Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

አዲሱ የአዲሳባ ህግ! ደሃንና ድህነትን ማጥፋት

Post by simbe11 » 16 Aug 2019, 14:14

እየረቀቀ የሚገኘዊና በቅርቡ ስራ ላይ ይውላል ተብሎ የሚጠበቀው ደሃንና ድህነትን የማጥፋት ፖሊሲ።

1 ፤ አስር ሳንቲም ሰጥተን ጽድቅ እንዳናገኝ ያደርገናል
2፤ የቡና ቤት ሴቶች ዋጋ ይጨምሩብናል
በሚሉ የከተማዋን እድገት በማይመኙ ሃይሎች ትችት እየተሰነዘረበት ይገኛል።