Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 39898
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: እኔ ማቀው መንጋ የሚባለውን ጽንሰ ነገር ጥሩ አርጎ ያስተዋወቀ ሰው ይህ ሃኪም ነው ! የ100 ሚሊዮን ልዑል ግለሰቦች ዘመን እና ንቅናቄ!! ዪቦ !!!!

Post by Horus » 18 Sep 2019, 01:56

እኔ ይህን ሰው በፍጹም አላቀውም። የህይወት መንገዳችንም ጨርሶ አይመሳሰልም ። ነገር ግን በህይወቴ እኔ የዛሬ 30 አመት ጀምሬ ያሰብኩትን ያጠናሁትን እንዲያው ቃል በቃል በሚባል ደረጃ የሚናገር ሌላ ሰው እስከ ዛሬ የለም ። የኢትዮጵያ ግለሰብ በሚል ረጅም ማስታወሻ ላመታት ያልኩትን የሚል ድንቅ የፖለቲካ ፈላስፋ ወይም ቲኦሪስት ነው።

ትንሽ ዘረኛ አትበሉኝ እንጂ ከጉራጌ፣ ከከምባታ፣ ከሃዲያ፣ ከወላይታ፣ ከየም፣ ከከፋ፣ ከጋሞ፣ ከጎፋ ከቦረና የበቀሉት ግዙፍ የፊዚካልና የሶሺያል ሳይንስ ምሁርና ተመራማሪዎች አዲሱን ኢጎሳዊ ኢትዮጵያዊ ፓራዳይም (ወይም ቅድመ ዳግም) በግንባር እየመሩ ነው !!!

ኢትዮጵያ ባዲስ ስልጣኔ ለዘላለም ትኑር !!!!

Post Reply