Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

"ብርሃኑ ነጋ ወንጀለኛ እና የኢዜማ አባል ስለሆነ፡ ኢዜማ ሁሉ ወንጀለና ነው ማለት በምክንያትም በሎጂክም ትክክል አይደለም።" ቅቅቅቅቅ

Post by Maxi » 16 Sep 2019, 11:01

"ብርሃኑ ነጋ ወንጀለኛ እና የኢዜማ አባል ስለሆነ፡ ኢዜማ ሁሉ ወንጀለና ነው ማለት በምክንያትም በሎጂክም ትክክል አይደለም።" :lol: :lol: :lol: :lol:

አንዷለም አራጌ ትናንት በመቐለ

https://twitter.com/Ethiopia24News/stat ... 0393156608



Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

Re: "ብርሃኑ ነጋ ወንጀለኛ እና የኢዜማ አባል ስለሆነ፡ ኢዜማ ሁሉ ወንጀለና ነው ማለት በምክንያትም በሎጂክም ትክክል አይደለም።" ቅቅቅቅቅ

Post by Maxi » 16 Sep 2019, 11:26

ታዲያ የድርጅቱ መሪ ወንጀለኛ ከሆን ድርጅቱ ማለትም ኢዜማ ራሱ ወንጀለኛ ነው ማለት ነው እንጅ ሌላ ምን ሊባል ይችላል? ይህ እኮ ማለት ኦሳማ ቢላደን ወንጀለኛ አድርጎ አልቃይዳን ወንጀለኛ አይደለም እንደማለት ነው!! :lol: :lol: :lol:

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: "ብርሃኑ ነጋ ወንጀለኛ እና የኢዜማ አባል ስለሆነ፡ ኢዜማ ሁሉ ወንጀለና ነው ማለት በምክንያትም በሎጂክም ትክክል አይደለም።" ቅቅቅቅቅ

Post by Ethoash » 16 Sep 2019, 11:30

Maxi wrote:
16 Sep 2019, 11:26
ታዲያ የድርጅቱ መሪ ወንጀለኛ ከሆን ድርጅቱ ማለትም ኢዜማ ራሱ ወንጀለኛ ነው ማለት ነው እንጅ ሌላ ምን ሊባል ይችላል? ይህ እኮ ማለት ኦሳማ ቢላደን ወንጀለኛ አድርጎ አልቃይዳን ወንጀለኛ አይደለም እንደማለት ነው!! :lol: :lol: :lol:
MadMax,

u did it again, if ur father killed then all your family must be jail for crime committed by your father .. how in hell u going to top this level of idiotic

i dont support ኢዜማ but dont pull idiotic to fool us ...

Post Reply