Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 11059
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

እነ ብርጋዲዬር ጄኔራል ተፈራ ማሞ በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ - ተፈተው ከህዝብና ከቤተሰብ ጋር ተቀላቅለዋል።

Post by MINILIK SALSAWI » 14 Oct 2019, 08:25

እነ ብርጋዲዬር ጄኔራል ተፈራ ማሞ በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ፡፡

ከሰኔ 15ቱ የአመራሮች ግድያ ጋር በተያያዘ ያለወንጀላቸውና ያለምንም ክስ ታስረው የቆዩት የጦር መኮነኖች ከሶስት ወር እስር በኋላ በ10ሺህ ብር ዋስ ተለቀቁ።

ከተፈቱት ውስጥ ጀነራል ተፈራ ማሞ፣ኮሎኔል አለበል አማረ እና ኮሎኔል ባምላኩ ይገኙበታል።

ከሰኔ 15 ጥቃት ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው በማረፊያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን ሲከታተሉ የነበሩት ብርጋዲዬር ጄኔራል ተፈራ ማሞ፣ ኮሎኔል አለበል አማረ እና ኮሎኔል ባምላኩ እያንዳንዳቸው በአስር ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲለቀቁና ጉዳያቸውን በውጭ ሆነው እንዲከራከሩ መወሰኑን የአማራ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታውቋል፡፡
Last edited by MINILIK SALSAWI on 14 Oct 2019, 10:57, edited 1 time in total.

Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

Re: እነ ብርጋዲዬር ጄኔራል ተፈራ ማሞ በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ

Post by Maxi » 14 Oct 2019, 08:52

በጣም ደስ የሚል ዜና!!

ጀግኖችቻችን በመፈታታቸው የአማራ ህዝብ በሙሉ በጣም ደስ ብሎናል!! የመሪዎችን ግድያ የበሚመለክት ለሚያከብሩትና ለሚያከብራቸው የአማራ ህዝብ የሚያውቁትና እና ሃቁ ይነግሩታል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ!!

MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 11059
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

Re: እነ ብርጋዲዬር ጄኔራል ተፈራ ማሞ በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ

Post by MINILIK SALSAWI » 14 Oct 2019, 09:14

በሰኔ 15 ጥቃት ተጠርጥረው ጉዳያቸው እየተጣራ በእስር የቆዩት ተጠርጣሪዎቹ ባለፈው ሐሙስ ዋስትና ጠይቀው ነበር፤ መዝገቡን ተመልከቶ ውሳኔ ለመስጠትም ለዛሬ ተቀጥሮ ነበር።

በቀጠሮው መሠረትም ዓቃቤ ህግ በዛሬው ዕለት በጉዳዩ ዙሪያ አስተያየት ሰጥቷል።

በዚህም ከምርመራ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች የተጣሩ መሆናቸውንና ኃላፊነታቸውን ተወጥተዋል ወይስ አልተወጡም የሚለው ጭብጥ ዋስትና የሚያስከለክል አለመሆኑን ዓቃቤ ሕግ ለፍርድ ቤቱ መግለጹን የአማራ ክልል ጠቅላይ ዓቀቤ ሕግ የክልል ዓቃቤ ሕግ ኢዮብ ጌታቸው ተናግረዋል።

ጉዳዩን የተመለከተው ፍርድ ቤትም ተጠርጣሪዎቹ ጉዳያቸውን በውጭ ሆነው እንዲከታተሉ እያንዳንዳቸው የ10 ሺህ ብር ዋስ አቅርበው እንዲወጡ አዟል።

በዚህ መሠረትም ተጠርጣሪዎቹ ዋስትና አቅርበው ከሰዓት በኋላ መውጣታቸውን አቶ ኢዮብ አረጋግጠዋል።

eden
Member+
Posts: 9982
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: እነ ብርጋዲዬር ጄኔራል ተፈራ ማሞ በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ

Post by eden » 14 Oct 2019, 10:11

This news piece is misleading. The allegations against them was failure to discharge their responsibilities. Nobody alleged they were suspects. Having said that, good news for their families! However, what does this mean for security of the region? And what implications does it have for others still in jail? Bereket Simon, Christian Tadele, Gen. Kinfe, Col. Binyam etc etc

pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: እነ ብርጋዲዬር ጄኔራል ተፈራ ማሞ በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ

Post by pushkin » 14 Oct 2019, 10:14

The Agame thieves will not be released. Expect more looter Agames to be arrested soon :lol: :lol: :lol:
eden wrote:
14 Oct 2019, 10:11
This news piece is misleading. The allegations against them was failure to discharge their responsibilities. Nobody alleged they were suspects. Having said that, good news for their families! However, what does this mean for security of the region? And what implications does it have for others still in jail? Bereket, Christian, Gen. Kinfe, Col. Binyam etc etc

MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 11059
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

Re: እነ ብርጋዲዬር ጄኔራል ተፈራ ማሞ በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ

Post by MINILIK SALSAWI » 14 Oct 2019, 10:47

እነ ጀኔራል ተፈራ ማሞ፣ኮሎኔል አለበል አማረ እና ኮሎኔል ባምላኩ አባይ ተፈተው ከህዝብና ከቤተሰብ ጋር ተቀላቅለዋል።


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: እነ ብርጋዲዬር ጄኔራል ተፈራ ማሞ በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ - ተፈተው ከህዝብና ከቤተሰብ ጋር ተቀላቅለዋል።

Post by Za-Ilmaknun » 14 Oct 2019, 11:15

They should never have been imprisoned to begin with. The truth will come out and those responsible will be standing naked. The provocation by TPLF against the Region is now producing unexpected positive results in the form of uniting all Amara people.

Post Reply