Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4587
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

የብአዴን አዲስ አበባ አባላት በአዲስ አበባ ላይ አስራ አንድ ነጥቦችን መግለጫ ሰጠ! ህገወጥነት ይቁም! የታሰሩ ይፈቱ..ባለአደራው: አማራውና ለፍትህ የሚታገሉትን ሁሉ ማንቅዋሸሽ እንዲቆም

Post by Abaymado » 01 Sep 2019, 16:23


በመግለጫው:
1. እስረኞች እንዲፈቱ:
2. ባለአደራው: አማራውና ለፍትህ የሚታገሉትን ሁሉ ማንቅቋሸሽ እንዲቆም
3. ተቋማዊ አሰራር በግለሰብ ደረጃ መሆኑ እንዲቀር
4. በአማራ ላይ የሚነዛው ትርክት እንዲቆም
5. የመሬት ወረራ እንዲቆም
6. የአዲስ አበባ ባለቤትነት ላይ የሚደረጉ ተግባራት እንዲቆሙ
7. የአዲስ አበባ ሚዲያ ለከተማዋ እድገት ከመስራት ይልቅ የግለሰብን ሰብእና ከማስተጋባት እንዲቆጠብ
8. በአዲስ አበባ አስተዳደር ውስጥ ባሉ አገልግሎት ሰጪ መስርያ ቤቶች ውስጥ የስራ ምደባ አላግባብ መሰራቱ እንዲቆም
9. ....