axum,
ለምን እየተከታተልክ ከኔ ጋር ግዜ እንደ ምታጠፋ አላቅም ። የዛይ ሕዝብኮ ከጉራጌ ቋንቋዎች አንዱን ተናጋሪ ነው። በግራኝ ዘመን ሕዝባችህና ቤተ ክርስቲያኗ ታቦት መደበቂያ አድርገውት ነበር ። ከኦሮሞ እረራና የእስልምና መስፋፋት በኋላ የህዝቡ ዘርና ቋንቋ ተዳክሞ እዚህ ደረሰ ። የትግሬ ዎያኔ አንተ እንደምትለው ሳይሆን ክርስቲያን ጉራጌን ለማጥፋት መለስ ስልጤን ገንጥሎ ያዘ ። አሁን ሁላችሁም ተሸንፋቿል ። አባ ፓውሎስ የትግሬ ቄስ ተቢየ ካድረ ልኮ ታሪካንን ለሰርቅ ሞከረ ። እባክህን ከጉራጌ ጉዳይ ዉጣ፣ በቃ !