Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Thomas H
Senior Member
Posts: 12927
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: ኦሮሞዎችን መንጋ ብላ የሰደበችው ገጣሚ ሕሊና ደስላኝ በዓብይ ግብዣ ኖርዌይ ተገኘች

Post by Thomas H » 14 Dec 2019, 12:10

ዓብይ እቺን ልጅ በመጋበዝ ለማስተላለፍ የፈለገው መልእክት ምንድን ነው? 60 ሚልዬን ሕዝብ መንጋ ብላ ተሳድባ ይቅርታ ሳትጠይቅ እንዴት ነው ነገሩ ? ዓብይ ራሱ ኦሮሞ መንጋ ነው በሚለው ሓሳብ ይስማማል ማለት ነው? እስኪ በጥሞና እንወያይ:

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12473
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ኦሮሞዎችን መንጋ ብላ የሰደበችው ገጣሚ ሕሊና ደስላኝ በዓብይ ግብዣ ኖርዌይ ተገኘች

Post by DefendTheTruth » 14 Dec 2019, 14:52

Thomas H wrote:
14 Dec 2019, 12:10
ዓብይ እቺን ልጅ በመጋበዝ ለማስተላለፍ የፈለገው መልእክት ምንድን ነው? 60 ሚልዬን ሕዝብ መንጋ ብላ ተሳድባ ይቅርታ ሳትጠይቅ እንዴት ነው ነገሩ ? ዓብይ ራሱ ኦሮሞ መንጋ ነው በሚለው ሓሳብ ይስማማል ማለት ነው? እስኪ በጥሞና እንወያይ:
Unless you are a pathetic liar you should say where she mentioned the name Oromo let alone calling them "manga".

Ke siltanim werdachiw wushet ataKomum inde?

Wey gud.

Post Reply