Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

የእንደርታ ህዝብ መሬቱ እየተዘረፈ እና ቤቶቹም እየፈረሱ ናቸው!!!!

Post by Hameddibewoyane » 16 Oct 2019, 08:10

የ እንደርታ ህዝብ መሬቱ እየተዘረፈ እና ቤቶቹም እየፈረሱ ናቸው።የተዘረፈው መሬት ደሞ ለ ስብሓት ነጋ ሰፍሪዎች በነፃ እየተሰጠ ነው። እነዚ ቤቶች ዛሬ ጥዋት ልዩ ስሙ ስራዋት በሚባል ቦታ እየፈረሱ ያሉ ቤቶች ናቸው። የእንደርታ ሕዝብ ዶ/ር አብይን ምነው የትግራይን ህዝብን ረሳህው እያለ ነው!!!!!

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: የእንደርታ ህዝብ መሬቱ እየተዘረፈ እና ቤቶቹም እየፈረሱ ናቸው!!!!

Post by Hameddibewoyane » 16 Oct 2019, 08:43

በአንድ ቀን ብቻ በትግራይ ልዩ ሃይል የታጀቡ ዶዘሮች 600 ቤቶች ከነ ንብረታቸው አውድመዋል። ቤቱ በሚፈርስበት ወቅት ሕጻናትና እናቶች ደግሞ ለከፍተኛ የስነልቦና ችግር ተጋልጠዋል።


Post Reply