Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 30 Sep 2019, 13:41
ዘሀበሻ የዛሬ የሽሮ አፉን መጥረጊያ ያደረገው የኦሮሚያ ም/ፖሊስ ኮሚሽነር ላይ በአምቦ የደረሰውን ጉዳት ነው። ለዚያውም በተዛባ መንገድ የአሸባሪውን አብይ አመድ የበሰበሰ መንግስት በሚረዳ መልኩ ነው።
ግን ዘሀበሻ ጀግናው የቅማንት ታጋይ ልጆች የአሸባሪውን አደፓ (ADP) ኮሚንኬሽን ሹም በቤቱ ደጃፍ የዘረሩትን አልተነፈሰም። ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልምና ገልቱው የዘሀበሻ ጋዜጠኛ አይፈረድበትም።
Link: