Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

አሁን ኢሄ የኬኛ ትውልድ ነው እድገት የሚያመጣው? በረሃብ ቢሞት አያስገርምም!!!!

Post by Hameddibewoyane » 23 Oct 2019, 07:24

የሰውን ልጅ ዘቅዝቆ የሰቀለ መንገድ ቢዘጋና መፅሐፍ ቢያቃጥል በፍጹም አልገረምም ባይሆን ማንም ሰው ከኢትዬጵያዊነት በላይ አይደለምና ኢትዮጵያ ከተደቀነባት አስደንጋጭ ችግር እንድትወጣ የፈለገ አይነት ልዩነት ቢኖርም ሰላም ለማስጠበቅ ህዝቡ ከፌደራል መንግሥት ጎን መቆም የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።ፍትህ ፣ዲሞክራሲ ፣መልካም አስተዳደር የሚኖረው አገር ሲኖር እና ዜጎች በሰላም ወጥተው ሲገቡ ብቻ ነው።

Last edited by Hameddibewoyane on 23 Oct 2019, 07:31, edited 1 time in total.


Post Reply