Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MatiT
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 16 Feb 2013, 10:18

በየአመቱ ወታደር ከሚያስመርቁ መሪዎች መጽሃፍ ወደሚያስመርቅ መሪ እንኩዋን ኢትዮጵያንን አሸጋገረን።

Post by MatiT » 21 Oct 2019, 23:51

ከወታደር ወደ መጽሓፍ፣ https://www.facebook.com/10000513234745 ... o&d=n&vh=e

የአንድ አገር መሪ መጽሃፍ ጽፎ "መርቁልኝ" ሲል መስማት ለአእምሮ ሰላም ይሰጣል። በየአመቱ ወታደር ከሚያስመርቁ መሪዎች መጽሃፍ ወደሚያስመርቅ መሪ እንኩዋን አሸጋገረን።

MatiT
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 16 Feb 2013, 10:18

Re: በየአመቱ ወታደር ከሚያስመርቁ መሪዎች መጽሃፍ ወደሚያስመርቅ መሪ እንኩዋን ኢትዮጵያንን አሸጋገረን።

Post by MatiT » 21 Oct 2019, 23:54

ዘመን ተሻጋሪ ሃቅና ፍቅርን ያዘለ የአንድነት ዝመሬን በመደመር ስያሜ ላወገኑ ላበረከተው የብእር እምባ ገና ከገጽ ኣንድ ስጀምሩት ልብ የሚያንጠለጥል ስጦታ በመሆኑ ባገር ታላቅ ሃወልት እንዳቆሙ የሚቆጠር ስራ እንደሰሩ እውቅና በመስጠት ካለሙት ለመድረስ ኣሁንም የማትሶላን እንዴምን እና የሰለሙንን ጥበብ ፈጣሪ እንደ ባህር አሸዋ ኣብስቶ ይስጥህ፡

Post Reply