Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum











Assegid S.
Member
Posts: 950
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: [PHOTO] አዲስ አበባ ነጠላ የለበሱ ሰዎች በከፍተኛ ወከባ እና ከፍተኛ እንግልት ላይ ናቸው

Post by Assegid S. » 15 Sep 2019, 12:06

የሰንበቴ / የሰንበት ትቤት አባ እና የባቄላ ሽሮ አንድ ናቸው ... ድንፋታቸው እንጀራ እስኪቀርብ ድረስ ነው። የአዲስ አበባው ሰልፍ አስተባባሪዎች ችግራቸው መፍትሔ እንደሚያገኝ እና ጥያቄያቸው እንደሚመለስ ቃል ስለተገባላቸው አይደለም ... ተመልሶላቸውም ቢሆን እንኳ ይህን ሰልፍ መሰረዝ ወይንም ማስተላለፍ አይገባቸውም ነበር።

በየክፍለ ሀገሩና በየአጥቢያው የፈሰሰው የአገልጋይ ወንድም / አባቶቻቸው ደም በግፍ የፈሰሰ እንጂ የሚመለስ ጥያቄ አይደለማ! ግና አስተባባሪ ኮሚቴው ... ክርስቶስን በሰላሳ ዲናር እንደሸጠው የአስቆርቱ ይሁዳ ወንድምና አባቶቹን በቤተመንግስት አንድ ሲኒ ቡና ለወጠው። @ቃል ተገባልን ሲሉ ቃል የማያጥራቸውን ጠቅላይ ሚንስትር ዋቢ አድርገው ህዝቡን ሐሞቱን አፈሰሱት።

የዛሬ ሁለት ወር ቀርቶ ከሁለት ሰዓት ቦኃላ ይህ ሰላማዊ ሰልፍ ዳግም ቢጠራ ቀድሞ በነበረው ወኔና መንፈስ አልፎም እንደ ቀድሞው ሙሉ እምነት ጥሎባቸው የሚወጣ መስሎዋቸው ይሆን? እስከ ሁለት ወር ... እነ አጅሬ በምርጫም ይሁን በሜንጫ ... ይህንን ኮሚቴ ሁለት መቶ ሰባ-ሰባት ቦታ ይሰነጣጥቁታል። ግን ግን ይህ አስተባባሪ ኮሚቴ አዴፓ ይሆን እንዴ? ... ተልፈሰፈሰብኝ!

Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: [PHOTO] አዲስ አበባ ነጠላ የለበሱ ሰዎች በከፍተኛ ወከባ እና ከፍተኛ እንግልት ላይ ናቸው

Post by Revelations » 15 Sep 2019, 12:14

Please wait, video is loading...

Assegid S. wrote:
15 Sep 2019, 12:06
የሰንበቴ / የሰንበት ትቤት አባ እና የባቄላ ሽሮ አንድ ናቸው ... ድንፋታቸው እንጀራ እስኪቀርብ ድረስ ነው። የአዲስ አበባው ሰልፍ አስተባባሪዎች ችግራቸው መፍትሔ እንደሚያገኝ እና ጥያቄያቸው እንደሚመለስ ቃል ስለተገባላቸው አይደለም ... ተመልሶላቸውም ቢሆን እንኳ ይህን ሰልፍ መሰረዝ ወይንም ማስተላለፍ አይገባቸውም ነበር።

በየክፍለ ሀገሩና በየአጥቢያው የፈሰሰው የአገልጋይ ወንድም / አባቶቻቸው ደም በግፍ የፈሰሰ እንጂ የሚመለስ ጥያቄ አይደለማ! ግና አስተባባሪ ኮሚቴው ... ክርስቶስን በሰላሳ ዲናር እንደሸጠው የአስቆርቱ ይሁዳ ወንድምና አባቶቹን በቤተመንግስት አንድ ሲኒ ቡና ለወጠው። @ቃል ተገባልን ሲሉ ቃል የማያጥራቸውን ጠቅላይ ሚንስትር ዋቢ አድርገው ህዝቡን ሐሞቱን አፈሰሱት።

የዛሬ ሁለት ወር ቀርቶ ከሁለት ሰዓት ቦኃላ ይህ ሰላማዊ ሰልፍ ዳግም ቢጠራ ቀድሞ በነበረው ወኔና መንፈስ አልፎም እንደ ቀድሞው ሙሉ እምነት ጥሎባቸው የሚወጣ መስሎዋቸው ይሆን? እስከ ሁለት ወር ... እነ አጅሬ በምርጫም ይሁን በሜንጫ ... ይህንን ኮሚቴ ሁለት መቶ ሰባ-ሰባት ቦታ ይሰነጣጥቁታል። ግን ግን ይህ አስተባባሪ ኮሚቴ አዴፓ ይሆን እንዴ? ... ተልፈሰፈሰብኝ!

Post Reply