እስቲ አስቡት ኦሮሞዎች ፻% ቢመርጡት ምን ታረጋላቹ
ማን ጁሀርን መምረጥ አለብት
በመላ ትግሬዎች
በመላ እስላሞች
በመላ ሱማሌዎች
በመላ ወላይታዎች
በመላ ጋምቤላዎች
በመላ ጉሙዟች
እንግዲህ ማን ቀረ ። ጁሀር በቀላሉ ሊመረጥ ይችላል ። እኔ የምለው አማሮች ይህንን የምርጫ ውጤት ይቀበላሉ ውይ ። ያቺ የግምቦት ስባት አባል የጁሀርን መመረጥ ብታበስር ። አማራው ምራቁን ወጦ ለአምስት አመት ጁሀር እንዲመራ ይፈቅዳል ወይስ ምርጫውን አንቀብለም ብሎ ያፈግጣል።
እስቲ ምን አባታቹሁ ታረጋላቹህ እስቲ ንገሩን
አማሮች ምንም ማረግ አይችሉም ጁሀርን ከጠሉ አርትክል ፫፱ (article 39)አለላቸው መገንጠል ይቻላሉ
እንግዲህ ምርጫው ይሄው ነው።