Re: Please Forward This To Wedi Afom aka Issu.

Mo Ibrahim with Ethiopian cadre Tedors Adhanom
Neocolonial Ritual and Servitude to the West: Gratifying the African Elites with Human Rights Awards, Grants and Prizes
By Sophia Tesfamariam... https://www.globalresearch.ca/neocoloni ... es/5355573
Re: Please Forward This To Wedi Afom aka Issu.
PIA, For more than half-century at Eritrea's helm, He keeps going and going and going...



-
- Member+
- Posts: 9662
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: Please Forward This To Wedi Afom aka Issu.
ሻእቢያዎች ባለፉት ሃያ አመታት ጀግና ወያኔ በኤርትራ ላይ ያደረሰውን ከፍ ያለ ጉዳት እውቅና ላለመስጠት ሲዘልፉ እና ሲያጥላሉ መሰማታቸው የሚገርም ነገር አይደለም። ልክ ነው፡ የወያኔ መሪዎቻችን ከአለም ሃያላን አገሮች ጋር አብረው በመስራት ኤርትራን በማዳከም ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውተዋል። ለበጎ ስራቸውም ሃያ ሰባት ቢልዮን ዶላር ኡንደተሰጣቸውም የአለም ሕዝብ ሁሉ የሚያውቀው ሃቅ ነው።
ትንሽም ሆነ ትልቅ ስራ ክቡር ነው። አፄ ዮሐንስ የእንግሊዝን ሰራዊት መርተው ለድል ያበቁት ስራ ክቡር ነው የሚል ፅኑ አቋም ስለነበራቸው ነው። አፄ ቴዎድሮስን ካስገደሉ በኋላ ለእንግሊዝ ንግስት የፃፉት ደብዳቤ የተወሰደ እንዲህ ይነበባል፥ "...ጥንቱንም በእግዚአብሔር ፈቃድ ለመንግስት የበቃሁ እርስዎ በሰጡኝ መድፍ፣ ነፍጥና ባሩድ ነው።"
አፄ ቴዎድሮስ ድንገት ከሞት ቢያመልጡ ኖሮ እና አፄ ዮሐንስን ለፈፀሙት ጀብድነት እውቅናን ላለመስጠት ግንባራቸውን ቋጥረው፤ ጥርሳቸውን ነክሰውና ጣታቸውን ቀስረው ጥፋቱ የእንግሊዝን መንግስት ነው ብለው ቢናገሩ የትግራይ ሕዝብ ያፌዝባቸውና ይስቅባቸው ነበር። ቂቂቂቂቂቂቂቂቂ

ትንሽም ሆነ ትልቅ ስራ ክቡር ነው። አፄ ዮሐንስ የእንግሊዝን ሰራዊት መርተው ለድል ያበቁት ስራ ክቡር ነው የሚል ፅኑ አቋም ስለነበራቸው ነው። አፄ ቴዎድሮስን ካስገደሉ በኋላ ለእንግሊዝ ንግስት የፃፉት ደብዳቤ የተወሰደ እንዲህ ይነበባል፥ "...ጥንቱንም በእግዚአብሔር ፈቃድ ለመንግስት የበቃሁ እርስዎ በሰጡኝ መድፍ፣ ነፍጥና ባሩድ ነው።"
አፄ ቴዎድሮስ ድንገት ከሞት ቢያመልጡ ኖሮ እና አፄ ዮሐንስን ለፈፀሙት ጀብድነት እውቅናን ላለመስጠት ግንባራቸውን ቋጥረው፤ ጥርሳቸውን ነክሰውና ጣታቸውን ቀስረው ጥፋቱ የእንግሊዝን መንግስት ነው ብለው ቢናገሩ የትግራይ ሕዝብ ያፌዝባቸውና ይስቅባቸው ነበር። ቂቂቂቂቂቂቂቂቂ




