Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 21 Dec 2019, 12:59
ትላንት በትግራይ መቐለ ከተማ በነበረው የሙሁራን እና የተቃዋሚ ድርጅት ስብስብ ላይ ጌታቸው ረዳ መምህር አብርሃ ደስታን ከጠየቀው ጥያቄ አንዱ እንዲህ የሚል ነበር "ዶክተር አብይ አህመድ ሺህ አመት ይንገስ ብለህ በፌስቡክ ላይ ፅፈሃል" አብሪሽም እየሳቀ እንዲህ ብዬ አልፃፍኩም በስሜ የተከፈቱ ፌስቡክ ስላለ ከዛ አይተሀው እንዳትሆን?
