Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

"አብዬታዊ ዲሞክራሲ ፀረ ዲሞክራሲ ነው ተባለ"!!!

Post by Hameddibewoyane » 22 Oct 2019, 06:16

ለ27 አመታት የህወሓት ልሳን በመሆን ስለ አብዬታዊ ዲሞክራሲ የሰበከን አዲስ ዘመን ጋዜጣ "አብዬታዊ ዲሞክራሲ ፀረ ዲሞክራሲ ነው ተባለ" ብሎት እርፍ። እዋይ እዋይ እዋይ እዋይ ደደቢት እስኪ ለማንኛውም ስብሐት ነጋ እና ጓደኞቹ አዬኻ ናይና በሉዋቸው።