Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

የፖለቲካ ነጋዴው ዳዊት ከበደ!!!!

Post by Hameddibewoyane » 23 Oct 2019, 07:15

የፖለቲካ ነጋዴ ብሔር ሆነ ሃይማኖት የለውም ዛሬ ስለአንድነት ሰብኮ በማግስቱ አትራፊ ከሆነ የብሔር ጠበቃ ነኝ ብሎ ብቅ ይላል።ዳዊት ከበደ ስላለፈው ታሪኩ አብዛኛው ኢትዮጵያዊ የአገሩን ፖለቲካ በቅርብ የሚከታተል ያውቀዋል። አሁን ከህወሓት በላይ ህወሃት ሆኖ እራሱን የትግራይ ህዝብ ጠበቃ አድርጎ የሾመ ሰው ነው። አብዛኞቹ በእሱ ሚድያ የሚቀርቡት በኢትዮጵያ ጥላቻ ደማቸው ውስጥ የሰረፀባቸው መምህር ገብረኪዳን፣መምህር መኃሪ የመሳሰሉትን እያቀረበ መቼም ባይደርስብንም ሲያስረግም ይውላል አሁን ደግሞ ትግራይ ውስጥ ስንት ግፍና በደል እየተፈፀመ የህወሃት የፀጥታ አባል 50 እህቶቻችን ሲደፈሩ ከእነሱ ጎን ያልቆመ ኢትዮጵያ አገራችንን ህዝቦችዋን ደም ለማፋሰስ ካሰፈሰፈው ከ ጁሐር ጎን ነኝ ይለናል።