Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 19 Dec 2019, 09:35
እነዚህም የሀንዥ ግዛት ም/ቤት ም/ሊ/ር እና ከእሳቸው ጋር የመጡ ልኡካን ናቸው ። ከህወሃት ጋር ሴራ ለመጠንሰስ ትግራይ የመሄድ ዓላማ ነበራቸው ። አይሆንም ተብለው ወደመጡበት ከአዲስ አበባ እንዲመለሱ ሁኗል ።
ይህ መሆን ያለበት ድንቅ ተግባር በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ። በትግራይ ኢንቨስት ያደረጉ ሌሎች አገሮችም ኢንቨስትመንታቸውን እንዲነቅሉ መንግስት እርምጃ መውሰድ አለበት ።
