በቀን 10,000 የተለያዩ ፕላስቲኮችን የሚያመርት ፋብሪካ በባህርዳር ተመርቋል:; ይህ የውጭ ምንዛሪን ችግር ይቀርፋል ተብሎ ይጠበቃል:: ኩባንያው አስር በዲጅታል እና ዘመናዊ የሚሰሩ 23 ማሽኖች ተከላን አጠናቋል:: ይህ ፋብሪካ የተለያዩ የፕላስቲክ ቧንቧ መገጣጠሚያዎችን : የቀለምና የፈሳሽ ባልዲዎችን: ከፋይበር የሚመረት ታንከር እና የብርሃን አስተላላፊ ቆርቆሮ ለገበያ እንደሚያመርት ነው::
ምንጭ: amara mass media
= = = = = = = = = = = = = == ==
እንዲሁም በኢትዮጵያ የመጀመርያው ነው የተባለ የመዝናኛ ፓርክ በደብረዘይት ተከፈተ::
የኩሪፍቱ ሪዞርት ስፖ ያስገነባው ይህ ፓርክ በውስጡ የሕፃናት መጫወቻዎች : ገንዳዎች : ከ 100 በላይ ሱቆች መያዙ ተጠቁሟል::
ባንድ ግዜ 1900 በላይ ሰዎችን ማስተናገድ የሚችለው ፓርክ ለ 1000 ሰዎች የስራ ዕድል ይፈጥራል:: ይህ ፓርክ 100 ሚልዮን ብር እንድወጣበት ተገልትሷል::
https://bbc.in/2zAVhNs
ምንጭ : ethiopian broadcasting corporation: BBC amharic