Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Breaking News! የትግራይ ልዩ ሀይል ጥቃት ተፈጸመባቸው!

Post by pushkin » 20 Sep 2019, 13:12

በትግራይና በአማራ ክልሎች ምዕራባዊ ድንበር ግጭው በተባለ አካባቢ ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች በከፈቱት ጥቃት አንድ የትግራይ ክልል ልዩ ሀይል አባል ሲገደል አራት ቆሰሉ። የልዩ ሀይሉ አባልት በተሽከርካሪ ቅኝት (patrol) በሚያደርጉበት ወቅት ነበር ጥቃት የተከፈተባቸው።

Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: Breaking News! የትግራይ ልዩ ሀይል ጥቃት ተፈጸመባቸው!

Post by Kuasmeda » 20 Sep 2019, 15:02

Brother pushkin! I think there will be more disaster in the tiny kilil Tigray!
pushkin wrote:
20 Sep 2019, 13:12
በትግራይና በአማራ ክልሎች ምዕራባዊ ድንበር ግጭው በተባለ አካባቢ ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች በከፈቱት ጥቃት አንድ የትግራይ ክልል ልዩ ሀይል አባል ሲገደል አራት ቆሰሉ። የልዩ ሀይሉ አባልት በተሽከርካሪ ቅኝት (patrol) በሚያደርጉበት ወቅት ነበር ጥቃት የተከፈተባቸው።

Post Reply