PM Facilitates a Group Process On Ethiopian’s Psychological Trauma and Its Consequences ትልቁ ያይምሮ በሽታ የጎሳ ዘረኝነት ነው
ይህ ለ60 አመታት ሳይነሳ የኖረ የኢትዮጵያ ትልቅ ችግር ነው ። የኢትዮዮጵያዊያን ትራማ የጀመረው ከመንግስቱ ነዋይ መፈንቅል ጀምሮ ነው። ከዚያም የሰማይ ስባሪ የሚያክለውን የቀይ ሽብር ትራማ ሳይድን ነው ዛሬ የጎሳ ቀውስ መጥቶ የኢትዮጵያዊያንን ሁሉ የአይምሮ በሽተኛ አደረገ ። ይህ እጅግ ትልቅ ችግር እና እጅግ ለጅም ስራ ነው ።
Re: PM Facilitates a Group Process On Ethiopian’s Psychological Trauma and Its Consequences ትልቁ ያይምሮ በሽታ የጎሳ ዘረኝነት ነው
call it whatever - mental hygiene or psychotherapy - it is a necessary mental clean up, particularly the sick tribal minds !!!