Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 14 Oct 2019, 11:29
በተለያዩ የጉምሩክ የፍተሻ ኬላዎች በየእለቱ በሚደረጉ ፍታሻዎች የህብረሰተቡን ማህበራዊ ህይወት አደጋ ላይ ሊጥሉ የሚችሉ የኮንትሮባንድ እቃዎች ይያዛሉ፡፡ በዚሁ መሰረት በዛሬው ቀን ከሕዝብ በተገኘ ጥቆማ በጋምቤላ ከተማ ኮድ 3 AA 55966 የሆነ FSR መኪና 38 ክላሽኒኮቭ ህገ ወጥ መሣሪያ በግለሰብ ግቢ ተደብቆ ባለበት በመከላከያ ሰራዊታችን ፌደራል ፖሊስ እና ጉምሩክ ሰራተኞች በጋራ በተሰራ ኦፕሬሽን በቁጥጥር ስር ውሏል!
ምንጭ- ገቢዎች ሚኒስቴር
