Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

ጃዋር ሞሃመድ በምርጫ ቢመረጥስ

Post by Ethoash » 21 Nov 2019, 18:29

እስቲ አስቡት ኦሮሞዎች ፻% ቢመርጡት ምን ታረጋላቹ

ማን ጁሀርን መምረጥ አለብት

በመላ ትግሬዎች
በመላ እስላሞች
በመላ ሱማሌዎች
በመላ ወላይታዎች
በመላ ጋምቤላዎች
በመላ ጉሙዟች

እንግዲህ ማን ቀረ ። ጁሀር በቀላሉ ሊመረጥ ይችላል ። እኔ የምለው አማሮች ይህንን የምርጫ ውጤት ይቀበላሉ ውይ ። ያቺ የግምቦት ስባት አባል የጁሀርን መመረጥ ብታበስር ። አማራው ምራቁን ወጦ ለአምስት አመት ጁሀር እንዲመራ ይፈቅዳል ወይስ ምርጫውን አንቀብለም ብሎ ያፈግጣል።


እስቲ ምን አባታቹሁ ታረጋላቹህ እስቲ ንገሩን

አማሮች ምንም ማረግ አይችሉም ጁሀርን ከጠሉ አርትክል ፫፱ (article 39)አለላቸው መገንጠል ይቻላሉ
እንግዲህ ምርጫው ይሄው ነው።