Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4591
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ሐዋሳ ለአዲሱ ለሚመሰረተው ክልል ዋና ከተማ እንድትሆን ወሰነ: ግን ከፍተኛም ተቃውሞ አስተናግዷል:: እና እንዴት ይታያል?

Post by Abaymado » 18 Oct 2019, 12:58

በምርጫው የሚኖረውን ማጭበርበር እንዳለ ሆኖ ሐዋሳ ለሲዳማ ክልል ዋና ከተማ እንደትሆን ወስኗል:: ድምፁም:
ተቃውሞ ......50
ድጋፍ........168
ድምፀ ተአቅቦ ......22
በዚህ ሂሳብ ማፅደቅ ይቻላል?