Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ከወረድኩ አይቀር "ወራዳ" እስክባል እታገላለሁ!!!!

Post by Hameddibewoyane » 11 Dec 2019, 20:43

የትግራይ ክልል ቲቪ ዜናዎች:-

ዜና አንድ:- በኦስሎ የሚኖሩ ኤርትራውያንና ኢትዮጵያውያን ዶክተር ዐቢይ የኖቤል ሽልማት አይገባቸውም" በማለት ተቃውሟቸውን አሰሙ።

ዜና ሁለት:- ኢትዮጵያ ያለምንም ምክንያት ኢንተርኔት መዝጋቷን ማቆም አለባት" በማለት ሚስተር ኬ ተናገሩ።

ዜና ሶስት:- CPJ በኢትዮጵያ የመናገር ነፃነት እየተጣሰ መሆኑን ገለፀ።

አይ ህውሓት!!!

አንዳንድ ጊዜ ሳስባት "ከወረድኩ አይቀር "ወራዳ" እስክባል ድረስ መታገል ይኖርብኛል" ብላ የወሰነች ይመስለኛል።