1) አየለ ጫሚሶ ከቅንጅት፣
2) መስፍን ሽፈራው ከመኢብን፣
3) ትግስቱ አወል ከአንድነት ፖርቲ፣
4) አላምረው ይርዳው ከአገው ሸንጎ፣
5) ከጌዲዮ ህዝቦች ደሞክራሲ ድርጅት፣
6) ዶክተር ሚሊዮን ከሲአን፣
7) ዶክተር ሙሉጌታ በአካሉ (ስሙ ካልተለየ ከሲዳማ ድርጅት)፣
9) የገዳ ስርዓት አራማጅ ፓርቲ፣
10) ወላይታ ዴሞክራሲያዊ ፖርቲ፣
11) የአፋር ፓርቲ አርዱፍ የሚባልና አፋር ዴሞክራሲ ፓርቲ፣
12) የአርጎባ ፓርቲ፣
13) የቅማንት ዴሞክራሲ ድርጅት፣
14) ከቤኔ ሻንጉልና ጋምቤላ ተቃዋሚ ፓርቲ (ስማቸው አልተለየም)፣
15) እንዲሁም ከሶማሌ፣ አፋር እና ድሬዳዋ በስም ያልተለዩ ሽማግሌዎች ተሳትፈው ነበር
በትላንቱ ስብሰባ የተገኙትን ባይገልፁም ከሲአን ሚሊዮን በህመም፣ ከአፋር መሀመድ ኡስማን ምክንያቱ ባልተገለፁ፣ የቅማንት ተወካይ በመንገድ ችግር፣ የቤኔሻንጉሉም የአውሮፕላን ትኬት በማጣቱ እንዳልተገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ:: ትህነግ 27 ዓመት ስታጨበረብር ኖራ እሁንም በድሮ በሬ ካላረስኩ እያለች የምትጋጋጠውን እና የቸገረው እርጉዝ ያገባል ሆኖባት የጅል ስራዋን ተያይዛዋለች ይሄ ስራዋም የት እንደሚያደርሳት ጊዜ ያሳየናል።
EthioWikiLeaks
