Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ህወሃት በኑሮ ውድነት የትግራይ ህዝብ ቢያልቅ ግድ የላትም!

Post by Hameddibewoyane » 16 Dec 2019, 17:19

ህወሃት የካቲት 11 ለማክበር 250 ሚልዮን ብር መድባ እየተንቀሳቀሰች ነው ። ህወሃት በኑሮ ውድነት የትግራይ ህዝብ ቢያልቅ ግድ የላትም ። በስራ እጦት ምክንያት ስራ ፍለጋ ወጣቱ ስደት ወጥቶ ቢቀር ደንታዋ አይደለም ። ህጻናት መማሪያ ክፍል አጥተው በዳስ በእባብ እየተነደፉ ያለ እወቀት ቢቀሩ አጀንዳዋ አይደለም። ህወሃት ህዝቡ በፈለገው መንገድ ቢያልቅ ትርጉም አይሰጣትም። በትግራይ ከህዝቡ ይልቅ የካቲት 11 ይከበራል ።


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ህወሃት በኑሮ ውድነት የትግራይ ህዝብ ቢያልቅ ግድ የላትም!

Post by Za-Ilmaknun » 16 Dec 2019, 17:25

This isn't their money. It is money stolen from the poor and other Regions of the country. They better save every penny for the rainy day...

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10103
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ህወሃት በኑሮ ውድነት የትግራይ ህዝብ ቢያልቅ ግድ የላትም!

Post by Digital Weyane » 17 Dec 2019, 04:02

"Only when Saudi Arabia allows the building of a Church in Mecca that we Weyane will allow Tegaru Muslims to build a Mosque in Axum." --- (Our Great Leader Meles Zenawi -- 2006)

Post Reply