Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 01 Nov 2019, 21:24
አደፓ ከኦደፓ ጋር ለመዋሀድ ያስቀመጠው ቅድሜ ሁኔታ አለ ተባለ፡፡ ያውም አዲስ አበባ ጉዳይ ነው በማለት ኤርሚያስ አጋለጠ፡፡ ይህ ማለት ኦደፓ ከአደፓ ጋር ለመዋሀድ አድስ አበባ የአማራ መሆኑን መቀበል ወይም ቢያንስ አዲስ አበባ የኦሮሞ መሬት ያለመሆኑን ኦደፓ ለአደፓ ቃል መግባት (መስማማት) ይጠበቅበታል ማለት ነው፡፡
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 01 Nov 2019, 21:32
AbebeB wrote: ↑01 Nov 2019, 21:24
አደፓ ከኦደፓ ጋር ለመዋሀድ ያስቀመጠው ቅድሜ ሁኔታ አለ ተባለ፡፡ ያውም አዲስ አበባ ጉዳይ ነው በማለት ኤርሚያስ አጋለጠ፡፡ ይህ ማለት ኦደፓ ከአደፓ ጋር ለመዋሀድ አድስ አበባ የአማራ መሆኑን መቀበል ወይም ቢያንስ አዲስ አበባ የኦሮሞ መሬት ያለመሆኑን ኦደፓ ለአደፓ ቃል መግባት (መስማማት) ይጠበቅበታል ማለት ነው፡፡
Says Abebe B from tigray pretending as Oromo