-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
ዐቢይ አሕመድ መቀሌ ከተመሰረተው የሕወሓት የባላደራ መንግሥት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ ይገባ ይሆን?
ሕወሓት «የፌዴራል መንግሥት ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓት» ያለውን ለማዳን «የፌዴራሊስት ኃይሎች» ያላቸውን ሰብስቦ የሁለት ቀናት ጉባኤ አጠናቅቆ ቀጣይ እንቅስቃሴዎችን የሚያስተባብር ኮምቴ አቋቁሟል፤ የአቋም መግለጫም አውጥቷል። ሁሉም የጉባኤው ተሳታፊዎች ተስማሙበት በተባለው የአቋም መግለጫ «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለመታደግ አለማቀፍ ጥሪ ቀርቧል። ይህ ጉባኤ በመንግሥትነት የተሰየመውን የዐቢይ አሕመድ አገዛዝ የመንግሥትነት ሥልጣን በግልጽ ውድቅ ያደረገ ስብስብ ነው።
በመንግሥትነት የተሰየመውን የዐቢይ አሕመድ አገዛዝ «ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት የዐቢይ አሕመድ አገዛዝ ዋና ሥራው የሆነውን «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» የማዳን አላማ ይዞ የሚቋቋም ማናቸውም ስብስብ የባላደራ መንግሥት ነው። ይህ ግልጽ የሆነ በመንግሥት ላይ የተመሰረተ ሌላ መንግሥት ነው።
ባጭሩ በመንግሥት ላይ መንግሥት የመሰረተው፣ «የፌዴራል መንግሥት ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለማዳን ጉባኤ የተቀመጠውና ቀጣይ መንግሥታዊ ስራዎች የሆኑትን ሕገመንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን ለመታደግ አለማቀፍ ጥሪ ያቀረበው የመቀሌው ስብስብ አካል የባላደራ መንግሥት ነው።
ዐቢይ አሕመድ ከዚህ በፊት የፖለቲካ ድርጅት ባልሆነውና ሥልጣን የመያዝ አላማ ከሌለው በእስክንድር ነጋ ከሚመራው የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ እንደሚገባ ነግሮን ነበር። ዐቢይ አሕመድ ከአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት ጋር ጦርነት ውስጥ እገባለሁ ያለው «ምክር ቤቱ ምርጫ ሳያሸንፍ ባላደራ፣ ባደራ የሚል ጫዎታ ውስጥ ገብቷል» ብሎ ነው። ምክር ቤቱ ግን የሲቪክ ተቋም እንጂ ምርጫ የመሳተፍና የፖለቲካ ሥልጣን የመያዝ አላማ እንደሌላው ግልጽ አድርጓል።
የዐቢይ አሕመድን መንግሥት ተቀብሎ የፖለቲካ ሥልጣን የመያዝ አላማም ፍላጎቱም ከሌለው ከአዲስ አበባ ምክር ቤት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ እገባለሁ ያለን ዐቢይ አሕመድ አሁን በግልጽ የሚፈተንበት ወቅት መጥቶለታል። ሕወሓት «የዐቢይ አሕመድን አገዛዝ ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት የመንግሥት ዋና ተግባር የሆነውን «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» የመታደግ ሥልጣን ነጥቆ «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለማዳን የሚል መንግሥታዊ አላማ ይዞ በመቀሌ ከተማ የባላደራ መንግሥት መስርቷል።
ዐቢይ አሕመድ ከዚህ መቀሌ ላይ ከተፈጠረው የሕወሓት የባላደራ መንግሥት ጋር ግልጽ ጦርነት ውስጥ ይገባ ይሆን? ነው ዐቢይ አሕመድ ጦርነት ውስጥ የሚገባው የመንግሥት ዋና ተግባር የሆነውን «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» የመታደግ ሥልጣን ከዐቢይ በመንጠቅ «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለማዳን የሚል መንግሥታዊ አላማ ይዞ የተቋቋመውን የመቀሌ የባላደራ መንግሥት እሹሩሩ እያለ የባላደራ መንግሥት የማቋቋም እቅድም አላማም ከሌለው ከአዲስ አበባው ምክር ቤት ጋር ብቻ ነው?
አቻምየለህ ታምሩ
በመንግሥትነት የተሰየመውን የዐቢይ አሕመድ አገዛዝ «ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት የዐቢይ አሕመድ አገዛዝ ዋና ሥራው የሆነውን «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» የማዳን አላማ ይዞ የሚቋቋም ማናቸውም ስብስብ የባላደራ መንግሥት ነው። ይህ ግልጽ የሆነ በመንግሥት ላይ የተመሰረተ ሌላ መንግሥት ነው።
ባጭሩ በመንግሥት ላይ መንግሥት የመሰረተው፣ «የፌዴራል መንግሥት ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለማዳን ጉባኤ የተቀመጠውና ቀጣይ መንግሥታዊ ስራዎች የሆኑትን ሕገመንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን ለመታደግ አለማቀፍ ጥሪ ያቀረበው የመቀሌው ስብስብ አካል የባላደራ መንግሥት ነው።
ዐቢይ አሕመድ ከዚህ በፊት የፖለቲካ ድርጅት ባልሆነውና ሥልጣን የመያዝ አላማ ከሌለው በእስክንድር ነጋ ከሚመራው የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ እንደሚገባ ነግሮን ነበር። ዐቢይ አሕመድ ከአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት ጋር ጦርነት ውስጥ እገባለሁ ያለው «ምክር ቤቱ ምርጫ ሳያሸንፍ ባላደራ፣ ባደራ የሚል ጫዎታ ውስጥ ገብቷል» ብሎ ነው። ምክር ቤቱ ግን የሲቪክ ተቋም እንጂ ምርጫ የመሳተፍና የፖለቲካ ሥልጣን የመያዝ አላማ እንደሌላው ግልጽ አድርጓል።
የዐቢይ አሕመድን መንግሥት ተቀብሎ የፖለቲካ ሥልጣን የመያዝ አላማም ፍላጎቱም ከሌለው ከአዲስ አበባ ምክር ቤት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ እገባለሁ ያለን ዐቢይ አሕመድ አሁን በግልጽ የሚፈተንበት ወቅት መጥቶለታል። ሕወሓት «የዐቢይ አሕመድን አገዛዝ ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት የመንግሥት ዋና ተግባር የሆነውን «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» የመታደግ ሥልጣን ነጥቆ «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለማዳን የሚል መንግሥታዊ አላማ ይዞ በመቀሌ ከተማ የባላደራ መንግሥት መስርቷል።
ዐቢይ አሕመድ ከዚህ መቀሌ ላይ ከተፈጠረው የሕወሓት የባላደራ መንግሥት ጋር ግልጽ ጦርነት ውስጥ ይገባ ይሆን? ነው ዐቢይ አሕመድ ጦርነት ውስጥ የሚገባው የመንግሥት ዋና ተግባር የሆነውን «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» የመታደግ ሥልጣን ከዐቢይ በመንጠቅ «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለማዳን የሚል መንግሥታዊ አላማ ይዞ የተቋቋመውን የመቀሌ የባላደራ መንግሥት እሹሩሩ እያለ የባላደራ መንግሥት የማቋቋም እቅድም አላማም ከሌለው ከአዲስ አበባው ምክር ቤት ጋር ብቻ ነው?
አቻምየለህ ታምሩ
-
Halafi Mengedi
- Senior Member+
- Posts: 47504
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: ዐቢይ አሕመድ መቀሌ ከተመሰረተው የሕወሓት የባላደራ መንግሥት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ ይገባ ይሆን?
Two different things Addis Ababa issue and the right of ethnics protection. Abiy can say he can go to war about Addis Ababa because he relies on the Oromo ethnic can rally them against Amhara but the right of ethnic is another matter. Oromo perceived Abiy as the Amhara Menelick policy Baledera and all Oromo, Tigray, southern, Afar, all Agews, Beneshangule and Gambela will unite to wage war the lonely man Abiy. The only backer for Abiy right now are Shaebia and Amhara but Amhara has a problem with Abiy too and Issayas has big problem with Eritrean people. Anyway, Tigray already calculated if Eritrea and Amhara wage war against Tigray, Tigray will destroy both and it is ready to wage war both. If war starts, it will be Oromo vs Amhara and Tigray will destroy Amhara from the north and we will take our lands from north Gonder and Wollo, the same is true Oromo will immediately control Addis Ababa and part of Wollo. The other important is Tigray will smash Issayas and we can control the red Sea and the unity of the two people will emerge. There is no one will fight for Issayas now, even the military will not take any order rather he will run away overnight because the next war is who will take and control Tigray that is the old Tigray Red Sea. You can make noise from Europe and America internet but on the ground it is totally different right now. About one million Eritreans live in Tigray as Tigrayans and the mass is with Tigray than with Issayas this time.
Last edited by Halafi Mengedi on 29 Aug 2019, 11:03, edited 1 time in total.
Re: ዐቢይ አሕመድ መቀሌ ከተመሰረተው የሕወሓት የባላደራ መንግሥት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ ይገባ ይሆን?
One foot in the grave the rotten Agame man, it has been so long since you were dreaming! I don’t understand how Ethiopia is allowing TPLF to exist as organization. It makes no sense for a group to call itself Liberation Front after it ruled a nation for 27yrs. TPLF terrorists are Eritrea & Eritreans Historical Enemy without any questions. TPLF is inflicting major damage on Tigray. Today Tegaru are literally encircled because they are held hostage by terrorist Weyane using Mekele as Torabora hiding for Tplf criminals that r pinning Tigray vs the region. Unless they take a stand they will suffer greatly for a long time. It will not take more than 24 hourse for Eritrea to invade Tigray & arrest the weyane criminals hiding in Mekelle
Re: ዐቢይ አሕመድ መቀሌ ከተመሰረተው የሕወሓት የባላደራ መንግሥት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ ይገባ ይሆን?
The ejaculating old man! I confirm you that TPLFists & Agames will have no chance to come back to power for the next 200 years. They are done & dead. Let alone to come back to power, they can not even travel to Addis Ababa as free men. the only reason that woyanus afloat them at the moment is the stolen stash even that i guarantee you sooner the stash will depleted.
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: ዐቢይ አሕመድ መቀሌ ከተመሰረተው የሕወሓት የባላደራ መንግሥት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ ይገባ ይሆን?
Please wait, video is loading...
-
Halafi Mengedi
- Senior Member+
- Posts: 47504
- Joined: 30 May 2010, 23:04
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: ዐቢይ አሕመድ መቀሌ ከተመሰረተው የሕወሓት የባላደራ መንግሥት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ ይገባ ይሆን?
The coup statement.
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ዐቢይ አሕመድ መቀሌ ከተመሰረተው የሕወሓት የባላደራ መንግሥት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ ይገባ ይሆን?
Now we have a shadow government governing from Mekelle. The unfounded fear, if at all such is the case, of OLF/TPLF that the so called Ethiopian Government is consumed by is unraveling it as we speak before it even realizes it. The government that spend no micro seconds to go after those ,who firmly stand for Ethiopia, with no factual evidences, is now pretending to play tolerance towards to the known agitators and anarchists. Those who want us to believe that the government is equally responsible for all its citizens fails to present any evidence that counters the widely held claim that it is the same government who is empowering the shadow government.
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44