Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

@ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም፡ የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ!

Post by AbebeB » 09 Sep 2019, 09:48

“✈ጎንደሬ በዘር ሲቆጠር፦ ቅማንት፣ ጋፋት፣ ሽናሻና ኦሮሞ ነው፤
✈ጎጃምም በዘር ሲቆጠር፦ ዋታ፣ አገው፣ ዳሞትና ኦሮሞ ነው፤
✈ወሎም በዘር ሲቆጠር፦ ኦሮሞ፣ አርጎባና አገው ነው፤ በዘመነ መሳፍንት ግዜ አማራ የሚባል የመንግስትነት መጠሪያ አልነበረም።

✈ኢትዮጵያ ውስጥ አማራ ብሔር ወይም ማሕበረሰብ የለም። የአጼ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግስት አማራ ብሔር አልነበረም ✈አማርኛ ቋንቋ ነበር መግባቢያ እንጂ የብሔር ስም አይደለም።

✈አጼ ቴዎድሮስ ቅማንትኛ ተናጋሪና የቅማንት ልጅ ናቸው።” ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም



Link: http://ayyaantuu.org/%e1%8b%88%e1%8b%b0 ... %e1%8d%a2/