የኢትዮ ጋዜጠኞች ደርግ በሥልጣን ላይ የነበረውን ፖትርያርክ በመግደልና ሌላ በመሾም የኢት. ኦርቶዶክስ ሣትከፋፈል እንድትቀጥል የአድርጎ ነበር ሲሉ ለሰሞነኛው ውዝግብም ይኸው መፍትሔ እንደሚሆን የሚጠቁሙ ይመስላል።
የአማራ ኦርቶዶክስ ቤ/ክርስቲያን እኮ ሁሌ ስለ ሥልጣንና ኢኮኖሚ እንጅ ስለ ወንገል ተጨንቃ አታውቅም። ይልቁንም ጥንቆላ ማስተማርና መሥራት ላይ ብርቱ ነች። ይህንንም ብፁዕ ቄሲስ በላይ አጋልጠዋል።
Link: