Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የሀበሻ ጋዜጠኞች (Ethio 360 and ESAT zeBerga) ተስፋ የቆረጡ ይመስላሉ። እየሳቁ የኢትዮዽያን ሁኔታ የሚወያዩት፤ የወሬ ትግሉ አልሄድ አለ ወይስ የዶላር መዋጮው አልተሳክቶም?

Post by AbebeB » 03 Sep 2019, 18:03

በተለይ ሀብታሙ አያሌው፣ ኤርሚያስ ለገሠና አቶ ግዛው የኦሮሞ ጉዳይ ከእንግዲህ ለአማራ አቅኝዎች የማይመች መሆኑና ለአማራ የምትታለብ ኦሮሚያ እንደማትኖር የተረዱ ይመስላል።

በተለይ ሀብታሙ የኦሮቶዶክስ መዝሙር (ግጥሙን ከእኔ ወስዶ ማለት ነው) በሳምንት ውስጥ ተለማምዶ መቅረቡ፤ አቶ ግዛው ከኦሮሞ ጋር የነበረው የጋብቻ ሀረግ ዛሬ ላይ ትዝ ብሎት የነገረንና ኤርሚያስ የእናቱን ሬሳ ኦሮሚያ እንዳይገባ መጣጣሩ የሚያመለክቱት አማራ አቅኝዎች የሀገራቸውን ዘፈን እየዘፈኑ ወደ አብስኒያ እየቆዘሙ መሆኑን ዐይተው ነው።


Post Reply