Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EthioRedSea
Member
Posts: 4089
Joined: 31 Aug 2019, 11:55

የአብይ አህመድ "መደመር" ኢትዮጵያን ለማደከም አንጂ ለማሳደግ ያለመ መርህ አይደለም !

Post by EthioRedSea » 20 Oct 2019, 10:30

[b]አያ ጅቦ ሳታመሃኝ ብላኝ አንደተባለው የኢትዮጵያ ጠላቶች አብይ አህመድን እንደ ጀሌ አዝምተውብናል :; ይህም የኢትዮጵያ ን አድገት አንደሚያደክመው መግመት ከባድ አይደለም:; ጥያቄው ግን ምን ያህል ኢትዮጵያ ትደክማለችች ይሆናል:: ወይስ ወደቃ ትሰባበርብን ይሆን ?
በርግጠኝነት መናገር የምንችለው የኢትዮጵያ ምሁር አጆቻቸውን አጣምረውየህዝብን መጎዳትና መጎሳቆል አንደማይመለከት ነው:: ኢትዮጵያውያን ለተራበ አንጀራ ለጠገበና ለካሃዲ ደግሞ ዱላ ማቅረብ ያውቁበታል ::
አብይ አህመድና ጋሻ ጃግሬዎቹ የኢትዮጵያን ፖለቲካ በጭንቅላቱ አንዲራመድ አያደርጉት ነው :: የኢትዮጵያ ህዝብ ልጆች ደግሞ የኢትዮጵያ ፖለቲካ አንደገና በአግሩ አንዲሄድ ማድረግ ይኖረባቸዋል :: ያደርጉታልም!! [/b]