Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሰበር ዜና፣ ትግራይ ዉስጥ በህወሓት ላይ ታላቅ ተቃውሞ ሰልፍ እያተካሄደ ይገኛል!!!!

Post by Hameddibewoyane » 19 Oct 2019, 13:38

ትግራይ ዉስጥ በህወሓት ላይ ታላቅ ተቃውሞ ሰልፍ እያተካሄደ ይገኛል። ሰለማዊ ሰልፍ የወጡት ምክንያትም ህዉሓት የእንደርታ ህዝብ መሬት እየዘረፈ እና የእንደርታ ቤቶቹም እየፈረሱ ለዘመዳቸዉ የአድዋ እና የአኩሱም ህዝብ እየሰጡት መሆናቸዉ ይታወቃል። የአድዋ ህዝብ እና የእንደርታ ህዝብ በሁለት ተከፍሎ ይገኛሉ። የጸትታ ፖሊሶች ራሱ በሁለት ተከፍሎዋል።

በስድብ እና በጥላቻ የሚታወቁት የህዉሃት ደጋፍዎች የሆኑ አድዋ አክሱም ሽረ ለራሳቸዉ እንደ ትግሬ ሲጠሩት፣ ለእንደርታ ለተምቤን ለራያ ህዝብ ዶግሞ የአማራ ዘመዶች ወይም የአማራ ጎሮቤት ባንዳ ብለዉ ይሰድብናል።