Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

ፋሲል ከነማ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የመልስ ጨዋታውን ለማድረግ ዳሬ ሰላም ገብቷል

Post by simbe11 » 21 Aug 2019, 17:03

"ፋሲል ከነማ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የመልስ ጨዋታውን ለማድረግ ዳሬ ሰላም ገብቷል"

አይ ዘሃበሻ!!!!! ይሄንን ርዕስ ለጥፎ ሲያበቃ፤ ከስር ያለው ፎቶ ግን የሱዳን ስደትኞችና ጠ/ሚው ናቸው።

ኧረ ተው ዘሃበሻ የወረደ ጋዜጠኛነትህን ደግመህ አታዋርደው!!!!

https://www.zehabesha.com/amharic/archives/96467