Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4497
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

የአማራ ክልል የጃዋርን tv(OMN )ን እና ONN ሜድያ ሰላም አዋኪዎች ናቸው ሲል : የአማራ ባለስልጣን ደሞ ጃዋር ለፍርድ መቅረብ አለበት አሉ::

Post by Abaymado » 01 Nov 2019, 10:01

አሁን አንዱ መነጋገርያው : የአማራ ክልል የጃዋርን ሜድያ OMN ን እና ONNን ሽብር ፈጣሪዎች ናቸው ስል ወቀሰ::

በተያያዥ የብአዴን ማዕከላዊ አባል እና የሰላም ሚንስትር ሚንስቴር ዴታ ዶክተር ስዩም መስፍን በፌስ ቡክ ገፁ “ግዜው አጠረም ለዘመም ጃዋር በሕግ መጠየቁ አይቀሬ ነው:: ”ብሏል::