Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

@ESAT: በOPDO ሥ/አ/ኮሚቴ ውስጥ የተሰገሰጉት የነፍጠኛ ልጆች ለአማራ ጥቅም ሲባል OPDOn እያፈረሱ መሆኑ ታወቀ።

Post by AbebeB » 07 Oct 2019, 16:11

በአብይ አህመድ በመደመር ስሌት ኦህዴድን አፍርሶ አፈርሶ የብልግና ፓርቲ ሊያቋቁም መሆኑ ታወቀ። ለዚህ ውሳኔ የተባበሩት አዲሱ አረጋ፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ ብርሃኑ ፀጋዬ፣ አዳነች አበቤ፣ እና ፍቃዱ ሲሆኑ ለማ መገርሣ፣ አለሙ ስሜ፣ እና ኡመር ሁሴን ሃሳበቡን ቢቋወሙም በድምፅ ተበልጠዋል። ጉዳዩን ለኦዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ ለማቅረብ ወስነዋል።