Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
AbebeB
Member+
Posts:
7694
Joined:
15 Oct 2016, 10:31
@Ethio 360: ስማቸው ምናላቸው የፖሊስ መግለጫው ትክክለኛ ምክንያት ይህ ነው።
Report this post
Quote
Post
by
AbebeB
»
26 Sep 2019, 14:49
ልሙጥ የሚል መጠሪያ የተሰጠው የአማራ ክልል ባንዲራ ኦሮሚያ (ፊንፊኔ) ውስጥ እንዳይውለበለብ የተከለከለበት ምክንያት ሁለት ነው።
1. ልሙጡ የአማራ ባንዲራ በሕግ የተፈቀደለት በአማራ ክልል ብቻ ስለሆነ ነው።
2. ልሙጡን የአማራ ክልል ባንዲራ ከኦሮሞ ባንዲራ ጋር ለማነጻፀር የሚቻልበት ምንም ምክንያት የለም። የኦሮሞ ባንዲራ (ያልገባቸው የኦነግ ባንዲራ እያሉ የሚጠሩት) በኦሮሚያ (ፊንፊኔ) ውስጥ እንዳይውለበለብ የሚከለክለው የለም። ይህም ልሙጥ ባንዲራችሁ በአማራ ክልል ያለው መብት ዓይነት መሆኑ ነው።
Link:
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum