ክትትል በማድረግ ወደሌላ ነገር ከመሄዱ በፊት መደረግ ያለበት ነገር እንዲደረግና ይህ ሳይሆን ቀርቶ ለሚከሰተው ነገር ም/ቤቱ ሀላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል።
አላህ አክበር
ጀማል ጌታው
የሞጣ ከተማአስ/እስ/ጉ/ሰብሳቢ
ግልባጭ:-
-ለሞጣ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት
-ለሞጣ ከተማ አስተዳደር አዴፓ ጽ/ቤት
-ለሞጣ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት
-ለምስ/ጎጃም ዞን አስተዳደር ም/ቤት
-ለአማራ ክልል አስተዳደር ም/ቤት

-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44