Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 17 Dec 2019, 07:28
ይህ ህዝብ ፍትሕ በማጣቱ ብዙ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ ከገጠር ወደ ክልል አስተዳደር (መቀለ) የመጣ ቢሆንም ተስፋ አላገኘም። ብሶቱ በሚድያ ለማሰማት ቢሞክርም በትግራይ ክልል ያሉ ሚድያዎች የህወሓት በመሆናቸው ምክንያት ሊሳካለት አልቻለም። የትግራይ ህዝብ በፍትሕ እጦት እየተሰቃየ ነው። አብዛኞቹ ከዓረና ፓርቲ ጋር በመቀላቀል ለመታገል ወስነዋል። ህወሓት ከስልጣን ካልተባረረ ፍትሕ ሊያገኙ እንደማይችሉ ገብተአቸዋል! (በምስሉ ምታዩት ህንፃ የትግራይ ክልል መስተዳድር ቢሮ ነው)
መምህር አብርሃ ደስታ
