-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
ኦሮሞ በታሪኩ ከተማ ቆርቁሮ እንደማያውቅ ልናስታውሰው ይገባል
ካሳ አንበሳው ........ የኦሮሞ ኤሊት አዲስ አበባ የኛ ናት ሲል አይሽኮረመምም፣ እኛም (የከተማው ተወላጆችና ነዋሪዎች) ያንተ አይደለችም ስንል መሽኮርመም አይገባንም፣
በመጀመሪያ ደረጃ አዲስ አበባ የግጦሽ መሬት አይደለችም፣ ከተማ ናት፣ ከተማዋ የኔ ናት የሚል ኦሮሞ ሲመጣ ኦሮሞ በታሪኩ ከተማ ቆርቁሮ እንደማያውቅ ልናስታውሰው ይገባል፣ እንኳን አዲስ አበባን ኦሮሚያ ክልል ውስጥ ያሉትን ከተሞች አልቆረቆረም፣ የገዳ ስርዓት ከተማ አይቆረቁርም፣ ገዳ የአርብቶ አደርና የዘላን ስርዓተ ማህበር ነው፣ ይህ ስድብ ወይም ንቀት የተሞላበት ንግግር አይደለም፣ ሀቅ ነው፣ ኦሮሞ በተወሰነ ደረጃ ከተማ መመስረት የጀመረው ከገዳ ስርዓት ወጥቶ kingdom ሲመሰርት ነው፣ ምሳሌ ጅማ፣
መነሻቸው "አዲስ አበባ ስትቆረቆርና ስትሰፋ ኦሮሞን አፍናቅላለች" የሚል ከሆነ እሱን ተከትሎ ሊነሳ የሚችል ጥያቄ ካሳ እንጂ የባለቤትነት ጥያቄ አይደለም፣ ካሳ ተገቢ ጥያቄ ነው እያልኩ ሳይሆን ጥያቄያቸው ከሚያነሱት ጭብጥ ጋር ግንኙነት እንደሌለው (non-sequitur መሆኑን) ለማሳየት ነው፣
አዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ትካተት የሚለው ምክረ ሀሳብ የንቀታቸውን ጥግ ማሳያ ብቻ ነው፣ ይህ እኮ የገባር ስርዓት ነው፣ ኦሮሞም ሆነ ሌላው እረኛ አደግ ሰው አዲስ አበባን የማስተዳደር የሞራል፣ የእውቀት፣ የተሞክሮ ወዘተ አቅም የለውም፣ አዲስ አበባ የምትተዳደረው በአዲስ አበቤ ብቻ ነው፣
እኔ እንደ አንድ የኢትዮጵያ ብሔርተኛ የአንድ ህዝብ ታሪክ የሁላችንም ታሪክ ነው ብዬ አምናለሁ፣ የኦሮሞ ታሪክ የኔ ታሪክ ነው፣ ታሪክ ውስጥ የምናገኝው ክፍፍልና ቂም በቀል ብቻ ነው፣ የሚያዋጣው ዛሬን መኖር ነው፣ የፊታችንን መተለም ነው፣ ለዛ ነው ታሪክን የምንተወው፣ ኦሮሞ እንዴት እንደተስፋፋ፣ መቼ የት እንደደረሰ፣ በሂደቱ ምን እንደተፈጠረ የማናውቅ ሆነን አይደለም፣ ብቻ የአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን ባህሪያችሁን ተዉት፣ *** አስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን ውስጥ ተወትፎ ከቀረ የኦሮሞ ኤሊት ጋር መነጋገርና መግባባት አይቻልም፣
*** አዲስ አበባ ብቻ ሳይሆን በኦሮሚያ ክልል ያሉ ከተሞች ራሳቸውን በራሳቸው የማስተዳደር መብት ሊሰጣቸው ይገባል፣
*** ሌሎቻችሁም ብትሆኑ አዲስ አበባ የሁላችንም ናት የሚለውን ትርጉም አልባ ንግግር ተዉ፣ አዲስ አበባ በመጀመሪያና ከምንም ነገር በፊት የነዋሪዎቾ (የአዲስ አበቤ) ናት፣ ይህን recognize ማድረግ ያስፍልጋል፣ ከዛ በኋላ ልክ እንደ ሁሉም የኢትዮጲያ ክፍል የሁላችሁም ትሆናለች፣ "ማነው አዲስ አበቤ?" የሚለውን ጥያቄ ጊዜው ሲደርስ መልስ እንሰጥበታለን፣
በመጀመሪያ ደረጃ አዲስ አበባ የግጦሽ መሬት አይደለችም፣ ከተማ ናት፣ ከተማዋ የኔ ናት የሚል ኦሮሞ ሲመጣ ኦሮሞ በታሪኩ ከተማ ቆርቁሮ እንደማያውቅ ልናስታውሰው ይገባል፣ እንኳን አዲስ አበባን ኦሮሚያ ክልል ውስጥ ያሉትን ከተሞች አልቆረቆረም፣ የገዳ ስርዓት ከተማ አይቆረቁርም፣ ገዳ የአርብቶ አደርና የዘላን ስርዓተ ማህበር ነው፣ ይህ ስድብ ወይም ንቀት የተሞላበት ንግግር አይደለም፣ ሀቅ ነው፣ ኦሮሞ በተወሰነ ደረጃ ከተማ መመስረት የጀመረው ከገዳ ስርዓት ወጥቶ kingdom ሲመሰርት ነው፣ ምሳሌ ጅማ፣
መነሻቸው "አዲስ አበባ ስትቆረቆርና ስትሰፋ ኦሮሞን አፍናቅላለች" የሚል ከሆነ እሱን ተከትሎ ሊነሳ የሚችል ጥያቄ ካሳ እንጂ የባለቤትነት ጥያቄ አይደለም፣ ካሳ ተገቢ ጥያቄ ነው እያልኩ ሳይሆን ጥያቄያቸው ከሚያነሱት ጭብጥ ጋር ግንኙነት እንደሌለው (non-sequitur መሆኑን) ለማሳየት ነው፣
አዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ትካተት የሚለው ምክረ ሀሳብ የንቀታቸውን ጥግ ማሳያ ብቻ ነው፣ ይህ እኮ የገባር ስርዓት ነው፣ ኦሮሞም ሆነ ሌላው እረኛ አደግ ሰው አዲስ አበባን የማስተዳደር የሞራል፣ የእውቀት፣ የተሞክሮ ወዘተ አቅም የለውም፣ አዲስ አበባ የምትተዳደረው በአዲስ አበቤ ብቻ ነው፣
እኔ እንደ አንድ የኢትዮጵያ ብሔርተኛ የአንድ ህዝብ ታሪክ የሁላችንም ታሪክ ነው ብዬ አምናለሁ፣ የኦሮሞ ታሪክ የኔ ታሪክ ነው፣ ታሪክ ውስጥ የምናገኝው ክፍፍልና ቂም በቀል ብቻ ነው፣ የሚያዋጣው ዛሬን መኖር ነው፣ የፊታችንን መተለም ነው፣ ለዛ ነው ታሪክን የምንተወው፣ ኦሮሞ እንዴት እንደተስፋፋ፣ መቼ የት እንደደረሰ፣ በሂደቱ ምን እንደተፈጠረ የማናውቅ ሆነን አይደለም፣ ብቻ የአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን ባህሪያችሁን ተዉት፣ *** አስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን ውስጥ ተወትፎ ከቀረ የኦሮሞ ኤሊት ጋር መነጋገርና መግባባት አይቻልም፣
*** አዲስ አበባ ብቻ ሳይሆን በኦሮሚያ ክልል ያሉ ከተሞች ራሳቸውን በራሳቸው የማስተዳደር መብት ሊሰጣቸው ይገባል፣
*** ሌሎቻችሁም ብትሆኑ አዲስ አበባ የሁላችንም ናት የሚለውን ትርጉም አልባ ንግግር ተዉ፣ አዲስ አበባ በመጀመሪያና ከምንም ነገር በፊት የነዋሪዎቾ (የአዲስ አበቤ) ናት፣ ይህን recognize ማድረግ ያስፍልጋል፣ ከዛ በኋላ ልክ እንደ ሁሉም የኢትዮጲያ ክፍል የሁላችሁም ትሆናለች፣ "ማነው አዲስ አበቤ?" የሚለውን ጥያቄ ጊዜው ሲደርስ መልስ እንሰጥበታለን፣
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
ኦሮሞ በታሪኩ ከተማ ቆርቁሮ እንደማያውቅ ልናስታውሰው ይገባል
“በምክክር ሂደቱ ሀሳብን ለመናገር የሚሰጡ ዕድሎች ፍትሃዊ አለመሆን”፣ “ማንነትንና ሀሳብን መሰረት ያደረገ ጫና”፣ “ተመካካሪዎች በአካልና በጽሑፍ ሀሳባቸውን እንዲቀይሩ ለማስገደድ የሚደረጉ ግፊቶች”፣ “የኮሚሽኑ ባለሙያዎችና የምሁራን ፓናል አባላት ገለልተኝነት ጉዳይ”፣ “የምክክር ሂደቱ ተአማኒነት” እና ሌሎች ጉዳዮች ..........
የአዲስ አበባ ጉዳይ
የፌደራል ከተሞች ጉዳይን እየተመካከረበት የሚገኘው የሥራ ቡድን 7፣ የምክክር ሂደቱን አጠናቅቋል በሚል ቃለ ጉባኤ ላይ እንዲፈረም መወሰኑን ሰምተናል። ነሐሴ 06 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ከ8፡00 ጀምሮ በተካሄደና ጥቂት የማይባሉ የቡድኑ አባላት ባልተገኙበት ስብስባ፤ የአዲስ አበባ ሕጋዊ አቋም ላይ ሁለት አማራጮችን ባስቀመጠ የምክረ ሀሳብ ሰነድ ላይ እንዲፈረም መጠየቁን የገለጡልን ምንጮች፤ “አዲስ አበባ ተጠሪነቷ ለፌደራል የሆነ ከተማ ትሁን” እና “የከተማዋ የጠሪነት ለፊደራል መንግስት ሆኖ፣ የኦሮሚያ ክልል መቀጫ መሆኗ በሕገ መንግስቱ ይረጋገጥ” የሚሉት አማራጮች በቃለ ጉባኤ ላይ እንዲካተቱ መደረጋቸውን ነግረውናል።
የኮሚሽኑ ባለሙያዎች ሁለቱ አማራጮች በቀጣይ በሚከናወኑ የምክክር ሂደቶች ውሳኔ ይተላለፍባቸዋል ማለታቸውንም ሰምተናል። ተመካካሪሪዎች እንዲፈርሙበት በተዘጋጀው መዝገብ ላይ የፈረሙ ተመካካሪዎች መኖራቸውን የጠቆሙን ምንጮች፤ በስብሰባው ተገኝተው “አንፈርምም” ብለው የሄዱ እንዲሁም ስብሰባው እንደሚካሄድ ያልተነገራቸውና ያልተገኙ የሥራ ቡድኑ ተመካካሪዎች መኖራቸውን ገልጠዋል። “አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልል መቀመጫ መሆኗ በሕገ መንግስቱ ይረጋገጥ” የሚለው ምክረ ሀሳብ በቃለ ጉባኤው ላይ መካተት የለበትም የሚሉ ተመካካሪዎች፤ ማስተካከያ ካልተደረገ ፊርማቸውን እንደማያኖሩ መግለጣቸውንም ሰምተናል።
የአዲስ አበባ ጉዳይ “እንዲያድር” የቀረበው ጥያቄ
በአዲስ አበባ ጉዳይ እየተመካከሩ የሚገኙ ተመካካሪዎችን እንዲሁም፤ ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተሉ የሚገኙ ወገኖችን እያነጋገረ የቀጠለው የአዲስ አበባ ሕጋዊ አቋም ጉዳይ “እንዲያድር” የሚጠይቁ አካላት መበራከታቸውን ምንጮች ጠቁመዋል። ለኮሚሽኑ ጥያቄ ማቅረባቸውን ይፋ ካደረጉ ፓርቲዎች በተጨማሪ፣ በጉዳዩ ዙሪያ ከኮሚሽኑ ኮሚሽነሮች ጋር ለመነጋገር ለነሐሴ 07 ቀን ቀጠሮ የያዙ ፓርቲዎች መኖራቸውን ዋዜማ ሰምታለች። ከፓርቲዎች በተጨማሪ የምሁራን ፓናል አባላትም ይህንኑ ጥያቄ ለኮሚሽኑ ማቅረባቸውን የገለጡልን ምንጮች፤ ኮሚሽኑ እስካሁን ውሳኔ አለማሳለፉን ጠቁመዋል።
የአዲስ አበባ ጉዳይ
የፌደራል ከተሞች ጉዳይን እየተመካከረበት የሚገኘው የሥራ ቡድን 7፣ የምክክር ሂደቱን አጠናቅቋል በሚል ቃለ ጉባኤ ላይ እንዲፈረም መወሰኑን ሰምተናል። ነሐሴ 06 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ከ8፡00 ጀምሮ በተካሄደና ጥቂት የማይባሉ የቡድኑ አባላት ባልተገኙበት ስብስባ፤ የአዲስ አበባ ሕጋዊ አቋም ላይ ሁለት አማራጮችን ባስቀመጠ የምክረ ሀሳብ ሰነድ ላይ እንዲፈረም መጠየቁን የገለጡልን ምንጮች፤ “አዲስ አበባ ተጠሪነቷ ለፌደራል የሆነ ከተማ ትሁን” እና “የከተማዋ የጠሪነት ለፊደራል መንግስት ሆኖ፣ የኦሮሚያ ክልል መቀጫ መሆኗ በሕገ መንግስቱ ይረጋገጥ” የሚሉት አማራጮች በቃለ ጉባኤ ላይ እንዲካተቱ መደረጋቸውን ነግረውናል።
የኮሚሽኑ ባለሙያዎች ሁለቱ አማራጮች በቀጣይ በሚከናወኑ የምክክር ሂደቶች ውሳኔ ይተላለፍባቸዋል ማለታቸውንም ሰምተናል። ተመካካሪሪዎች እንዲፈርሙበት በተዘጋጀው መዝገብ ላይ የፈረሙ ተመካካሪዎች መኖራቸውን የጠቆሙን ምንጮች፤ በስብሰባው ተገኝተው “አንፈርምም” ብለው የሄዱ እንዲሁም ስብሰባው እንደሚካሄድ ያልተነገራቸውና ያልተገኙ የሥራ ቡድኑ ተመካካሪዎች መኖራቸውን ገልጠዋል። “አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልል መቀመጫ መሆኗ በሕገ መንግስቱ ይረጋገጥ” የሚለው ምክረ ሀሳብ በቃለ ጉባኤው ላይ መካተት የለበትም የሚሉ ተመካካሪዎች፤ ማስተካከያ ካልተደረገ ፊርማቸውን እንደማያኖሩ መግለጣቸውንም ሰምተናል።
የአዲስ አበባ ጉዳይ “እንዲያድር” የቀረበው ጥያቄ
በአዲስ አበባ ጉዳይ እየተመካከሩ የሚገኙ ተመካካሪዎችን እንዲሁም፤ ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተሉ የሚገኙ ወገኖችን እያነጋገረ የቀጠለው የአዲስ አበባ ሕጋዊ አቋም ጉዳይ “እንዲያድር” የሚጠይቁ አካላት መበራከታቸውን ምንጮች ጠቁመዋል። ለኮሚሽኑ ጥያቄ ማቅረባቸውን ይፋ ካደረጉ ፓርቲዎች በተጨማሪ፣ በጉዳዩ ዙሪያ ከኮሚሽኑ ኮሚሽነሮች ጋር ለመነጋገር ለነሐሴ 07 ቀን ቀጠሮ የያዙ ፓርቲዎች መኖራቸውን ዋዜማ ሰምታለች። ከፓርቲዎች በተጨማሪ የምሁራን ፓናል አባላትም ይህንኑ ጥያቄ ለኮሚሽኑ ማቅረባቸውን የገለጡልን ምንጮች፤ ኮሚሽኑ እስካሁን ውሳኔ አለማሳለፉን ጠቁመዋል።
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
ልዩነቶች እየከረሩ ነው
ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በሥራ ቡድን ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘውን የምክክር ሂደት የሚያጠናቅቅበት ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አራት የሥራ ቡድኖች ተጠናቅረው በቀረቡ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች ዙሪያ መግባባት ላይ መድረሳቸውን በተዘጋጁ የቃለ ጉባኤ ሰነዶች ላይ በመፈረም አረጋግጠዋል ቢልም፤ በአራቱ የሥራ ቡድኖች ውስጥ የሚገኙ “በርካታ” ተመካካሪዎች በቃለ ጉባኤዎቹ ላይ አለመፈረማቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። በምክክር ሂደቱ ከፍተኛ መነጋገሪያ የሆነው የፌደራል ከተሞች ጉዳይ አጀንዳ ላይ ከስምምነት ሳይደረስ በቃለ ጉባኤ ላይ አንፈርምም ያሉ ተመካካሪዎች በርካታ መሆናቸውን የገለጡልን ምንጮች፤ ቃለ ጉባኤ ባልሰፈረበት ባዶ መዝገብ ላይ ፈርሙ የተባሉ ሌሎች ተመካካሪዎችም “በባዶ መዝገብ ላይ አንፈርምም” በሚል ለቃለ ጉባኤ መመዝገቢያ በተዘጋጀው ቅጽ ላይ ሳይፈርሙ መቅረታቸውን ነግረውናል።
ኮሚሽኑ ነሐሴ 05 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የሰላም ግንባታ፣ የሃይማኖት ጉዳይ፣ የመንግስት አደረጃጀት እና የሙስና እና መልካም አስተዳደር ጉዳይን አጀንዳቸው አድርገው ሲመክሩ የቆዩ የሥራ ቡድኖች “መግባባት” ላይ ደርሰዋል ቢልም፤ መግባባት ላይ ተደርሷል በተባለበት ጊዜ ምልዓተ ጉባኤ መሟላቱና 75 በመቶ የድጋፍ ድምጽ መገኘቱ አለመረጋገጡን ሰምተናል። ኮሚሽኑ ለተመካካሪዎች ባቀረበው “የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የውሳኔ አሰጣጥ ሥርዓት” ሰነድ መሰረት፣ በሥራ ቡድን ደረጃ የውሳኔ ስምምነት አለ ለማለት የተመካካሪዎችን 75 በመቶ ድጋፍ ማግኘት ያስፈልጋል። በማንኛውም የምክክር ደረጃ ውሳኔ የሚሻ ጉዳይ ላይ ውሳኔ ለማስተላለፍ ደግሞ ቢያንስ 75 በመቶ ተመካካሪዎች መገኘት እንዳለባቸውም ሰነዱ ያመላክታል። ይሁንና ኮሚሽኑ ስምምነት ላይ ተደርሷል ሲል ይፋ ባደረገባቸው የሥራ ቡድኖች፣ ሁለቱም ቅድመ ሁኔታዎች መሟላታቸው በቆጠራ አለመረጋገጡን፣ የምክክር ሂደቱን የሚመሩ የኮሚሽኑ ባለሙያዎችና የምክረ ሀሳብ አጠናቃሪ ቡድን አባላትም ስለ ቅድመ ሁኔታው አለማንሳታቸውን ምንጮች ነግረውናል።
የአዲስ አበባ ጉዳይ
የፌደራል ከተሞች ጉዳይን እየተመካከረበት የሚገኘው የሥራ ቡድን 7፣ የምክክር ሂደቱን አጠናቅቋል በሚል ቃለ ጉባኤ ላይ እንዲፈረም መወሰኑን ሰምተናል። ነሐሴ 06 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ከ8፡00 ጀምሮ በተካሄደና ጥቂት የማይባሉ የቡድኑ አባላት ባልተገኙበት ስብስባ፤ የአዲስ አበባ ሕጋዊ አቋም ላይ ሁለት አማራጮችን ባስቀመጠ የምክረ ሀሳብ ሰነድ ላይ እንዲፈረም መጠየቁን የገለጡልን ምንጮች፤ “አዲስ አበባ ተጠሪነቷ ለፌደራል የሆነ ከተማ ትሁን” እና “የከተማዋ የጠሪነት ለፊደራል መንግስት ሆኖ፣ የኦሮሚያ ክልል መቀጫ መሆኗ በሕገ መንግስቱ ይረጋገጥ” የሚሉት አማራጮች በቃለ ጉባኤ ላይ እንዲካተቱ መደረጋቸውን ነግረውናል።
የኮሚሽኑ ባለሙያዎች ሁለቱ አማራጮች በቀጣይ በሚከናወኑ የምክክር ሂደቶች ውሳኔ ይተላለፍባቸዋል ማለታቸውንም ሰምተናል። ተመካካሪሪዎች እንዲፈርሙበት በተዘጋጀው መዝገብ ላይ የፈረሙ ተመካካሪዎች መኖራቸውን የጠቆሙን ምንጮች፤ በስብሰባው ተገኝተው “አንፈርምም” ብለው የሄዱ እንዲሁም ስብሰባው እንደሚካሄድ ያልተነገራቸውና ያልተገኙ የሥራ ቡድኑ ተመካካሪዎች መኖራቸውን ገልጠዋል። “አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልል መቀመጫ መሆኗ በሕገ መንግስቱ ይረጋገጥ” የሚለው ምክረ ሀሳብ በቃለ ጉባኤው ላይ መካተት የለበትም የሚሉ ተመካካሪዎች፤ ማስተካከያ ካልተደረገ ፊርማቸውን እንደማያኖሩ መግለጣቸውንም ሰምተናል።
የአዲስ አበባ ጉዳይ “እንዲያድር” የቀረበው ጥያቄ
በአዲስ አበባ ጉዳይ እየተመካከሩ የሚገኙ ተመካካሪዎችን እንዲሁም፤ ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተሉ የሚገኙ ወገኖችን እያነጋገረ የቀጠለው የአዲስ አበባ ሕጋዊ አቋም ጉዳይ “እንዲያድር” የሚጠይቁ አካላት መበራከታቸውን ምንጮች ጠቁመዋል። ለኮሚሽኑ ጥያቄ ማቅረባቸውን ይፋ ካደረጉ ፓርቲዎች በተጨማሪ፣ በጉዳዩ ዙሪያ ከኮሚሽኑ ኮሚሽነሮች ጋር ለመነጋገር ለነሐሴ 07 ቀን ቀጠሮ የያዙ ፓርቲዎች መኖራቸውን ዋዜማ ሰምታለች። ከፓርቲዎች በተጨማሪ የምሁራን ፓናል አባላትም ይህንኑ ጥያቄ ለኮሚሽኑ ማቅረባቸውን የገለጡልን ምንጮች፤ ኮሚሽኑ እስካሁን ውሳኔ አለማሳለፉን ጠቁመዋል።
የኮሚሽኑ የአንድ ወር የሥራ ግምገማ
ኮሚሽኑ ሐምሌ 08 ቀን የጀመረውን የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ሂደት የገመገመበትን ስብሰባ ማድረጉን ዋዜማ ሰምታለች። ኮሚሽነሮች፣ ባለሙያዎችና ሌሎች የኮሚሽኑ ሠራተኞች በተገኙበት ስብሰባ፤ የምክክሩን አጠቃላይ ሂደት የተመለከቱ ጉዳዮች መነሳታቸውን የገለጡልን ምንጮች፤ ኮሚሽኑ ላይ ጥያቄ ያስነሱና ወደ አንድ ወገን ያደሉ ናቸው የተባሉ “አወያዮች” እንዲቀነሱ መጠየቁን ጠቁመዋል። ኮሚሽኑ 160 አወያዮችን ማሰማራቱን ማስታወቁ የሚታወስ ሲሆን፤ የምክክር ሂደቱ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ መገኘቱን ተከትሎ፤ ለቀጣዩ ሂደት ከሚያስፈልጉ አወያዮች ውጭ፣ ጥቂት የማይባሉት ከሂደቱ እንዲቀነሱ በኮሚሽኑ ባለሙያዎች መጠየቁን ዋዜማ ሰምታለች። በሌሎች የሥራ ቡድኖች እየተካሄደ የሚገኘውን የምክክር ሂደት ተጽዕኖ ውስጥ ስለመክተቱ የተነገረለት የፌደራል ከተሞች ጉዳይ አጀንዳን አስመልክቶም የኮሚሽኑ ባልደረቦች ውይይት ማድረጋቸውን ምንጮች ገልጠዋል።
የአማራ ክልል ተወካዮች ጥያቄ
የአማራ ክልል የማህበረሰብ ክፍሎችን ወክለው በምክክሩ እየተሳተፉ የሚገኙ ተመካካሪዎች፤ ለኮሚሽኑ ቅሬታቸውን ማቅረባቸውን ምንጮች ነግረውናል። ተመካካሪዎች ፊርማቸውን ያኖሩበት የቅሬታ ደብዳቤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፤ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ እና ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገብረሥላሴ በተገኙበት ነሐሴ 05 ቀን ለኮሚሽኑ ቀርቧል። የቅሬታ ደብዳቤውን እንዲሁም ተመካካሪዎች በቃል ያቀረቡትን ቅሬታ የተቀበሉት ኮሚሽነሮቹ፤ “ተወያይተን” መልስ እንሰጣለን ማለታቸውን ሰምተናል።
ተመካካሪዎቹ ካቀረቧቸው ቅሬታዎች መካከል፤ “በምክክር ሂደቱ ሀሳብን ለመናገር የሚሰጡ ዕድሎች ፍትሃዊ አለመሆን”፣ “ማንነትንና ሀሳብን መሰረት ያደረገ ጫና”፣ “ተመካካሪዎች በአካልና በጽሑፍ ሀሳባቸውን እንዲቀይሩ ለማስገደድ የሚደረጉ ግፊቶች”፣ “የኮሚሽኑ ባለሙያዎችና የምሁራን ፓናል አባላት ገለልተኝነት ጉዳይ”፣ “የምክክር ሂደቱ ተአማኒነት” እና ሌሎች ጉዳዮችም እንደሚገኙበት ምንጮች ጠቁመዋል።
የጋራ ማረጋገጫ ቡድን አባላት ምርጫ
ስምንቱ የሥራ ቡድኖች “ያጸደቋቸውን” የምክረ ሀሳብ ሰነዶችን “የማጣጣም” ኃላፊነት የሚሰጠውና ስምንቱ የሥራ ቡድኖች እያንዳንዳቸው 15 ተመካካሪዎችን የሚወክሉበት የጋራ ማረጋገጫ ቡድን አባላት ምርጫ ነሐሴ 07 ቀን እንደሚካሄድ ምንጮች ነግረውናል። ከእያንዳንዱ የሥራ ቡድን፤ 12ቱን ክልሎች፣ 2ቱን ከተማ አስተዳደሮች እና የፌደራል ባለድርሻ አካላትን የሚወክሉ 15 ተመካካሪዎች ለቡድኑ አባልነት እንዲመረጡ ይደረጋል ያሉን ምንጮች፤ ከስምንቱ ቡድኖች ከሚመረጡ 120 ተመካካሪዎች በተጨማሪ የምሁራን ፓናል አባላት በቡድኑ ውስጥ እንደሚካተቱ ገልጠዋል። ቡድኑ የአመራር ግብረ ኃይል ማቋቋም እንዳለበት ኮሚሽኑ አቅጣጫ ማስቀመጡንም ዋዜማ የተመለከተችውና ጉዳዩን የተመለከተው ሰነድ ይጠቁማል።
ቡድኑ በተለያዩ ቡድኖች መካከል ባሉ የጋራ ጉዳዮች ላይ ትኩረት እንደሚያደርግም ኮሚሽኑ ገልጧል። ቡድኑ የሚያዘጋጀው “የተጣጣመ” ረቂቅ ምክረ ሀሳብ ለየሥራ ቡድኖቹ ቀርቦ እንዲጸድቅ የሚጠበቅ ሲሆን፤ የስምንቱንም የሥራ ቡድኖች ምክረ ሀሳብ ያከተተውና “የተጣጣመው” ሰነድ ለጠቅላላ ጉባኤ ከመቅረቡ በፊት ለክልል ተወካዮች ጉባኤ ቀርቦ መጽደቅ ይኖርበታል። [ዋዜማ]
ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አራት የሥራ ቡድኖች ተጠናቅረው በቀረቡ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች ዙሪያ መግባባት ላይ መድረሳቸውን በተዘጋጁ የቃለ ጉባኤ ሰነዶች ላይ በመፈረም አረጋግጠዋል ቢልም፤ በአራቱ የሥራ ቡድኖች ውስጥ የሚገኙ “በርካታ” ተመካካሪዎች በቃለ ጉባኤዎቹ ላይ አለመፈረማቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። በምክክር ሂደቱ ከፍተኛ መነጋገሪያ የሆነው የፌደራል ከተሞች ጉዳይ አጀንዳ ላይ ከስምምነት ሳይደረስ በቃለ ጉባኤ ላይ አንፈርምም ያሉ ተመካካሪዎች በርካታ መሆናቸውን የገለጡልን ምንጮች፤ ቃለ ጉባኤ ባልሰፈረበት ባዶ መዝገብ ላይ ፈርሙ የተባሉ ሌሎች ተመካካሪዎችም “በባዶ መዝገብ ላይ አንፈርምም” በሚል ለቃለ ጉባኤ መመዝገቢያ በተዘጋጀው ቅጽ ላይ ሳይፈርሙ መቅረታቸውን ነግረውናል።
ኮሚሽኑ ነሐሴ 05 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የሰላም ግንባታ፣ የሃይማኖት ጉዳይ፣ የመንግስት አደረጃጀት እና የሙስና እና መልካም አስተዳደር ጉዳይን አጀንዳቸው አድርገው ሲመክሩ የቆዩ የሥራ ቡድኖች “መግባባት” ላይ ደርሰዋል ቢልም፤ መግባባት ላይ ተደርሷል በተባለበት ጊዜ ምልዓተ ጉባኤ መሟላቱና 75 በመቶ የድጋፍ ድምጽ መገኘቱ አለመረጋገጡን ሰምተናል። ኮሚሽኑ ለተመካካሪዎች ባቀረበው “የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የውሳኔ አሰጣጥ ሥርዓት” ሰነድ መሰረት፣ በሥራ ቡድን ደረጃ የውሳኔ ስምምነት አለ ለማለት የተመካካሪዎችን 75 በመቶ ድጋፍ ማግኘት ያስፈልጋል። በማንኛውም የምክክር ደረጃ ውሳኔ የሚሻ ጉዳይ ላይ ውሳኔ ለማስተላለፍ ደግሞ ቢያንስ 75 በመቶ ተመካካሪዎች መገኘት እንዳለባቸውም ሰነዱ ያመላክታል። ይሁንና ኮሚሽኑ ስምምነት ላይ ተደርሷል ሲል ይፋ ባደረገባቸው የሥራ ቡድኖች፣ ሁለቱም ቅድመ ሁኔታዎች መሟላታቸው በቆጠራ አለመረጋገጡን፣ የምክክር ሂደቱን የሚመሩ የኮሚሽኑ ባለሙያዎችና የምክረ ሀሳብ አጠናቃሪ ቡድን አባላትም ስለ ቅድመ ሁኔታው አለማንሳታቸውን ምንጮች ነግረውናል።
የአዲስ አበባ ጉዳይ
የፌደራል ከተሞች ጉዳይን እየተመካከረበት የሚገኘው የሥራ ቡድን 7፣ የምክክር ሂደቱን አጠናቅቋል በሚል ቃለ ጉባኤ ላይ እንዲፈረም መወሰኑን ሰምተናል። ነሐሴ 06 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ከ8፡00 ጀምሮ በተካሄደና ጥቂት የማይባሉ የቡድኑ አባላት ባልተገኙበት ስብስባ፤ የአዲስ አበባ ሕጋዊ አቋም ላይ ሁለት አማራጮችን ባስቀመጠ የምክረ ሀሳብ ሰነድ ላይ እንዲፈረም መጠየቁን የገለጡልን ምንጮች፤ “አዲስ አበባ ተጠሪነቷ ለፌደራል የሆነ ከተማ ትሁን” እና “የከተማዋ የጠሪነት ለፊደራል መንግስት ሆኖ፣ የኦሮሚያ ክልል መቀጫ መሆኗ በሕገ መንግስቱ ይረጋገጥ” የሚሉት አማራጮች በቃለ ጉባኤ ላይ እንዲካተቱ መደረጋቸውን ነግረውናል።
የኮሚሽኑ ባለሙያዎች ሁለቱ አማራጮች በቀጣይ በሚከናወኑ የምክክር ሂደቶች ውሳኔ ይተላለፍባቸዋል ማለታቸውንም ሰምተናል። ተመካካሪሪዎች እንዲፈርሙበት በተዘጋጀው መዝገብ ላይ የፈረሙ ተመካካሪዎች መኖራቸውን የጠቆሙን ምንጮች፤ በስብሰባው ተገኝተው “አንፈርምም” ብለው የሄዱ እንዲሁም ስብሰባው እንደሚካሄድ ያልተነገራቸውና ያልተገኙ የሥራ ቡድኑ ተመካካሪዎች መኖራቸውን ገልጠዋል። “አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልል መቀመጫ መሆኗ በሕገ መንግስቱ ይረጋገጥ” የሚለው ምክረ ሀሳብ በቃለ ጉባኤው ላይ መካተት የለበትም የሚሉ ተመካካሪዎች፤ ማስተካከያ ካልተደረገ ፊርማቸውን እንደማያኖሩ መግለጣቸውንም ሰምተናል።
የአዲስ አበባ ጉዳይ “እንዲያድር” የቀረበው ጥያቄ
በአዲስ አበባ ጉዳይ እየተመካከሩ የሚገኙ ተመካካሪዎችን እንዲሁም፤ ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተሉ የሚገኙ ወገኖችን እያነጋገረ የቀጠለው የአዲስ አበባ ሕጋዊ አቋም ጉዳይ “እንዲያድር” የሚጠይቁ አካላት መበራከታቸውን ምንጮች ጠቁመዋል። ለኮሚሽኑ ጥያቄ ማቅረባቸውን ይፋ ካደረጉ ፓርቲዎች በተጨማሪ፣ በጉዳዩ ዙሪያ ከኮሚሽኑ ኮሚሽነሮች ጋር ለመነጋገር ለነሐሴ 07 ቀን ቀጠሮ የያዙ ፓርቲዎች መኖራቸውን ዋዜማ ሰምታለች። ከፓርቲዎች በተጨማሪ የምሁራን ፓናል አባላትም ይህንኑ ጥያቄ ለኮሚሽኑ ማቅረባቸውን የገለጡልን ምንጮች፤ ኮሚሽኑ እስካሁን ውሳኔ አለማሳለፉን ጠቁመዋል።
የኮሚሽኑ የአንድ ወር የሥራ ግምገማ
ኮሚሽኑ ሐምሌ 08 ቀን የጀመረውን የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ሂደት የገመገመበትን ስብሰባ ማድረጉን ዋዜማ ሰምታለች። ኮሚሽነሮች፣ ባለሙያዎችና ሌሎች የኮሚሽኑ ሠራተኞች በተገኙበት ስብሰባ፤ የምክክሩን አጠቃላይ ሂደት የተመለከቱ ጉዳዮች መነሳታቸውን የገለጡልን ምንጮች፤ ኮሚሽኑ ላይ ጥያቄ ያስነሱና ወደ አንድ ወገን ያደሉ ናቸው የተባሉ “አወያዮች” እንዲቀነሱ መጠየቁን ጠቁመዋል። ኮሚሽኑ 160 አወያዮችን ማሰማራቱን ማስታወቁ የሚታወስ ሲሆን፤ የምክክር ሂደቱ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ መገኘቱን ተከትሎ፤ ለቀጣዩ ሂደት ከሚያስፈልጉ አወያዮች ውጭ፣ ጥቂት የማይባሉት ከሂደቱ እንዲቀነሱ በኮሚሽኑ ባለሙያዎች መጠየቁን ዋዜማ ሰምታለች። በሌሎች የሥራ ቡድኖች እየተካሄደ የሚገኘውን የምክክር ሂደት ተጽዕኖ ውስጥ ስለመክተቱ የተነገረለት የፌደራል ከተሞች ጉዳይ አጀንዳን አስመልክቶም የኮሚሽኑ ባልደረቦች ውይይት ማድረጋቸውን ምንጮች ገልጠዋል።
የአማራ ክልል ተወካዮች ጥያቄ
የአማራ ክልል የማህበረሰብ ክፍሎችን ወክለው በምክክሩ እየተሳተፉ የሚገኙ ተመካካሪዎች፤ ለኮሚሽኑ ቅሬታቸውን ማቅረባቸውን ምንጮች ነግረውናል። ተመካካሪዎች ፊርማቸውን ያኖሩበት የቅሬታ ደብዳቤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፤ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ እና ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገብረሥላሴ በተገኙበት ነሐሴ 05 ቀን ለኮሚሽኑ ቀርቧል። የቅሬታ ደብዳቤውን እንዲሁም ተመካካሪዎች በቃል ያቀረቡትን ቅሬታ የተቀበሉት ኮሚሽነሮቹ፤ “ተወያይተን” መልስ እንሰጣለን ማለታቸውን ሰምተናል።
ተመካካሪዎቹ ካቀረቧቸው ቅሬታዎች መካከል፤ “በምክክር ሂደቱ ሀሳብን ለመናገር የሚሰጡ ዕድሎች ፍትሃዊ አለመሆን”፣ “ማንነትንና ሀሳብን መሰረት ያደረገ ጫና”፣ “ተመካካሪዎች በአካልና በጽሑፍ ሀሳባቸውን እንዲቀይሩ ለማስገደድ የሚደረጉ ግፊቶች”፣ “የኮሚሽኑ ባለሙያዎችና የምሁራን ፓናል አባላት ገለልተኝነት ጉዳይ”፣ “የምክክር ሂደቱ ተአማኒነት” እና ሌሎች ጉዳዮችም እንደሚገኙበት ምንጮች ጠቁመዋል።
የጋራ ማረጋገጫ ቡድን አባላት ምርጫ
ስምንቱ የሥራ ቡድኖች “ያጸደቋቸውን” የምክረ ሀሳብ ሰነዶችን “የማጣጣም” ኃላፊነት የሚሰጠውና ስምንቱ የሥራ ቡድኖች እያንዳንዳቸው 15 ተመካካሪዎችን የሚወክሉበት የጋራ ማረጋገጫ ቡድን አባላት ምርጫ ነሐሴ 07 ቀን እንደሚካሄድ ምንጮች ነግረውናል። ከእያንዳንዱ የሥራ ቡድን፤ 12ቱን ክልሎች፣ 2ቱን ከተማ አስተዳደሮች እና የፌደራል ባለድርሻ አካላትን የሚወክሉ 15 ተመካካሪዎች ለቡድኑ አባልነት እንዲመረጡ ይደረጋል ያሉን ምንጮች፤ ከስምንቱ ቡድኖች ከሚመረጡ 120 ተመካካሪዎች በተጨማሪ የምሁራን ፓናል አባላት በቡድኑ ውስጥ እንደሚካተቱ ገልጠዋል። ቡድኑ የአመራር ግብረ ኃይል ማቋቋም እንዳለበት ኮሚሽኑ አቅጣጫ ማስቀመጡንም ዋዜማ የተመለከተችውና ጉዳዩን የተመለከተው ሰነድ ይጠቁማል።
ቡድኑ በተለያዩ ቡድኖች መካከል ባሉ የጋራ ጉዳዮች ላይ ትኩረት እንደሚያደርግም ኮሚሽኑ ገልጧል። ቡድኑ የሚያዘጋጀው “የተጣጣመ” ረቂቅ ምክረ ሀሳብ ለየሥራ ቡድኖቹ ቀርቦ እንዲጸድቅ የሚጠበቅ ሲሆን፤ የስምንቱንም የሥራ ቡድኖች ምክረ ሀሳብ ያከተተውና “የተጣጣመው” ሰነድ ለጠቅላላ ጉባኤ ከመቅረቡ በፊት ለክልል ተወካዮች ጉባኤ ቀርቦ መጽደቅ ይኖርበታል። [ዋዜማ]
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
የአዲስ አበባን ጉዳይ ቅርቃር ውስጥ ያስገባው "ከበላይ የመጣ" ሃሳብ እና የምክክር ኮሚሽኑ ምላሽ
አዲስ አበባ ከተማ የምክክር ሒደቱ ዋና መነጋገሪያ አጀንዳ ሆናለች።
ለምክክር ከቀረቡ ስምንት ዋና ዋና አጀንዳዎች ውስጥ አንዱ በሆነው "የፌዴራል ከተሞች" ስር የተካተተው የአዲስ አበባ ጉዳይ "የምክክሩን ሂደት የጎተተ ዋነኛ አጀንዳ ሆኗል" ይላሉ፤ በዚህ አጀንዳ ላይ ከሚመካከሩት አንዱ ለቢቢሲ በሰጡት አስተያየት።
እስከ 250 ቡድን ባለው ምክክር ላይ፤ ከሁሉም አጀንዳዎች በላይ ዘግይቶ፣ በከፍተኛ ልዩነት ታጅቦ የተጠናቀቀው ይኸው የአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ ነው። ይህን ያሉን ካናገርናቸው የምክክሩ ተሳታፊዎች መካከል አንዱ ናቸው። በሒደቱ ላይ በንቃት ይሳተፋሉ። ማንነታቸውን አንድንገልፅ ግን አልፈቀዱልንም።
ምክክሩ በኢትዮጵያ ላሉ ችግሮች አንዳች መፍትሔ እና አስተዋጽኦ ሊያመጣ እንደሚችል ከፍተኛ ተስፋ ሰንቀው ነው ለመሳተፍ የወሰኑት። ራሳቸው ከሚሳተፉበት የከተሞች አጀንዳ በተጨማሪ የሌሎች ቡድኖችን አጀንዳዎችም በደምብ እንደሚከታተሉ ይገልፃሉ። ሦስት አጀንዳዎች ከፍተኛ ትኩረት የሳቡ እና ብዙ አጨቃጫቂ የነበሩ ቢሆኑም የአዲስ አበባ ግን "የተለየ ነው" ይላሉ።
በምክክሩ ላይ ዋና አጀንዳ እንደመሆኗ፣ አዲስ አበባ የብዙዎች የልብ ትርታ ሆናለች። የሚዲያው ትኩረት እሷ ነች። የፖለቲካ ፓርቲዎች በመግለጫዎቻቸው ከሚያነሷቸው ዋና ነጥቦችም አንዷ ነች።
"የሀገራዊ ምክክሩ ዋነኛ አጀንዳ እሱ [የአዲስ አበባ ጉዳይ] ብቻ ሆኗል፤ አሁን ሰባቱ አጀንዳዎች መኖራቸውም የተረሳ ይመስለኛል" ይላሉ ግለሰቡ ሁኔታውን ለቢቢሲ ሲያስረዱ።
እርሳቸው እንደሚሉት፣ አዲስ አበባን ዋነኛ የምክክሩ አስኳል ያደረጋት አጨቃጫቂ ጉዳይ፥ "ከበላይ የመጣ ነው" በሚል "አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ ከተማ መሆኗን እውቅና የሚሰጥ" ሃሳብ ለአምስት መቶው ቡድን በሚላከው ቃለ-ጉባዔ ውስጥ እንዲካተት መደረጉ ነው። ይህ ሃሳብ ከታች ጀምሮ በነበረው ምክክር ላይ በአጀንዳነት ያልነበረ እና ምክክር ያልተደረገበት መሆኑን አስረድተዋል።
መጀመሪያ አካባቢ በአሥር እና በሃምሳ ቡድን ደረጃ በነበረው ምክክር አዲስ አበባ የማን ትሁን በሚለው ጉዳይ ላይ "የፌዴራል ትሁን እና የኦሮሚያ ትሁን" የሚል አማራጭ ሃሳብ ጎልቶ ወጥቶ ነበር። https://www.bbc.com/amharic/articles/cly9pp0rrn7o
ለምክክር ከቀረቡ ስምንት ዋና ዋና አጀንዳዎች ውስጥ አንዱ በሆነው "የፌዴራል ከተሞች" ስር የተካተተው የአዲስ አበባ ጉዳይ "የምክክሩን ሂደት የጎተተ ዋነኛ አጀንዳ ሆኗል" ይላሉ፤ በዚህ አጀንዳ ላይ ከሚመካከሩት አንዱ ለቢቢሲ በሰጡት አስተያየት።
እስከ 250 ቡድን ባለው ምክክር ላይ፤ ከሁሉም አጀንዳዎች በላይ ዘግይቶ፣ በከፍተኛ ልዩነት ታጅቦ የተጠናቀቀው ይኸው የአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ ነው። ይህን ያሉን ካናገርናቸው የምክክሩ ተሳታፊዎች መካከል አንዱ ናቸው። በሒደቱ ላይ በንቃት ይሳተፋሉ። ማንነታቸውን አንድንገልፅ ግን አልፈቀዱልንም።
ምክክሩ በኢትዮጵያ ላሉ ችግሮች አንዳች መፍትሔ እና አስተዋጽኦ ሊያመጣ እንደሚችል ከፍተኛ ተስፋ ሰንቀው ነው ለመሳተፍ የወሰኑት። ራሳቸው ከሚሳተፉበት የከተሞች አጀንዳ በተጨማሪ የሌሎች ቡድኖችን አጀንዳዎችም በደምብ እንደሚከታተሉ ይገልፃሉ። ሦስት አጀንዳዎች ከፍተኛ ትኩረት የሳቡ እና ብዙ አጨቃጫቂ የነበሩ ቢሆኑም የአዲስ አበባ ግን "የተለየ ነው" ይላሉ።
በምክክሩ ላይ ዋና አጀንዳ እንደመሆኗ፣ አዲስ አበባ የብዙዎች የልብ ትርታ ሆናለች። የሚዲያው ትኩረት እሷ ነች። የፖለቲካ ፓርቲዎች በመግለጫዎቻቸው ከሚያነሷቸው ዋና ነጥቦችም አንዷ ነች።
"የሀገራዊ ምክክሩ ዋነኛ አጀንዳ እሱ [የአዲስ አበባ ጉዳይ] ብቻ ሆኗል፤ አሁን ሰባቱ አጀንዳዎች መኖራቸውም የተረሳ ይመስለኛል" ይላሉ ግለሰቡ ሁኔታውን ለቢቢሲ ሲያስረዱ።
እርሳቸው እንደሚሉት፣ አዲስ አበባን ዋነኛ የምክክሩ አስኳል ያደረጋት አጨቃጫቂ ጉዳይ፥ "ከበላይ የመጣ ነው" በሚል "አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ ከተማ መሆኗን እውቅና የሚሰጥ" ሃሳብ ለአምስት መቶው ቡድን በሚላከው ቃለ-ጉባዔ ውስጥ እንዲካተት መደረጉ ነው። ይህ ሃሳብ ከታች ጀምሮ በነበረው ምክክር ላይ በአጀንዳነት ያልነበረ እና ምክክር ያልተደረገበት መሆኑን አስረድተዋል።
መጀመሪያ አካባቢ በአሥር እና በሃምሳ ቡድን ደረጃ በነበረው ምክክር አዲስ አበባ የማን ትሁን በሚለው ጉዳይ ላይ "የፌዴራል ትሁን እና የኦሮሚያ ትሁን" የሚል አማራጭ ሃሳብ ጎልቶ ወጥቶ ነበር። https://www.bbc.com/amharic/articles/cly9pp0rrn7o
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
በስተመጨረሻም ይዟቸው መጥቷል!
በስተመጨረሻም ይዟቸው መጥቷል!
ኦህዴድ በአዲስ ጉዳይ ተቃውሞ ሲገጥመው "ጉዳዩ በሽምግልና ተይዟል" አለ እንደ ጎረቤት ጠብ። በዚህም ሳያበቃ በስብሰባው ተቃውሞ ያነሱበት ተሳታፊዎች ዘንድ ሽማግሌ እልካለሁ አለ። "ሽማግሌ የሚባል እንዳይመጣብን" አሉ በኦህዴድ ላይ ተቃውሞ ያስነሱት ተሳታፊዎች።
በመጨረሻም እነዛን "ሽማግሌ" የተባሉ በሚዲያ እያመጣ "ሰላም ወዘተ" እያስባለ ነው። አዲስ አበባ የሁሉ ኢትዮጵያዊ ስትሆን ሰላም የሚጠፋ፣ የኦሮሞ ስትሆን ሰላም የሚሰፍንባት አድርጎ ኢትዮጵያውያንን መርገምን ስራቸው አድርገውታል። ኦህዴድ በመከባበር የምትታወቀውን ሀረርን ሀውልቶቿ አፍርሶ በህይወት ያሉትንም እየገደለ ስሟን እንዳበላሸው፣ አይደለም ኢትዮጵያዊያንን ጃማይካዎችን ጨምሮ የሌሎች አገር ዜጎች በሰላም ይኖሩባት የነበረችውን ሻሸመኔን የደም ምድር እንዳደረገው አዲስ አበባንም የዘር ፍጅት ማዕከል ማድረግ ነው የፈለገው።
በሴራ፣ በገንዘብ፣ በማታለል፣ በማስፈራራት ሳይችል ሲቀር በሽማግሌ ስም መጥቷል። ተወያዮቹን በሽማግሌ ማታልል አልቻለው ሲል ወደ ህዝብ አምጥቶ ሊያወናብድ ነው።
አብዛኛዎቹ ደግሞ ኦህዴድን ደግፈው የቆሙ ናቸው። ሽማግሌ ሳይሆኑ በእምነትና ሽምግልና ስም ለኦህዴድ የሚያግዙ ናቸው!

ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የተሰጠ መግለጫ
*****
የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ሕዝቦች፤
የተከበርከው የአማራ ሕዝብ፤
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በሀገራዊ የምክክር ሂደቱ ዙሪያ የተሄደባቸውን መንገዶች፣ የታዩ መዋቅራዊ ግድፈቶችን፣ የመርህ ጥሰቶችን፣ እንዲሁም ሀገራችን ያለችበትን አጠቃላይ የፖለቲካና የደህንነት ሁኔታ በጥልቀት በመገምገም የሚከተለውን የአቋም መግለጫ አውጥቷል።
የሕዝብ ጥሪ እና የአቋም መግለጫ ነጥቦች፤
አብን ወደ ሀገራዊ ምክክሩ የገባው የኢትዮጵያን ጥልቅ የፖለቲካ ችግሮች በኃይል ሳይሆን በውይይት፣ በጫና ሳይሆን በመደማመጥ፣ በአንድ ወገን የበላይነት ሳይሆን በድርድርና በጋራ መግባባት፣ እንዲሁም አንዱ አሽናፊ ሌላው ተሸናፊ የሚሆንበት ሳይሆን ሁሉንም ወገን አሽናፊ በሚያደርግና ኢትዮጵያዊነትን ማዕከል ባደረገ የሰጥቶ መቀበል መርህ ለመፍታት የሚያስችል እውነተኛ ሀገራዊ መድረክ ይፈጠራል በሚል እምነት ነበር።
ሆኖም በሂደቱ ውስጥ የታየው ሁኔታ ከተራ የአሠራር ግድፈት ወይም ከመደበኛ የፓለቲካ ልዩነት የዘለለ ሆኖ አግኝተነዋል። የምክክር ሂደቱን ተዓማኒነት፣ አካታችነት፣ ገለልተኝነት እና ፍትሐዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገቡ ተደጋጋሚና የተደራጁ ጥፋቶች ተፈጽመዋል። በገዢው አካል የተፈጸሙ መዋቅራዊ ጥሰቶች፣ ጫናዎች እና ወገንተኛ አካሄዶች ምክንያት ሂደቱ የሚጠበቅበትን ያህል ውጤታማ እንዳይሆን ከፍተኛ ስጋት ደቅነዋል።
በዚህ ረገድ ሀገራችን ኢትዮጵያ በታሪኳ ካጋጠሟት ውስብስብ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ፈተናዎች መካከል አሁን ያለንበት ወቅት ከፍተኛ ጥንቃቄና አስተዋይነትን የሚጠይቅ ነው። ከዚህ አኳያ የሚከተሉት መሠረታዊ ጉዳዮች በጥንቃቄ እንዲታዩ እናሳስባለን።
1. የአዲስ አበባ ህዝብ ውክልና እና የራስ-አስተዳደር መብት፣
በምክክሩ ሂደት ወቅት በአዲስ አበባ ከተማ ህልውና፣ ባለቤትነት እና የራስ-አስተዳደር መብት ዙሪያ የታየውን የክህደት ተግባር በትኩረት መከታተል ያስፈልጋል። በከተማዋ ኢኮኖሚያዊና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ላይ ብቻ ሳይሆን የከተማዋን ባለቤትነትና ተጓዳኝ የፖለቲካ እና የህግ ማዕቀፎችን በሚመለከቱ መሠረታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሚመከርበት መድረክ ላይ በበርካታ ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ድምፅና ፍላጎት ባግባቡ ሳይወከልና የከተማዋ ሕዝብ እንደ ዋና ባለቤት (Body Politic) ሳይቆጠር መታለፉ እጅግ አሳሳቢ ገመና ሆኖ ተመዝግቧል።
የከተማዋን ነዋሪዎች መብትና ዘላቂ ጥቅም ያስከብራሉ ተብለው የተወከሉ አካላትም የተጣለባቸውን አደራ በመዝንጋት የአንድን ወገን አካል ያልተገራና ድንበር የለሽ ፍላጎት ለማስፈጸም ሲሉ የከተማውን ህዝብ መብትና ጥቅም አሳልፈው ሲስጡ ተመልክተናል።
ይህ ተግባር በኢትዮጵያ አግላይ የብሔር ፌደራሊዝም ከተዘረጋበት ጊዜ ጀምሮ በአዲስ አበባ ሕዝብ ላይ ሲፈጸም የቆየው ተከታታይ የመብት ገፈፋ እና የማግለል ሂደት የመጨረሻው ምዕራፍ ማሳያ ነው። በመሠረቱ ህብረ-ብሔራዊና ኮስሞፖሊታን ውቅርና ገጽታ ያለው የአዲስ አበባ ሕዝብ ለአግላይና ዘውጌያዊ የፖለቲካ ሥርዓት የማይመጥን (misfit) ተደርጎ ተስሏል። እጅጉን ያሳዘነን አሁን ያለው መንግሥትም ስለ መደመር፣ ስለ ለውጥ፣ ስለ ህብረ-ብሔራዊ ወንድማማችነት እና ስለ ኢትዮጵያዊነት ውህደት (synergy) ደጋግሞ እየሰበክ፤ በተግባር ግን ለአዲስ አበባ ሕዝብ ምንም ዓይነት ቦታና ዕውቅና የማይሰጠውን አግላይ ዘውጌያዊ ፖለቲካ ሙጥኝ ብሎ ለማስቀጠል መሞከሩ ነው።
ሆኖም ድርጅታችን አብን በጽኑ የሚያምነው የተዛባው የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሊከተለው የሚገባው ትክክለኛና ምክንያታዊ አቅጣጫ የአዲስ አበባን ገጽታ ወደ አግላይ ዘውጌያዊነት መለወጥ ሳይሆን፤ ይልቁንም የአዲስ አበባን ህብረ-ብሔራዊ አንድነት ሞዴል በመላው ኢትዮጵያ በሚገኙ ታላላቅ ከተሞች ላይ ማስፋፋትና ማፅናት እንደሆነ ነው። በእርግጥም "አንድነት በልዩነት" (Diversity in Unity) የሚባለው ታላቅ መርኅ በመሬት ላይ እውነተኛ ትርጉምና ሕይወት የሚያገኘው እነዚህ ሁለት መሠረታዊ ዕሴቶች በተግባር ተጣጥመውና ተዋህደው ሲተገበሩ ብቻ ይሆናል ነው።
ስለሆነም የአዲስ አበባ ከተማ ህዝብ የከተማችሁን ህልውና እና መብት የሚመለከቱ ጉዳዮችንና በዚህ ዙሪያ የሚደረጉ ውይይቶችን በከፍተኛ ንቃት እንድትከታተሉ፤ የራስ-አስተዳደርና የፖለቲካ መብታችሁን እና መጻኢ እድላችሁን በህጋዊ መንገድ ለማስከበር በአንድነት እንድትቆሙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
2. ድብቅና መንታ የፖለቲካ ስልቶች፣ መዋቅራዊ ስጋቶች፤
ስርዓቱ በአደባባይ የሚይያስተጋባቸው የሀገራዊ አንድነት፣ የጋራ ብልፅግና፣ የዜጎች እኩልነት፣ የህብረ-ብሔራዊ ወንድማማችነትና የመሻገር ዲስኩሮች በተግባር መሬት ላይ ካለው እውነታ ጋር የሚጻረሩና ሰፊ ክፍተት ያለባቸው እንደሆኑ የምክክር ሂደቱ ፍንትው አድርጎ አሳይቶናል። አጠቃላይ የፖለቲካ ሂደቶቹን በጥንቃቄና በሚዛናዊነት ስንመረምር (Hermeneutics of Suspicion) በአንድ በኩል ስለ ሀገራዊ አንድነትና ወንድማማችነት እየተሰበከ፣ በሌላ በኩል መንግሥታዊ መዋቅሮችን ይየአንድን ቡድን ፍላጎት ማስፈጸሚያነት የማዋል ጥረት እንደሚደረግ በስፋት አስተውለናል።
ከአዲስ አበባ በመቀጠል ጎልቶ የወጣው የመንግስት አመራሮች፣ አባላት እና ደጋፊዎች በምክክሩ መካከል ድንገት "በፓርላማ የሚመረጥ ፕሬዚደንት" ይሁን በሚል ያቀረቡት አማራጭ ነው። ለዚህም የደቡብ አፍሪካን ተሞክሮ በማጣቀስ ለማቅረብ ሞክረዋል። ነገር ግን ከንጽጽር ጥናት መርኅ አኳያ የኢትዮጵያ ሁኔታ ከደቡብ አፍሪካ ሁኔታ ጋር ፍጹም እንደማይመሳሰል እየታወቀ የቀረበው ሃሳብ የምድብ ስህተት (category error) እንዳለበት በሂደቱ አስገንዝበናል።
እንደሚታወቀው ደቡብ አፍሪካ አካታችና ስኬታማ የፖለቲካ ሽግግር ያደረገች፣ ጠንካራ እና ነፃ የሲቪክ ማህበራት ያሏት፣ የዳበረ የዲሞክራሲ ባህልና ህገ-መንግስታዊ ስርአት የገነባች ሀገር ነች። ስለሆነም እነዚህ መሠረታዊ ተቋማዊና ፖለቲካዊ ባህሎች በበቂ ባልተገነቡባት ሀገራችን ኢትዮጵያ፣ የደቡብ አፍሪካን ተሞክሮ በይስሙላ እያጣቀሱ ለማቅረብ መሞከር የህዝብን ትኩረት ለማሳትና አምባገነንነትን በህግ ለማስፈን የሚደረግ ጥረት ነው።
በሌላ በኩል ድርጅታችን አብን ለሀገራችን የፕሬዚዳንታዊ ወይም ከፊል-ፕሬዚዳንታዊ ስርዓት አማራጭን ያቀረበ ሲሆን ዓላማውም ተወዳዳሪ ዕጩዎች የመላው ሀገሪቱን ዜጎች ድምፅ ለማግኘት ሲሉ ድንበር ተሻጋሪና አስተሳሳሪ የሆኑ ሀገራዊ የፖለቲካ (Cross-cutting & Unifying Politics) አጀንዳዎችን እንዲያራምዱ ያስገድዳል በሚል እምነት ነው። በገዢው አካል በኩል የቀረበው ግን በሂደት ስልጣንን በአንድ ግለሰብ ወይም ቡድን እጅ ለማከማቸት እንዲያስችል ህጋዊ ሽፋን ከመስጠት ያለፈ ፋይዳ እንደሌለው ሊታወቅ ይገባል።
በተጨማሪም ወደ አዲስ አበባ ጉዳይ ስንመለስ በአንድ በኩል ትልልቅ ሀገራዊና ቀጠናዊ አጀንዳዎችን ደጋግሞ በማስተጋባት፣ ሆኖም በተግባር የአዲስ አበባ ከተማን መሬትና አስተዳደር በተናጠል የመቆጣጠር ፍላጎት ታይቷል። ይህ አካሄድ ሀገራችንን ወደ ተሻለ ዴሞክራሲያዊ ስርአት ከማሸጋጋር ይልቅ የፖለቲካ ችግሮቻችንን ይበልጥ የሚያወሳስብ በመሆኑ የኢትዮጵያ ህዝብ ሂደቱን በጥንቃቄ ሊከታተለውና ሰላማዊ ትግል ሊያደርግበት ይገባል።
3. የአብን አቤቱታዎች፣ የቀጠሉ ጥሰቶች እና ቀሪው የምክክር ሂደት፤
ድርጅታችን በምክክር ሂደቱ ውስጥ የታዩትን አግላይና አፋኝ አካሄዶች በዝምታ አላለፋቸውም። ይልቁንም በሂደቱ የታዩትን ያልተገቡ ጣልቃገብነቶችና ሕገ-ወጥ ድርጊቶች በጽናት በመቃወም የሚከተሉትን እርምጃዎች ወስዷል፦
ሀ/ ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ሁለት ጊዜ መዋቅራዊ ግድፈቶች እንዲታረሙ የሚያስገነዝቡ ይፋዊ የአቤቱታ ደብዳቤዎችን አስገብተናል፤ ሁለት ጊዜ በጊዜያዊ የኮሚሽኑ ጽሕፈት ቤት ተገኝተን በሂደቱ ላይ ያየናቸውን ስጋቶች በፊት ለፊት ውይይት አስረድተናል።
ለ/ ለገዢው የብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት የሚፈጸሙ ጥሰቶች በአስቸኳይ እንዲቆሙ የሚያሳስብ ደብዳቤ የጻፍን ሲሆን፣ ከፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ጋር በአካል ተገናኝተን የተፈጸሙትን ጥሰቶችና አላስፈላጊ ጣልቃገብነቶች በመጥቀስ ባስቸኳይ እንዲታረሙና ሂደቱ እውነተኛ የምክክር ሂደት እንዲሆን ፓርቲው ግንባር ቀደም ሚና እንዲጫወት በአጽንኦት አሳስበናል። ነገር ግን እስካሁን ድረስ እነዚህን መሠረታዊ ግድፈቶች ለማረም የተወሰደ አዎንታዊ እርምጃ አለመኖሩ እጅግ አሳዛኝ ነው።
እስካሁን ከታዩት አጠቃላይ የፖለቲካ እንቅስቃሴዎች በመነሳት ኢትዮጵያውያን ሁሉ ሊገነዘቡት የሚገባው ዋና ነጥብ ሀገራዊ የምክክር ሂደቱ አንድ እርምጃ ወደፊት በሄደ ቁጥር፣ ገዢው አካል የራሱን የፖለቲካ ፍላጎት ለማስፈጸም የሚያደርገው ስልታዊ ተፅዕኖ እና ጣልቃገብነት እየጨመረ እንደሚሄድ አሁናዊ ሁኔታዎች ያመላክታሉ። በተለይም ገዢው አካል በቁጥጥሩ ስር ያሉትን የፓርላማ፣ የህግ አስፈጻሚና የጸጥታ መዋቅሮች በመጠቀም ከምክክር መድረኩ የሚመጡ ምክረ-ሀሳቦችን በተዛባ መልኩ ወደ ራሱ የፖለቲካ መስመር ለማስገባት ሊሞክር ይችላል።
ሆኖም በዚህ ዙሪያ ያለንን ጽኑ አቋም ዳግም በመግለጽ እነዚህ መዋቅራዊ ጥሰቶች የሚቀጥሉ ከሆነ፣ እንዲሁም አንድ ወገን ብቻውን የሚወስንበት፣ አግላይና አምባገነናዊ ስርዓትን የመጫን እንቅስቃሴ የማይቆም ከሆነ ድርጅታችን አብን በከፍተኛ ንቃትና ብስለት ሂደቱን ከመከታተል ባለፈ፤ አሁንም ይሁን ወደፊት ለእንደዚህ ዓይነቱ የይስሙላ የፖለቲካ ድራማ (Facade) ፈጽሞ እውቅና የማይሰጥና የማይተባበር መሆኑን በአጽንኦት እንገልፃለን።
ከፊታችን ያለው መንገድ ፈታኝ ቢሆንም፤ ያሉትን ክፍተቶች ለማስተካከልና አገራዊ መግባባቱን ወደ ትክክለኛ አቅጣጫ ለማስኬድ የተሻለ የፖለቲካ ንቃት፣ ጥንቃቄና ብርቱ ሰላማዊ ትግል ማድረግ እጅግ አስፈላጊ መሆኑን እንረዳለን። በመሆኑም ህዝባችን በቀሪዎቹ የምክክር ምዕራፎችና በቀጣይ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በንቃትና በተደራጀ መንገድ እንዲሳተፍ ጥሪ እናደርጋለን።
4. ለሚዲያዎች የቀረበ ማሳሰቢያ፤
ሀገራዊ ምክክሩ አሁንም እየተካሄደ ባለበትና ድርጅታችን አብን የተፈጸሙትን ጥሰቶችና መዋቅራዊ ግድፈቶች ለኮሚሽኑ፣ ለገዢው ፓርቲና ለመላው ህዝባችን ይፋ ባደረገበት በዚህ ወቅት፤ አንዳንድ የግል ሚዲያዎችና የመንግስት ብዙኃን መገናኛዎች የተሳሳቱ ዘገባዎችን (Wrong Framing)፣ የተቀናጁ ሀሰተኛና አሳሳች መረጃ የማሰራጨት ዘመቻዎችን (Disinformation & Misinformation Campaigns) በማካሄድ ላይ ይገኛሉ።
እነዚህ ሚዲያዎች ያቀረብናቸውን መሠረታዊ አቤቱታዎች አፋልሰው በማቅረብ፣ የገዢውን አካል አጀንዳዎች ብቻ በማቀንቀን፣ እስካሁን የነበረውን ሂደትና ውጤት ሆነ ብለው በተዛባ መልኩ በመዘገብ የቀረቡ ቅሬታዎችን ዋጋ ለማሳጣትና የገዢውን አካል የወደፊት የፖለቲካ ፍላጎት ህጋዊ ለማስመሰል የሚያደርጉት ጥረት መሆኑን ታዝበናል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሚዲያወችን በተመለከተ በዚሁ የምክክር መድረክ ለሀገራችን የዴሞክራሲ ግንባታ ሂደት ሚዲያወች ገንቢ ሚና እንዲጫወቱ እንዲሁም ገለልተኝነታቸውን የጠበቁ ሀገራዊ ተቋማት እንዲሆኑ ምክክር እየተደረገበት ባለበት ሰዓት፤ ይልቁንም ከዚህ በተቃራኒ ሚዲያወችን ለ misinformation እና disinformation ማሰማራት ድርብ ስህተት መሆኑን ታዝበናል።
በመሆኑም መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእነዚህን ሚዲያዎች ወገንተኛና አድሏዊ አካሄድ በደንብ እንደሚያውቅና በንቃት እንዲከታተለው ለማስታወስ እንወዳለን። ሚዲያዎቹ ሚዛናዊና ነፃ የመረጃ ሽፋን የመስጠት ሙያዊና ታሪካዊ ኃላፊነታቸውን የዘነጉ መሆኑን በማስገንዘብ፣ ከእንደዚህ ዓይነቱ አሳሳችና የአንድ ወገን አጀንዳን ለማስፈጸም ከሚያደርጉት እንቅስቃሴ እንዲቆጠቡ በጥብቅ እናሳስባለን።
5. ለገዢው አካል የቀረበ ማስታወሻ፤
ከስምንት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ የመጣውን የፖለቲካ ለውጥ፤ አምባገነኑን፣ አድሏዊውንና ዘውጌያዊውን የኢሕአዴግ ሥርዓት በመጣል አሁን ያለው መንግሥት ወደ ሥልጣን እንዲመጣ በተደረገው መራራ ትግል ውስጥ የአማራ ወጣቶችና መላው ሕዝባችን ያደረጉት እልህ አስጨራሽ ታሪካዊ ተጋድሎ እና የከፈሉት መስዋዕትነት በግልጽ ሊታወቅና ሊታወስ ይገባል።
ነገር ግን ገዢው አካል ወደ ሥልጣን የመጣውም ሆነ ሥልጣኑን አስጠብቆ የቆየው በራሱ ጥረትና በአንድ ወገን ትግል ብቻ እንደሆነ አድርጎ የመተረክ ዝንባሌ ከወዲሁ መታረም ይገባዋል። የሕዝብን መራራ መስዋዕትነትና ታሪካዊ አደራ የመካድ እአካሄድ ከባድ የፖለቲካና የታሪክ ዋጋ እንደሚያስከፍል ገዢው አካል በጥብቅ ሊገነዘበውና ከእንደዚህ ዓይነት አሳሳች ስሜቶች ሊቆጠብ እንደሚገባ እንመክራለን።
6. ለተከበረው የኦሮሞ ሕዝብ የቀረበ ጥሪ፤
የተከበረው የኦሮሞ ሕዝብ፤ ድርጅታችን አብን በዛሬው ዕለት በከፍተኛ አክብሮትና በኃላፊነት ስሜት ጥሪ ያቀርብልሀል፤ በኦሮሞ ህዝብ ስም ጽንፈኛ ፖለቲካ የሚያቀነቅኑ ኃይሎች የሚያራምዱት የአካባቢያዊነትና የመገለል ፖለቲካ የሰፊውን ኦሮሞ ህዝብ ዘላቂ ጥቅም የሚያስከብር አይደለም።
በተለይ አዲስ አበባ የመላው ኢትዮጵያውያን የጋራ አንጡራ፣ የአንድነት ጌጥ እና የሉአላዊነታችን መገለጫ መዲና፣ የፌደራል መንግሥቱ መቀመጫ እና የነዋሪዎቿ የራስ-አስተዳደር ማዕከል ሆና እንድትቀጥል አብን ያቀረበው ምክንያታዊ እና ሚዛናዊ የመፍትሔ ሀሳብ ለአማራ ህዝብና ለሌሎች ህዝቦች ብቻ ሳይሆን፣ የወንድም ኦሮሞ ህዝብን ዘላቂ ሰላምና ጥቅም ጭምር የሚያረጋግጥ በመሆኑ ነው።
ስለሆነም በኦሮሞ ህዝብ ስም የሚደረግ ማናቸውም የብቸኛ ባለቤትነት ወይም የሌሎችን መብት የመጋፋት ፍላጎት፤ በህዝቦች መካከል የቆየውን ታሪካዊ ወንድማማችነት እና አንድነት የሚያበላሽ፤ በሂደትም የኦሮሞን ህዝብ የሚነጥልና የሚጎዳ የታሪክ ስህተት እንዳይሆን ለማሳሰብ እንወዳለን።
ድርጅታችን አብን፤ በአማራ ህዝብ ስም በአንዳንድ አካላት የሚሰነዘሩ ተመሳሳይ አክራሪ ፍላጎቶችን (Maximalist Claims) ውድቅ በማድረግ አሳታፊና ሀገራዊ መፍትሔዎችን ሲያራምድ እንደቆየው ሁሉ፤ የኦሮሞ ህዝብም ህዝብን ከህዝብ የሚያጋጩና በኦሮሞ ህዝብ ስም ፍላጎታቸውን በኃይል ለመጫን የሚሞክሩ አካላትን አቋም ውድቅ በማድረግ ለእውነተኛ የጋራ እድገትና ሰላም አብሮን እንዲቆም ታሪካዊ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
7. ለተከበርከው የአማራ ሕዝብ፤
በዚህ የምክክር ሂደት እንደታየው፤ በሀገራችን ውስጥ የሰፈነውና የተደራጀው ፀረ-አማራ (Anti-Amhara) ትርክትና መዋቅራዊ ጫና አሁንም አልተቀረፈም፤ ይልቁንም ተባብሷል። ይህንን ፈተና ለመሻገር ሰፊና የተደራጀ የቤት ሥራ ከፊታችን ይጠብቀናል። ስለሆነም በዚህ አሳሳቢ ወቅት መከፋፈል ለውድቀት የሚዳርግ መሆኑን ተረድታችሁ በአንድነት እንድትቆሙ እና በሕዝባችን መካከል ልዩነትንና ክፍፍልን የሚዘሩ አካላት ከዚህ ጎጂ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አስፈላጊውን ሁሉ እንድታደርጉ እያሳሰብን፤ አሁን ያለንበት ወቅት የውስጥ ልዩነቶችን የምናሰፋበት ሳይሆን፤ ለህልውናችንና ለእኩልነታችን በጋራ የምንቆምበት መሆኑን እንገልጻለን።
8. ለፖለቲካ ፓርቲዎች እና ለኢፌድሪ መንግሥት የቀረበ ጥሪ፤
የሀገራችን የፖለቲካ ፓርቲዎች እስካሁን የነበረውን የመጠራጠርና የመነቃቀፍ ፖለቲካ በማስወገድ፤ ለሀገርና ለህዝብ ዘላቂ ጥቅም ሲባል በጋራና በስፋት እንድንሰራ ጥሪያችንን እያስተላለፍን ገዢው አካል ይህንን ሀገራዊ የምክክር እድል ለቡድን ስልጣን ማጠናከሪያ ከመጠቀም ይልቅ ሀገርን ወደ ዘላቂ ሰላምና ወንድማማችነት ለመምራት እንዲጠቀምበት፤ በሀገርራችን ውስጥ ያለው የፖለቲካና የማህበራዊ ክፍፍል ጥልቅ መሆኑን ተረድቶ እውነተኛ የፖለቲካ መታረቂያ መንገድ እንዲከተል በጋራ እንድንታገል ጥሪ እናስተላልፋለን።
9. የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ሕዝቦች፤
አብን የሕዝባችንን ታሪካዊ አደራ በመሸከም፤ መዋቅራዊ መሰናክሎችን በጽናትና በበሰለ መንገድ በመታገል እውነተኛ ፍላጎቱን ለማሳካት የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ ይቀጥላል። የጀመርነው የፍትህ፣ የእኩልነት እና የነፃነት ትግልም የሕግ የበላይነትና እውነተኛ ዴሞክራሲ እስከሚረጋገጥ ድረስ በጽኑ ሰላማዊ መንገድ ትግሉን አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን እናረጋግጣለን።
ለሀገራችን የፖለቲካ ቀውስ ዘላቂ መፍትሔው እውነተኛ ምክክር፣ ድርድርና ወንድማማችነት ብቻ ነው!
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)**
ነሐሴ 09/2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ኦህዴድ በአዲስ ጉዳይ ተቃውሞ ሲገጥመው "ጉዳዩ በሽምግልና ተይዟል" አለ እንደ ጎረቤት ጠብ። በዚህም ሳያበቃ በስብሰባው ተቃውሞ ያነሱበት ተሳታፊዎች ዘንድ ሽማግሌ እልካለሁ አለ። "ሽማግሌ የሚባል እንዳይመጣብን" አሉ በኦህዴድ ላይ ተቃውሞ ያስነሱት ተሳታፊዎች።
በመጨረሻም እነዛን "ሽማግሌ" የተባሉ በሚዲያ እያመጣ "ሰላም ወዘተ" እያስባለ ነው። አዲስ አበባ የሁሉ ኢትዮጵያዊ ስትሆን ሰላም የሚጠፋ፣ የኦሮሞ ስትሆን ሰላም የሚሰፍንባት አድርጎ ኢትዮጵያውያንን መርገምን ስራቸው አድርገውታል። ኦህዴድ በመከባበር የምትታወቀውን ሀረርን ሀውልቶቿ አፍርሶ በህይወት ያሉትንም እየገደለ ስሟን እንዳበላሸው፣ አይደለም ኢትዮጵያዊያንን ጃማይካዎችን ጨምሮ የሌሎች አገር ዜጎች በሰላም ይኖሩባት የነበረችውን ሻሸመኔን የደም ምድር እንዳደረገው አዲስ አበባንም የዘር ፍጅት ማዕከል ማድረግ ነው የፈለገው።
በሴራ፣ በገንዘብ፣ በማታለል፣ በማስፈራራት ሳይችል ሲቀር በሽማግሌ ስም መጥቷል። ተወያዮቹን በሽማግሌ ማታልል አልቻለው ሲል ወደ ህዝብ አምጥቶ ሊያወናብድ ነው።
አብዛኛዎቹ ደግሞ ኦህዴድን ደግፈው የቆሙ ናቸው። ሽማግሌ ሳይሆኑ በእምነትና ሽምግልና ስም ለኦህዴድ የሚያግዙ ናቸው!

ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የተሰጠ መግለጫ
*****
የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ሕዝቦች፤
የተከበርከው የአማራ ሕዝብ፤
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በሀገራዊ የምክክር ሂደቱ ዙሪያ የተሄደባቸውን መንገዶች፣ የታዩ መዋቅራዊ ግድፈቶችን፣ የመርህ ጥሰቶችን፣ እንዲሁም ሀገራችን ያለችበትን አጠቃላይ የፖለቲካና የደህንነት ሁኔታ በጥልቀት በመገምገም የሚከተለውን የአቋም መግለጫ አውጥቷል።
የሕዝብ ጥሪ እና የአቋም መግለጫ ነጥቦች፤
አብን ወደ ሀገራዊ ምክክሩ የገባው የኢትዮጵያን ጥልቅ የፖለቲካ ችግሮች በኃይል ሳይሆን በውይይት፣ በጫና ሳይሆን በመደማመጥ፣ በአንድ ወገን የበላይነት ሳይሆን በድርድርና በጋራ መግባባት፣ እንዲሁም አንዱ አሽናፊ ሌላው ተሸናፊ የሚሆንበት ሳይሆን ሁሉንም ወገን አሽናፊ በሚያደርግና ኢትዮጵያዊነትን ማዕከል ባደረገ የሰጥቶ መቀበል መርህ ለመፍታት የሚያስችል እውነተኛ ሀገራዊ መድረክ ይፈጠራል በሚል እምነት ነበር።
ሆኖም በሂደቱ ውስጥ የታየው ሁኔታ ከተራ የአሠራር ግድፈት ወይም ከመደበኛ የፓለቲካ ልዩነት የዘለለ ሆኖ አግኝተነዋል። የምክክር ሂደቱን ተዓማኒነት፣ አካታችነት፣ ገለልተኝነት እና ፍትሐዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገቡ ተደጋጋሚና የተደራጁ ጥፋቶች ተፈጽመዋል። በገዢው አካል የተፈጸሙ መዋቅራዊ ጥሰቶች፣ ጫናዎች እና ወገንተኛ አካሄዶች ምክንያት ሂደቱ የሚጠበቅበትን ያህል ውጤታማ እንዳይሆን ከፍተኛ ስጋት ደቅነዋል።
በዚህ ረገድ ሀገራችን ኢትዮጵያ በታሪኳ ካጋጠሟት ውስብስብ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ፈተናዎች መካከል አሁን ያለንበት ወቅት ከፍተኛ ጥንቃቄና አስተዋይነትን የሚጠይቅ ነው። ከዚህ አኳያ የሚከተሉት መሠረታዊ ጉዳዮች በጥንቃቄ እንዲታዩ እናሳስባለን።
1. የአዲስ አበባ ህዝብ ውክልና እና የራስ-አስተዳደር መብት፣
በምክክሩ ሂደት ወቅት በአዲስ አበባ ከተማ ህልውና፣ ባለቤትነት እና የራስ-አስተዳደር መብት ዙሪያ የታየውን የክህደት ተግባር በትኩረት መከታተል ያስፈልጋል። በከተማዋ ኢኮኖሚያዊና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ላይ ብቻ ሳይሆን የከተማዋን ባለቤትነትና ተጓዳኝ የፖለቲካ እና የህግ ማዕቀፎችን በሚመለከቱ መሠረታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሚመከርበት መድረክ ላይ በበርካታ ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ድምፅና ፍላጎት ባግባቡ ሳይወከልና የከተማዋ ሕዝብ እንደ ዋና ባለቤት (Body Politic) ሳይቆጠር መታለፉ እጅግ አሳሳቢ ገመና ሆኖ ተመዝግቧል።
የከተማዋን ነዋሪዎች መብትና ዘላቂ ጥቅም ያስከብራሉ ተብለው የተወከሉ አካላትም የተጣለባቸውን አደራ በመዝንጋት የአንድን ወገን አካል ያልተገራና ድንበር የለሽ ፍላጎት ለማስፈጸም ሲሉ የከተማውን ህዝብ መብትና ጥቅም አሳልፈው ሲስጡ ተመልክተናል።
ይህ ተግባር በኢትዮጵያ አግላይ የብሔር ፌደራሊዝም ከተዘረጋበት ጊዜ ጀምሮ በአዲስ አበባ ሕዝብ ላይ ሲፈጸም የቆየው ተከታታይ የመብት ገፈፋ እና የማግለል ሂደት የመጨረሻው ምዕራፍ ማሳያ ነው። በመሠረቱ ህብረ-ብሔራዊና ኮስሞፖሊታን ውቅርና ገጽታ ያለው የአዲስ አበባ ሕዝብ ለአግላይና ዘውጌያዊ የፖለቲካ ሥርዓት የማይመጥን (misfit) ተደርጎ ተስሏል። እጅጉን ያሳዘነን አሁን ያለው መንግሥትም ስለ መደመር፣ ስለ ለውጥ፣ ስለ ህብረ-ብሔራዊ ወንድማማችነት እና ስለ ኢትዮጵያዊነት ውህደት (synergy) ደጋግሞ እየሰበክ፤ በተግባር ግን ለአዲስ አበባ ሕዝብ ምንም ዓይነት ቦታና ዕውቅና የማይሰጠውን አግላይ ዘውጌያዊ ፖለቲካ ሙጥኝ ብሎ ለማስቀጠል መሞከሩ ነው።
ሆኖም ድርጅታችን አብን በጽኑ የሚያምነው የተዛባው የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሊከተለው የሚገባው ትክክለኛና ምክንያታዊ አቅጣጫ የአዲስ አበባን ገጽታ ወደ አግላይ ዘውጌያዊነት መለወጥ ሳይሆን፤ ይልቁንም የአዲስ አበባን ህብረ-ብሔራዊ አንድነት ሞዴል በመላው ኢትዮጵያ በሚገኙ ታላላቅ ከተሞች ላይ ማስፋፋትና ማፅናት እንደሆነ ነው። በእርግጥም "አንድነት በልዩነት" (Diversity in Unity) የሚባለው ታላቅ መርኅ በመሬት ላይ እውነተኛ ትርጉምና ሕይወት የሚያገኘው እነዚህ ሁለት መሠረታዊ ዕሴቶች በተግባር ተጣጥመውና ተዋህደው ሲተገበሩ ብቻ ይሆናል ነው።
ስለሆነም የአዲስ አበባ ከተማ ህዝብ የከተማችሁን ህልውና እና መብት የሚመለከቱ ጉዳዮችንና በዚህ ዙሪያ የሚደረጉ ውይይቶችን በከፍተኛ ንቃት እንድትከታተሉ፤ የራስ-አስተዳደርና የፖለቲካ መብታችሁን እና መጻኢ እድላችሁን በህጋዊ መንገድ ለማስከበር በአንድነት እንድትቆሙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
2. ድብቅና መንታ የፖለቲካ ስልቶች፣ መዋቅራዊ ስጋቶች፤
ስርዓቱ በአደባባይ የሚይያስተጋባቸው የሀገራዊ አንድነት፣ የጋራ ብልፅግና፣ የዜጎች እኩልነት፣ የህብረ-ብሔራዊ ወንድማማችነትና የመሻገር ዲስኩሮች በተግባር መሬት ላይ ካለው እውነታ ጋር የሚጻረሩና ሰፊ ክፍተት ያለባቸው እንደሆኑ የምክክር ሂደቱ ፍንትው አድርጎ አሳይቶናል። አጠቃላይ የፖለቲካ ሂደቶቹን በጥንቃቄና በሚዛናዊነት ስንመረምር (Hermeneutics of Suspicion) በአንድ በኩል ስለ ሀገራዊ አንድነትና ወንድማማችነት እየተሰበከ፣ በሌላ በኩል መንግሥታዊ መዋቅሮችን ይየአንድን ቡድን ፍላጎት ማስፈጸሚያነት የማዋል ጥረት እንደሚደረግ በስፋት አስተውለናል።
ከአዲስ አበባ በመቀጠል ጎልቶ የወጣው የመንግስት አመራሮች፣ አባላት እና ደጋፊዎች በምክክሩ መካከል ድንገት "በፓርላማ የሚመረጥ ፕሬዚደንት" ይሁን በሚል ያቀረቡት አማራጭ ነው። ለዚህም የደቡብ አፍሪካን ተሞክሮ በማጣቀስ ለማቅረብ ሞክረዋል። ነገር ግን ከንጽጽር ጥናት መርኅ አኳያ የኢትዮጵያ ሁኔታ ከደቡብ አፍሪካ ሁኔታ ጋር ፍጹም እንደማይመሳሰል እየታወቀ የቀረበው ሃሳብ የምድብ ስህተት (category error) እንዳለበት በሂደቱ አስገንዝበናል።
እንደሚታወቀው ደቡብ አፍሪካ አካታችና ስኬታማ የፖለቲካ ሽግግር ያደረገች፣ ጠንካራ እና ነፃ የሲቪክ ማህበራት ያሏት፣ የዳበረ የዲሞክራሲ ባህልና ህገ-መንግስታዊ ስርአት የገነባች ሀገር ነች። ስለሆነም እነዚህ መሠረታዊ ተቋማዊና ፖለቲካዊ ባህሎች በበቂ ባልተገነቡባት ሀገራችን ኢትዮጵያ፣ የደቡብ አፍሪካን ተሞክሮ በይስሙላ እያጣቀሱ ለማቅረብ መሞከር የህዝብን ትኩረት ለማሳትና አምባገነንነትን በህግ ለማስፈን የሚደረግ ጥረት ነው።
በሌላ በኩል ድርጅታችን አብን ለሀገራችን የፕሬዚዳንታዊ ወይም ከፊል-ፕሬዚዳንታዊ ስርዓት አማራጭን ያቀረበ ሲሆን ዓላማውም ተወዳዳሪ ዕጩዎች የመላው ሀገሪቱን ዜጎች ድምፅ ለማግኘት ሲሉ ድንበር ተሻጋሪና አስተሳሳሪ የሆኑ ሀገራዊ የፖለቲካ (Cross-cutting & Unifying Politics) አጀንዳዎችን እንዲያራምዱ ያስገድዳል በሚል እምነት ነው። በገዢው አካል በኩል የቀረበው ግን በሂደት ስልጣንን በአንድ ግለሰብ ወይም ቡድን እጅ ለማከማቸት እንዲያስችል ህጋዊ ሽፋን ከመስጠት ያለፈ ፋይዳ እንደሌለው ሊታወቅ ይገባል።
በተጨማሪም ወደ አዲስ አበባ ጉዳይ ስንመለስ በአንድ በኩል ትልልቅ ሀገራዊና ቀጠናዊ አጀንዳዎችን ደጋግሞ በማስተጋባት፣ ሆኖም በተግባር የአዲስ አበባ ከተማን መሬትና አስተዳደር በተናጠል የመቆጣጠር ፍላጎት ታይቷል። ይህ አካሄድ ሀገራችንን ወደ ተሻለ ዴሞክራሲያዊ ስርአት ከማሸጋጋር ይልቅ የፖለቲካ ችግሮቻችንን ይበልጥ የሚያወሳስብ በመሆኑ የኢትዮጵያ ህዝብ ሂደቱን በጥንቃቄ ሊከታተለውና ሰላማዊ ትግል ሊያደርግበት ይገባል።
3. የአብን አቤቱታዎች፣ የቀጠሉ ጥሰቶች እና ቀሪው የምክክር ሂደት፤
ድርጅታችን በምክክር ሂደቱ ውስጥ የታዩትን አግላይና አፋኝ አካሄዶች በዝምታ አላለፋቸውም። ይልቁንም በሂደቱ የታዩትን ያልተገቡ ጣልቃገብነቶችና ሕገ-ወጥ ድርጊቶች በጽናት በመቃወም የሚከተሉትን እርምጃዎች ወስዷል፦
ሀ/ ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ሁለት ጊዜ መዋቅራዊ ግድፈቶች እንዲታረሙ የሚያስገነዝቡ ይፋዊ የአቤቱታ ደብዳቤዎችን አስገብተናል፤ ሁለት ጊዜ በጊዜያዊ የኮሚሽኑ ጽሕፈት ቤት ተገኝተን በሂደቱ ላይ ያየናቸውን ስጋቶች በፊት ለፊት ውይይት አስረድተናል።
ለ/ ለገዢው የብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት የሚፈጸሙ ጥሰቶች በአስቸኳይ እንዲቆሙ የሚያሳስብ ደብዳቤ የጻፍን ሲሆን፣ ከፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ጋር በአካል ተገናኝተን የተፈጸሙትን ጥሰቶችና አላስፈላጊ ጣልቃገብነቶች በመጥቀስ ባስቸኳይ እንዲታረሙና ሂደቱ እውነተኛ የምክክር ሂደት እንዲሆን ፓርቲው ግንባር ቀደም ሚና እንዲጫወት በአጽንኦት አሳስበናል። ነገር ግን እስካሁን ድረስ እነዚህን መሠረታዊ ግድፈቶች ለማረም የተወሰደ አዎንታዊ እርምጃ አለመኖሩ እጅግ አሳዛኝ ነው።
እስካሁን ከታዩት አጠቃላይ የፖለቲካ እንቅስቃሴዎች በመነሳት ኢትዮጵያውያን ሁሉ ሊገነዘቡት የሚገባው ዋና ነጥብ ሀገራዊ የምክክር ሂደቱ አንድ እርምጃ ወደፊት በሄደ ቁጥር፣ ገዢው አካል የራሱን የፖለቲካ ፍላጎት ለማስፈጸም የሚያደርገው ስልታዊ ተፅዕኖ እና ጣልቃገብነት እየጨመረ እንደሚሄድ አሁናዊ ሁኔታዎች ያመላክታሉ። በተለይም ገዢው አካል በቁጥጥሩ ስር ያሉትን የፓርላማ፣ የህግ አስፈጻሚና የጸጥታ መዋቅሮች በመጠቀም ከምክክር መድረኩ የሚመጡ ምክረ-ሀሳቦችን በተዛባ መልኩ ወደ ራሱ የፖለቲካ መስመር ለማስገባት ሊሞክር ይችላል።
ሆኖም በዚህ ዙሪያ ያለንን ጽኑ አቋም ዳግም በመግለጽ እነዚህ መዋቅራዊ ጥሰቶች የሚቀጥሉ ከሆነ፣ እንዲሁም አንድ ወገን ብቻውን የሚወስንበት፣ አግላይና አምባገነናዊ ስርዓትን የመጫን እንቅስቃሴ የማይቆም ከሆነ ድርጅታችን አብን በከፍተኛ ንቃትና ብስለት ሂደቱን ከመከታተል ባለፈ፤ አሁንም ይሁን ወደፊት ለእንደዚህ ዓይነቱ የይስሙላ የፖለቲካ ድራማ (Facade) ፈጽሞ እውቅና የማይሰጥና የማይተባበር መሆኑን በአጽንኦት እንገልፃለን።
ከፊታችን ያለው መንገድ ፈታኝ ቢሆንም፤ ያሉትን ክፍተቶች ለማስተካከልና አገራዊ መግባባቱን ወደ ትክክለኛ አቅጣጫ ለማስኬድ የተሻለ የፖለቲካ ንቃት፣ ጥንቃቄና ብርቱ ሰላማዊ ትግል ማድረግ እጅግ አስፈላጊ መሆኑን እንረዳለን። በመሆኑም ህዝባችን በቀሪዎቹ የምክክር ምዕራፎችና በቀጣይ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በንቃትና በተደራጀ መንገድ እንዲሳተፍ ጥሪ እናደርጋለን።
4. ለሚዲያዎች የቀረበ ማሳሰቢያ፤
ሀገራዊ ምክክሩ አሁንም እየተካሄደ ባለበትና ድርጅታችን አብን የተፈጸሙትን ጥሰቶችና መዋቅራዊ ግድፈቶች ለኮሚሽኑ፣ ለገዢው ፓርቲና ለመላው ህዝባችን ይፋ ባደረገበት በዚህ ወቅት፤ አንዳንድ የግል ሚዲያዎችና የመንግስት ብዙኃን መገናኛዎች የተሳሳቱ ዘገባዎችን (Wrong Framing)፣ የተቀናጁ ሀሰተኛና አሳሳች መረጃ የማሰራጨት ዘመቻዎችን (Disinformation & Misinformation Campaigns) በማካሄድ ላይ ይገኛሉ።
እነዚህ ሚዲያዎች ያቀረብናቸውን መሠረታዊ አቤቱታዎች አፋልሰው በማቅረብ፣ የገዢውን አካል አጀንዳዎች ብቻ በማቀንቀን፣ እስካሁን የነበረውን ሂደትና ውጤት ሆነ ብለው በተዛባ መልኩ በመዘገብ የቀረቡ ቅሬታዎችን ዋጋ ለማሳጣትና የገዢውን አካል የወደፊት የፖለቲካ ፍላጎት ህጋዊ ለማስመሰል የሚያደርጉት ጥረት መሆኑን ታዝበናል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሚዲያወችን በተመለከተ በዚሁ የምክክር መድረክ ለሀገራችን የዴሞክራሲ ግንባታ ሂደት ሚዲያወች ገንቢ ሚና እንዲጫወቱ እንዲሁም ገለልተኝነታቸውን የጠበቁ ሀገራዊ ተቋማት እንዲሆኑ ምክክር እየተደረገበት ባለበት ሰዓት፤ ይልቁንም ከዚህ በተቃራኒ ሚዲያወችን ለ misinformation እና disinformation ማሰማራት ድርብ ስህተት መሆኑን ታዝበናል።
በመሆኑም መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእነዚህን ሚዲያዎች ወገንተኛና አድሏዊ አካሄድ በደንብ እንደሚያውቅና በንቃት እንዲከታተለው ለማስታወስ እንወዳለን። ሚዲያዎቹ ሚዛናዊና ነፃ የመረጃ ሽፋን የመስጠት ሙያዊና ታሪካዊ ኃላፊነታቸውን የዘነጉ መሆኑን በማስገንዘብ፣ ከእንደዚህ ዓይነቱ አሳሳችና የአንድ ወገን አጀንዳን ለማስፈጸም ከሚያደርጉት እንቅስቃሴ እንዲቆጠቡ በጥብቅ እናሳስባለን።
5. ለገዢው አካል የቀረበ ማስታወሻ፤
ከስምንት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ የመጣውን የፖለቲካ ለውጥ፤ አምባገነኑን፣ አድሏዊውንና ዘውጌያዊውን የኢሕአዴግ ሥርዓት በመጣል አሁን ያለው መንግሥት ወደ ሥልጣን እንዲመጣ በተደረገው መራራ ትግል ውስጥ የአማራ ወጣቶችና መላው ሕዝባችን ያደረጉት እልህ አስጨራሽ ታሪካዊ ተጋድሎ እና የከፈሉት መስዋዕትነት በግልጽ ሊታወቅና ሊታወስ ይገባል።
ነገር ግን ገዢው አካል ወደ ሥልጣን የመጣውም ሆነ ሥልጣኑን አስጠብቆ የቆየው በራሱ ጥረትና በአንድ ወገን ትግል ብቻ እንደሆነ አድርጎ የመተረክ ዝንባሌ ከወዲሁ መታረም ይገባዋል። የሕዝብን መራራ መስዋዕትነትና ታሪካዊ አደራ የመካድ እአካሄድ ከባድ የፖለቲካና የታሪክ ዋጋ እንደሚያስከፍል ገዢው አካል በጥብቅ ሊገነዘበውና ከእንደዚህ ዓይነት አሳሳች ስሜቶች ሊቆጠብ እንደሚገባ እንመክራለን።
6. ለተከበረው የኦሮሞ ሕዝብ የቀረበ ጥሪ፤
የተከበረው የኦሮሞ ሕዝብ፤ ድርጅታችን አብን በዛሬው ዕለት በከፍተኛ አክብሮትና በኃላፊነት ስሜት ጥሪ ያቀርብልሀል፤ በኦሮሞ ህዝብ ስም ጽንፈኛ ፖለቲካ የሚያቀነቅኑ ኃይሎች የሚያራምዱት የአካባቢያዊነትና የመገለል ፖለቲካ የሰፊውን ኦሮሞ ህዝብ ዘላቂ ጥቅም የሚያስከብር አይደለም።
በተለይ አዲስ አበባ የመላው ኢትዮጵያውያን የጋራ አንጡራ፣ የአንድነት ጌጥ እና የሉአላዊነታችን መገለጫ መዲና፣ የፌደራል መንግሥቱ መቀመጫ እና የነዋሪዎቿ የራስ-አስተዳደር ማዕከል ሆና እንድትቀጥል አብን ያቀረበው ምክንያታዊ እና ሚዛናዊ የመፍትሔ ሀሳብ ለአማራ ህዝብና ለሌሎች ህዝቦች ብቻ ሳይሆን፣ የወንድም ኦሮሞ ህዝብን ዘላቂ ሰላምና ጥቅም ጭምር የሚያረጋግጥ በመሆኑ ነው።
ስለሆነም በኦሮሞ ህዝብ ስም የሚደረግ ማናቸውም የብቸኛ ባለቤትነት ወይም የሌሎችን መብት የመጋፋት ፍላጎት፤ በህዝቦች መካከል የቆየውን ታሪካዊ ወንድማማችነት እና አንድነት የሚያበላሽ፤ በሂደትም የኦሮሞን ህዝብ የሚነጥልና የሚጎዳ የታሪክ ስህተት እንዳይሆን ለማሳሰብ እንወዳለን።
ድርጅታችን አብን፤ በአማራ ህዝብ ስም በአንዳንድ አካላት የሚሰነዘሩ ተመሳሳይ አክራሪ ፍላጎቶችን (Maximalist Claims) ውድቅ በማድረግ አሳታፊና ሀገራዊ መፍትሔዎችን ሲያራምድ እንደቆየው ሁሉ፤ የኦሮሞ ህዝብም ህዝብን ከህዝብ የሚያጋጩና በኦሮሞ ህዝብ ስም ፍላጎታቸውን በኃይል ለመጫን የሚሞክሩ አካላትን አቋም ውድቅ በማድረግ ለእውነተኛ የጋራ እድገትና ሰላም አብሮን እንዲቆም ታሪካዊ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
7. ለተከበርከው የአማራ ሕዝብ፤
በዚህ የምክክር ሂደት እንደታየው፤ በሀገራችን ውስጥ የሰፈነውና የተደራጀው ፀረ-አማራ (Anti-Amhara) ትርክትና መዋቅራዊ ጫና አሁንም አልተቀረፈም፤ ይልቁንም ተባብሷል። ይህንን ፈተና ለመሻገር ሰፊና የተደራጀ የቤት ሥራ ከፊታችን ይጠብቀናል። ስለሆነም በዚህ አሳሳቢ ወቅት መከፋፈል ለውድቀት የሚዳርግ መሆኑን ተረድታችሁ በአንድነት እንድትቆሙ እና በሕዝባችን መካከል ልዩነትንና ክፍፍልን የሚዘሩ አካላት ከዚህ ጎጂ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አስፈላጊውን ሁሉ እንድታደርጉ እያሳሰብን፤ አሁን ያለንበት ወቅት የውስጥ ልዩነቶችን የምናሰፋበት ሳይሆን፤ ለህልውናችንና ለእኩልነታችን በጋራ የምንቆምበት መሆኑን እንገልጻለን።
8. ለፖለቲካ ፓርቲዎች እና ለኢፌድሪ መንግሥት የቀረበ ጥሪ፤
የሀገራችን የፖለቲካ ፓርቲዎች እስካሁን የነበረውን የመጠራጠርና የመነቃቀፍ ፖለቲካ በማስወገድ፤ ለሀገርና ለህዝብ ዘላቂ ጥቅም ሲባል በጋራና በስፋት እንድንሰራ ጥሪያችንን እያስተላለፍን ገዢው አካል ይህንን ሀገራዊ የምክክር እድል ለቡድን ስልጣን ማጠናከሪያ ከመጠቀም ይልቅ ሀገርን ወደ ዘላቂ ሰላምና ወንድማማችነት ለመምራት እንዲጠቀምበት፤ በሀገርራችን ውስጥ ያለው የፖለቲካና የማህበራዊ ክፍፍል ጥልቅ መሆኑን ተረድቶ እውነተኛ የፖለቲካ መታረቂያ መንገድ እንዲከተል በጋራ እንድንታገል ጥሪ እናስተላልፋለን።
9. የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ሕዝቦች፤
አብን የሕዝባችንን ታሪካዊ አደራ በመሸከም፤ መዋቅራዊ መሰናክሎችን በጽናትና በበሰለ መንገድ በመታገል እውነተኛ ፍላጎቱን ለማሳካት የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ ይቀጥላል። የጀመርነው የፍትህ፣ የእኩልነት እና የነፃነት ትግልም የሕግ የበላይነትና እውነተኛ ዴሞክራሲ እስከሚረጋገጥ ድረስ በጽኑ ሰላማዊ መንገድ ትግሉን አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን እናረጋግጣለን።
ለሀገራችን የፖለቲካ ቀውስ ዘላቂ መፍትሔው እውነተኛ ምክክር፣ ድርድርና ወንድማማችነት ብቻ ነው!
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)**
ነሐሴ 09/2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: ኦሮሞ በታሪኩ ከተማ ቆርቁሮ እንደማያውቅ ልናስታውሰው ይገባል
ጥንቃቄ!
የአማራን ጉዳይ ይዘናል የሚሉ አንዳንድ ወገኖች አብረውት እንዘጭ እንዘጭ እንላለን ያሉት ጃዋር ሞሃመድ አደገኛ ነገር ጀምሯል። ወለጋ አካባቢ በፋ*ኖ* ስም ንፁሃንን የሚያሰሰጠቃ አሉታዊ ቅስቀሳ እያደረገ ነው። ሰሞኑን ጉራጌ አካባቢ ያለው ዘመቻ አይነት ንፁሃንን ጭምር የሚያስጠቃ ነው። በተለይ አዲስ አበባ ላይ ካለባቸው ውጥረት አንፃር የለመዷቸውን ዘግናኝ ጭፍጨፋዎች አስፈፅመው ዋና የሚሉት ጉዳያቸው ላይ ያለ ጫና መወሰን ይፈልጋሉ።
ለኦሮሞ ብሔሮተኞች "ፅንፈኛ" እያስባለ፣ ፀረ አገዛዝ ትግል እደግፋለሁ ለሚለው "ከመንግስት ጋር የሚሰራ ነው" በሚል በአካባቢው የሚኖረው ህዝባችን ላይ ከአገዛዙ ጋር ተባብሮ የለመዱትን ንፁሃንን ጨምጭፎ ተራ አጀንዳ ማስቀየሪያ ለማድረግ እየጣረ ይመስላል። የአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ እንዳሰቡት አልሄድ ሲል የኦሮሞ ብሔርተኞች ተሰባስበው ነው የመጡት። ጃዋርም የድሮውን አይነት ንቅናቄ እንደሚጠሩ አድርጎ ጥቆማ የሰጠባቸው ፅሁፎች አንብቤያለሁ።
የሕዝብ ጥያቄ አይደለም!
በምክክሩ እንዲያልፍ እየተሰራበት ያለው የሕዝብ አጀንዳና ጥያቄ አይደለም። ይልቁንስ ኦህዴድ ብልፅግና ለጠባብ ጥቅሙ የቀረፀው ነው። ወደ ምክክሩ ለመግባት ጥቂት ቀናቶች ቀደም ብሎ ብልጽግና የፌዴራልና የክልል አመራሩን በሙሉ ናዝሬት ሰብስቦ ወደ ምክክሩ የሚሄዱ አቋሞቹን አስተዋውቆ ነበር። ይህም የጋራ አቋም ለመያዝ በማሰብ የተደረገ ነበር። ከዛ ቀደም ብሎ ኦህዴድ እንደፓርቲ የወሰነውን ነው ወደ ብልፅግና ያመጡት።
በተለይ የአዲስ አበባን ጉዳይ በከፍተኛ ጥንቃቄና በተንኮል እሳቤ ሸፋፍኖ ተሳታፊው በቅጡ ሳይገባው አምታትቶ ለማሳለፍ ታስቦ ነበር። በናዝሬት መድረክ "የልዩ ተጠቃሚነት" ከሚለው ይልቅ ወደ "የጋራ ተጠቃሚነት" በሚል አዞሩት። በዝርዝር ያልተብራራ ደፈና አገላለጽ የአዲስ አበባን ጉዳይ አቅርቦ ሰውን confuse አድርጎ ነበር። በደፈናው ከልዩ ተጠቃሚነት ወደጋራ ተጠቃሚነት መጥተናል የሚል አወንታዊ አስመስለው ነው ያቀረቡት።
"የጋራ ተጠቃሚነት" በሚለው እጅግ ተንኮለኛ አገላለጽ የታሰቡትን ዝርዝር ነጥቦች ግን አልነገሯቸውም ነበር።" በምክክሩ እየመጣ እንዳለው የጋራ ተጠቃሚነት ኦሮሚያ ከአዲስ አበባ አስተዳደር ጋር በእኩል የሚጠቀምበት ነው። ከአዲስ አበባ በልዩ ሁኔታ ጥቅም ማግኘት አለብኝ ከሚል እያንዳንዱ የአዲስ አበባን ውሳኔ፣ ጥቅም ወዘተ እኩል መካፈል ነው የጋራ ተጠቃሚነት። አዲስ አበባ የሆነ ጥቅም ትስጠኝ ከሚለው በላይ እያንዳንዱ ነገር ላይ ይገባኛል ነው። ዝርዝር ቀመር ሲቀመጥ ደግሞ የጋራ ጥቅም የሚባለው በትንሹ ከ80 በመቶ ያህሉን የአዲስ አበባ ጥቅምና ስልጣን የሚወስድ ነው። አዲስ አበባ ላይ የሰገሰጉት አመራር፣ የወሰዱት ጥቅም እንዳለ ሆኖ ነው ሌላ የሚጠይቁት። ዝርዝሩ የከፋ ነው።
የአዲስ አበባ አጀንዳ ድንገት በ250 ቡድን ላይ "ከበላይ አካል" በሚል ወደ አዳራሽ ሲመጣ ኦህዴድ "የጋራ ተጠቃሚነትን" አዲስ አበባ እና ኦሮሚያ የአዲስ አበባን በጀት በጋራ የሚወስኑበት፣ አስተዳደሩንም በጋራ የሚመሩበት ማለት እንደሆነ እና ይህ ሊወሰንላቸው እንደሚገባ አገር ይያዝልን ሲሉ ግዜ ሌላውም ሴራቸውን ተረዳ። ተንኮላቸውን አውቆ ተጋፍጧል።
ይህን የጋራ ተጠቃሚነት ህዝብ አያውቀውም። የቀመረው ኦህዴድ ነው። ስልጠና ሲሰጥበት የከረመው አብይ አህመድ ነው። መደመር ወዘተ እንደሚለው የጋራ ተጠቃሚነት የሚለውን አሽሞንሙኖ አቀረበው። ነገር ግን እሳቤው እስካሁን የአዲስ አበባ እየተጨረፈ ለብቻዬ ይሰጠኝ ካለው "ልዩ ጥቅም" በባሰ በሁሉም ነገር አዲስ አበባን እኩል ልካፈላት አለ። ይህ ማለት እስካሁን አዲስ አበባ ላይ የሰገሰገው የሰው ኃይል እንደ አዲስ አበባ ተቆጥሮ፣ የአዳነች አቤቤን ጨምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በኩል ተይዞ ነው እሱ ተጨማሪ ሌላ ግማሽ የሚወስደው። አዳነችን ጨምሮ ሌላው በአዲስ አበባ ወገን ሆኖ ተቆጥሮ፣ ኦህዴድ ከአዳነችና ከሌላው ጋር አዲስ አበባን ሌላ እኩል ስልጣንና ጥቅም ይካፈላል ማለት ነው። አዳነች አዲስ አበባን ወክላ፣ ሽመልስ ኦሮሚያን ወክል እኩል እንከፋፈል ይላሉ እንደማለት ነው።
ይህ የቡድን ጥያቄ ነው። ይህ የሕዝብ ጥያቄ አይደለም! ይህ አይደለም ህዝብን ሌላውን የብልፅግና አመራርና አባል ከኦሮሚያ ብልፅግና ጋር አላስማማም። ጥያቄው በሕዝብ ጥያቄና በኦህዴድ ፀረ ሕዝብ ጥያቄ መካከል ነው!
የአማራን ጉዳይ ይዘናል የሚሉ አንዳንድ ወገኖች አብረውት እንዘጭ እንዘጭ እንላለን ያሉት ጃዋር ሞሃመድ አደገኛ ነገር ጀምሯል። ወለጋ አካባቢ በፋ*ኖ* ስም ንፁሃንን የሚያሰሰጠቃ አሉታዊ ቅስቀሳ እያደረገ ነው። ሰሞኑን ጉራጌ አካባቢ ያለው ዘመቻ አይነት ንፁሃንን ጭምር የሚያስጠቃ ነው። በተለይ አዲስ አበባ ላይ ካለባቸው ውጥረት አንፃር የለመዷቸውን ዘግናኝ ጭፍጨፋዎች አስፈፅመው ዋና የሚሉት ጉዳያቸው ላይ ያለ ጫና መወሰን ይፈልጋሉ።
ለኦሮሞ ብሔሮተኞች "ፅንፈኛ" እያስባለ፣ ፀረ አገዛዝ ትግል እደግፋለሁ ለሚለው "ከመንግስት ጋር የሚሰራ ነው" በሚል በአካባቢው የሚኖረው ህዝባችን ላይ ከአገዛዙ ጋር ተባብሮ የለመዱትን ንፁሃንን ጨምጭፎ ተራ አጀንዳ ማስቀየሪያ ለማድረግ እየጣረ ይመስላል። የአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ እንዳሰቡት አልሄድ ሲል የኦሮሞ ብሔርተኞች ተሰባስበው ነው የመጡት። ጃዋርም የድሮውን አይነት ንቅናቄ እንደሚጠሩ አድርጎ ጥቆማ የሰጠባቸው ፅሁፎች አንብቤያለሁ።
የሕዝብ ጥያቄ አይደለም!
በምክክሩ እንዲያልፍ እየተሰራበት ያለው የሕዝብ አጀንዳና ጥያቄ አይደለም። ይልቁንስ ኦህዴድ ብልፅግና ለጠባብ ጥቅሙ የቀረፀው ነው። ወደ ምክክሩ ለመግባት ጥቂት ቀናቶች ቀደም ብሎ ብልጽግና የፌዴራልና የክልል አመራሩን በሙሉ ናዝሬት ሰብስቦ ወደ ምክክሩ የሚሄዱ አቋሞቹን አስተዋውቆ ነበር። ይህም የጋራ አቋም ለመያዝ በማሰብ የተደረገ ነበር። ከዛ ቀደም ብሎ ኦህዴድ እንደፓርቲ የወሰነውን ነው ወደ ብልፅግና ያመጡት።
በተለይ የአዲስ አበባን ጉዳይ በከፍተኛ ጥንቃቄና በተንኮል እሳቤ ሸፋፍኖ ተሳታፊው በቅጡ ሳይገባው አምታትቶ ለማሳለፍ ታስቦ ነበር። በናዝሬት መድረክ "የልዩ ተጠቃሚነት" ከሚለው ይልቅ ወደ "የጋራ ተጠቃሚነት" በሚል አዞሩት። በዝርዝር ያልተብራራ ደፈና አገላለጽ የአዲስ አበባን ጉዳይ አቅርቦ ሰውን confuse አድርጎ ነበር። በደፈናው ከልዩ ተጠቃሚነት ወደጋራ ተጠቃሚነት መጥተናል የሚል አወንታዊ አስመስለው ነው ያቀረቡት።
"የጋራ ተጠቃሚነት" በሚለው እጅግ ተንኮለኛ አገላለጽ የታሰቡትን ዝርዝር ነጥቦች ግን አልነገሯቸውም ነበር።" በምክክሩ እየመጣ እንዳለው የጋራ ተጠቃሚነት ኦሮሚያ ከአዲስ አበባ አስተዳደር ጋር በእኩል የሚጠቀምበት ነው። ከአዲስ አበባ በልዩ ሁኔታ ጥቅም ማግኘት አለብኝ ከሚል እያንዳንዱ የአዲስ አበባን ውሳኔ፣ ጥቅም ወዘተ እኩል መካፈል ነው የጋራ ተጠቃሚነት። አዲስ አበባ የሆነ ጥቅም ትስጠኝ ከሚለው በላይ እያንዳንዱ ነገር ላይ ይገባኛል ነው። ዝርዝር ቀመር ሲቀመጥ ደግሞ የጋራ ጥቅም የሚባለው በትንሹ ከ80 በመቶ ያህሉን የአዲስ አበባ ጥቅምና ስልጣን የሚወስድ ነው። አዲስ አበባ ላይ የሰገሰጉት አመራር፣ የወሰዱት ጥቅም እንዳለ ሆኖ ነው ሌላ የሚጠይቁት። ዝርዝሩ የከፋ ነው።
የአዲስ አበባ አጀንዳ ድንገት በ250 ቡድን ላይ "ከበላይ አካል" በሚል ወደ አዳራሽ ሲመጣ ኦህዴድ "የጋራ ተጠቃሚነትን" አዲስ አበባ እና ኦሮሚያ የአዲስ አበባን በጀት በጋራ የሚወስኑበት፣ አስተዳደሩንም በጋራ የሚመሩበት ማለት እንደሆነ እና ይህ ሊወሰንላቸው እንደሚገባ አገር ይያዝልን ሲሉ ግዜ ሌላውም ሴራቸውን ተረዳ። ተንኮላቸውን አውቆ ተጋፍጧል።
ይህን የጋራ ተጠቃሚነት ህዝብ አያውቀውም። የቀመረው ኦህዴድ ነው። ስልጠና ሲሰጥበት የከረመው አብይ አህመድ ነው። መደመር ወዘተ እንደሚለው የጋራ ተጠቃሚነት የሚለውን አሽሞንሙኖ አቀረበው። ነገር ግን እሳቤው እስካሁን የአዲስ አበባ እየተጨረፈ ለብቻዬ ይሰጠኝ ካለው "ልዩ ጥቅም" በባሰ በሁሉም ነገር አዲስ አበባን እኩል ልካፈላት አለ። ይህ ማለት እስካሁን አዲስ አበባ ላይ የሰገሰገው የሰው ኃይል እንደ አዲስ አበባ ተቆጥሮ፣ የአዳነች አቤቤን ጨምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በኩል ተይዞ ነው እሱ ተጨማሪ ሌላ ግማሽ የሚወስደው። አዳነችን ጨምሮ ሌላው በአዲስ አበባ ወገን ሆኖ ተቆጥሮ፣ ኦህዴድ ከአዳነችና ከሌላው ጋር አዲስ አበባን ሌላ እኩል ስልጣንና ጥቅም ይካፈላል ማለት ነው። አዳነች አዲስ አበባን ወክላ፣ ሽመልስ ኦሮሚያን ወክል እኩል እንከፋፈል ይላሉ እንደማለት ነው።
ይህ የቡድን ጥያቄ ነው። ይህ የሕዝብ ጥያቄ አይደለም! ይህ አይደለም ህዝብን ሌላውን የብልፅግና አመራርና አባል ከኦሮሚያ ብልፅግና ጋር አላስማማም። ጥያቄው በሕዝብ ጥያቄና በኦህዴድ ፀረ ሕዝብ ጥያቄ መካከል ነው!
Re: ኦሮሞ በታሪኩ ከተማ ቆርቁሮ እንደማያውቅ ልናስታውሰው ይገባል
ጥንታዊ ኢትዮጵያን ለሺህዎች ዓመታት ያመሷት፥
1) በነብዩ ማኒ ቁጥር ዉስጥ ያልገባች እና የጥንት ኢትዮጵያ ቀዳማዊ ነብይ ሌባ እስራኤል፣ እና
2) የምያወሩትን በጥልቀት ኣጥንተዉ ማወቅ የተሳናቸዉ ኢትዮጵያዊያን ናቸዉ።
የቀዳማዊ ነብይ ሌባዋ የጥንት የጠዋቱ የኢትዮጵያ ኣንድ ዓምላክ እና የዓምላኩ መልዓክ ማለትን ሰምታ ሞዴሉን ከኣንድ ዓምላክ እና የኣንድ ዓምላክ መልዓክ ወደ ኣንድ ዓምላክ እና የዓምላክ ልጅ ቀይራዉ መጥታ እናንተ በዓምላክ ፈቀድ የተረገማችሁ ናችሁ ኣለች። እሺ ብለዉ የተቀበሉ ገብረ እስራኤሎች ሆኑ።
በዘመናት ልዩነት ሊከሰት በማይችል ጋብቻ ቀዳማዊ ምኒልክ ተወለደ ተባለ።
ስለዚህ ከወወልድ ዘበት እና ከጋብቻ ዘበት ምኒልክ ማለት በላይ ጥንታዊ ኢትዮጵያን ለሺህዎች ዓመታት ያመሷት ምን ምን ኣሉ?
በጥንታዊ የፈረዖዎች ተዋረጅ ሃገር በስደት ዘመን መሠረቱ የተናጋ ታላቅ ሕዝብ እንጂ ኦሮሞ የሚባል ጎሳ ኣንድም ዬለም። ቦረና ዉስጥ የኖሩ ጥንታዊ ኢትዮጵያዊያን ከጥንት ዘመን እስከዚህ ዘመን ኦሮሞ ነን ሳይሉ የኖሩት ያለምክንያት ኣይዴለም።
ሀቅ ማለት ሀቀ ከማለት ልዩነት ዬለዉም።
ኢትዮጵያ ዉስጥ ቡና የማይጠጣበት ቤት ቢፈለግ ብዙ መቁጠር የሚቻል ኣይመስለኝም። በየቤቱ ቡና የምያንቆረቁር የቡኖ ጎሳ ከተማ ኣልቆረቀረም የሚለዉ ቡኖ የሚል ስም ቤቱ እንዴት እንደገባ የማያዉቅ ነዉ።
ዉዳሴ ማለት ያልተሰማበት የኢትዮጵያ ከተማ ያለ ኣይመስለኝም። በየከተማዉ ዉዳሴ የሚለዉ ዌድሴ ማለት ከተማዉ ዉስጥ እንዴት እንደገባ የማያዉቅ ነዉ።
ያለ ራስ ጎበና ተሳታፊነት የተቆረቆሩ የኢትዮጵያ ከተሞች ስንት እንደሆኑ እኔ ኣላዉቅም።
የቦረና ሰዉ ደበሳ ጉዮ ሰዉ ይዋሻል፣ ኮከብ ኣይዋሽም ያለዉ የጋላክሲያን ከተማ ቆርቋሪ አስተሳሰብ ነዉ።
ጥንታዊ የሆነ ታላቅ ሕዝብ ከስደት ዘመን ጀምሮ ቀዳማዊ ታሪኩን ተባብሮ ማደስ ሲችል የመሃይሞች መሞላቀቅያ ሆኖ እርስ በእርስ ይነታረካል።
ለመሆኑ ጥንት ዘመን ጎልያድ የተባለዉ የጥንት ኢትዮጵጵያ ፈረዖ ነበረ?
በዚህ ዘመን ጋላ የሚባሉት የፈረዖዎች ሕዝብ ነዉ?
1) በነብዩ ማኒ ቁጥር ዉስጥ ያልገባች እና የጥንት ኢትዮጵያ ቀዳማዊ ነብይ ሌባ እስራኤል፣ እና
2) የምያወሩትን በጥልቀት ኣጥንተዉ ማወቅ የተሳናቸዉ ኢትዮጵያዊያን ናቸዉ።
የቀዳማዊ ነብይ ሌባዋ የጥንት የጠዋቱ የኢትዮጵያ ኣንድ ዓምላክ እና የዓምላኩ መልዓክ ማለትን ሰምታ ሞዴሉን ከኣንድ ዓምላክ እና የኣንድ ዓምላክ መልዓክ ወደ ኣንድ ዓምላክ እና የዓምላክ ልጅ ቀይራዉ መጥታ እናንተ በዓምላክ ፈቀድ የተረገማችሁ ናችሁ ኣለች። እሺ ብለዉ የተቀበሉ ገብረ እስራኤሎች ሆኑ።
በዘመናት ልዩነት ሊከሰት በማይችል ጋብቻ ቀዳማዊ ምኒልክ ተወለደ ተባለ።
ስለዚህ ከወወልድ ዘበት እና ከጋብቻ ዘበት ምኒልክ ማለት በላይ ጥንታዊ ኢትዮጵያን ለሺህዎች ዓመታት ያመሷት ምን ምን ኣሉ?
በጥንታዊ የፈረዖዎች ተዋረጅ ሃገር በስደት ዘመን መሠረቱ የተናጋ ታላቅ ሕዝብ እንጂ ኦሮሞ የሚባል ጎሳ ኣንድም ዬለም። ቦረና ዉስጥ የኖሩ ጥንታዊ ኢትዮጵያዊያን ከጥንት ዘመን እስከዚህ ዘመን ኦሮሞ ነን ሳይሉ የኖሩት ያለምክንያት ኣይዴለም።
ሀቅ ማለት ሀቀ ከማለት ልዩነት ዬለዉም።
ኢትዮጵያ ዉስጥ ቡና የማይጠጣበት ቤት ቢፈለግ ብዙ መቁጠር የሚቻል ኣይመስለኝም። በየቤቱ ቡና የምያንቆረቁር የቡኖ ጎሳ ከተማ ኣልቆረቀረም የሚለዉ ቡኖ የሚል ስም ቤቱ እንዴት እንደገባ የማያዉቅ ነዉ።
ዉዳሴ ማለት ያልተሰማበት የኢትዮጵያ ከተማ ያለ ኣይመስለኝም። በየከተማዉ ዉዳሴ የሚለዉ ዌድሴ ማለት ከተማዉ ዉስጥ እንዴት እንደገባ የማያዉቅ ነዉ።
ያለ ራስ ጎበና ተሳታፊነት የተቆረቆሩ የኢትዮጵያ ከተሞች ስንት እንደሆኑ እኔ ኣላዉቅም።
የቦረና ሰዉ ደበሳ ጉዮ ሰዉ ይዋሻል፣ ኮከብ ኣይዋሽም ያለዉ የጋላክሲያን ከተማ ቆርቋሪ አስተሳሰብ ነዉ።
ጥንታዊ የሆነ ታላቅ ሕዝብ ከስደት ዘመን ጀምሮ ቀዳማዊ ታሪኩን ተባብሮ ማደስ ሲችል የመሃይሞች መሞላቀቅያ ሆኖ እርስ በእርስ ይነታረካል።
ለመሆኑ ጥንት ዘመን ጎልያድ የተባለዉ የጥንት ኢትዮጵጵያ ፈረዖ ነበረ?
በዚህ ዘመን ጋላ የሚባሉት የፈረዖዎች ሕዝብ ነዉ?
“MINILIK SALSAWI wrote:ኦሮሞ በታሪኩ ከተማ ቆርቁሮ እንደማያውቅ ልናስታውሰው ይገባል
MINILIK SALSAWI wrote: ↑12 Aug 2026, 00:04ካሳ አንበሳው ........ የኦሮሞ ኤሊት አዲስ አበባ የኛ ናት ሲል አይሽኮረመምም፣ እኛም (የከተማው ተወላጆችና ነዋሪዎች) ያንተ አይደለችም ስንል መሽኮርመም አይገባንም፣
በመጀመሪያ ደረጃ አዲስ አበባ የግጦሽ መሬት አይደለችም፣ ከተማ ናት፣ ከተማዋ የኔ ናት የሚል ኦሮሞ ሲመጣ ኦሮሞ በታሪኩ ከተማ ቆርቁሮ እንደማያውቅ ልናስታውሰው ይገባል፣ እንኳን አዲስ አበባን ኦሮሚያ ክልል ውስጥ ያሉትን ከተሞች አልቆረቆረም፣ የገዳ ስርዓት ከተማ አይቆረቁርም፣ ገዳ የአርብቶ አደርና የዘላን ስርዓተ ማህበር ነው፣ ይህ ስድብ ወይም ንቀት የተሞላበት ንግግር አይደለም፣ ሀቅ ነው፣ ኦሮሞ በተወሰነ ደረጃ ከተማ መመስረት የጀመረው ከገዳ ስርዓት ወጥቶ kingdom ሲመሰርት ነው፣ ምሳሌ ጅማ፣
መነሻቸው "አዲስ አበባ ስትቆረቆርና ስትሰፋ ኦሮሞን አፍናቅላለች" የሚል ከሆነ እሱን ተከትሎ ሊነሳ የሚችል ጥያቄ ካሳ እንጂ የባለቤትነት ጥያቄ አይደለም፣ ካሳ ተገቢ ጥያቄ ነው እያልኩ ሳይሆን ጥያቄያቸው ከሚያነሱት ጭብጥ ጋር ግንኙነት እንደሌለው (non-sequitur መሆኑን) ለማሳየት ነው፣
አዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ትካተት የሚለው ምክረ ሀሳብ የንቀታቸውን ጥግ ማሳያ ብቻ ነው፣ ይህ እኮ የገባር ስርዓት ነው፣ ኦሮሞም ሆነ ሌላው እረኛ አደግ ሰው አዲስ አበባን የማስተዳደር የሞራል፣ የእውቀት፣ የተሞክሮ ወዘተ አቅም የለውም፣ አዲስ አበባ የምትተዳደረው በአዲስ አበቤ ብቻ ነው፣
እኔ እንደ አንድ የኢትዮጵያ ብሔርተኛ የአንድ ህዝብ ታሪክ የሁላችንም ታሪክ ነው ብዬ አምናለሁ፣ የኦሮሞ ታሪክ የኔ ታሪክ ነው፣ ታሪክ ውስጥ የምናገኝው ክፍፍልና ቂም በቀል ብቻ ነው፣ የሚያዋጣው ዛሬን መኖር ነው፣ የፊታችንን መተለም ነው፣ ለዛ ነው ታሪክን የምንተወው፣ ኦሮሞ እንዴት እንደተስፋፋ፣ መቼ የት እንደደረሰ፣ በሂደቱ ምን እንደተፈጠረ የማናውቅ ሆነን አይደለም፣ ብቻ የአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን ባህሪያችሁን ተዉት፣ *** አስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን ውስጥ ተወትፎ ከቀረ የኦሮሞ ኤሊት ጋር መነጋገርና መግባባት አይቻልም፣
*** አዲስ አበባ ብቻ ሳይሆን በኦሮሚያ ክልል ያሉ ከተሞች ራሳቸውን በራሳቸው የማስተዳደር መብት ሊሰጣቸው ይገባል፣
*** ሌሎቻችሁም ብትሆኑ አዲስ አበባ የሁላችንም ናት የሚለውን ትርጉም አልባ ንግግር ተዉ፣ አዲስ አበባ በመጀመሪያና ከምንም ነገር በፊት የነዋሪዎቾ (የአዲስ አበቤ) ናት፣ ይህን recognize ማድረግ ያስፍልጋል፣ ከዛ በኋላ ልክ እንደ ሁሉም የኢትዮጲያ ክፍል የሁላችሁም ትሆናለች፣ "ማነው አዲስ አበቤ?" የሚለውን ጥያቄ ጊዜው ሲደርስ መልስ እንሰጥበታለን፣
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
ሐሳብ በማቅረባችን ስድቦችና ዛቻዎች ደርሰውብናል፡፡ ... ከአማራ ክልል የምክክሩ ተሳታፊዎች ቅሬታ የተወሰደ (የቅሬታው ሙሉ ቃል ከስር እንደሚከተለው ቀርቧል)
ሐሳብ በማቅረባችን ስድቦችና ዛቻዎች ደርሰውብናል፡፡"
" እንዲህ ዓይነት ጥያቄ የምታነሱ ከሆነ በክልላችን የሚኖሩ ዜጎችን ጠራርገን ነው የምናስወጣቸው ተብለናል"
" በአዲስ አበባ ጉዳይ ሀገርን ወደ ጦርነት የሚመራ አጀንዳ ቀርቧል "
ከአማራ ክልል የምክክሩ ተሳታፊዎች ቅሬታ የተወሰደ (የቅሬታው ሙሉ ቃል ከስር እንደሚከተለው ቀርቧል)
..................
ነሐሴ 11 ቀን፣ 2018 ዓ.ም.
ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን
ከአማራ ክልል የሀገራዊ ምክክር ተሳታፊዎች
ጉዳዩ፦ በሀገራዊ ምክክር ሂደቱ የታዩ የአሠራር እና የሂደት ጥሰቶች በሚመለከት ዝርዝር ቅሬታ ስለማቅረብ፤
ክቡራን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አመራሮች፤
ሀገራዊ ምክክር (National Dialogue) ማለት በአንድ ሀገር ውስጥ የተፈጠሩ ጥልቅ የፖለቲካ፣የማኅበራዊ፣ የታሪክ፣ የማንነት እና የጸጥታ ችግሮችን በጦርነት ወይም በኃይል ሳይሆን በውይይት፣በመደማመጥ፣ በድርድርና በስምምነት ለመፍታት የመፍትሔ ሐሳብና ምክረ ሐሳብ የማመንጨት የሚካሄድ ሂደት ነው። በሌላ አገላለጽ፣ ሀገራዊ ምክክር በተለያዩና በተለያየ ጥቅም የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች መካከል እምነት በጠፋበት ሁኔታ፣ ሀገር አቀፍ ችግሮችን ሁሉንም የማኅበረሰብ ክፍሎች በማሳተፍ በነፃነት፣ በእኩልነት እና ፍትሐዊ በሆነ ምክክር ለመፍታት የሚደረግ ሂደት እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ሀገራዊ ምክክር ያለፉት የታሪክ ቁርሾዎችን ለማከም፣ ለግጭትና ለጦርነት ምክንያት የሆኑ አንኳር ጉዳዮችን ለይቶ በአጭርና በረጅም ጊዜ እልባት ለመስጠት፣ መላው ኢትዮጵያውያን “የእኛ” የሚሉት፣ የሚያከብሩትና የሚያስከብሩት የጋራ የቃል-ኪዳን ሰነድ (ሕገ መንግሥት) እውን እንዲሆን ወዘተ… አስተዋጽዖው የጎላ ነው፡፡ ለዚህም ነው፣ በሀገራችን በተደጋጋሚ የብሔራዊ ምክክርና እርቅ አስፈላጊነት ሲነሳ የቆየው፡፡
በሀገራዊ ምክክር ሂደት የመንግሥት አካላት፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የተለያዩ ማኅበረሰቦች፣ የሃይማኖት ተቋማት፣ ሲቪክ ማኅበራት፣ ምሁራንና ተመራማሪዎች፣ ሴቶችና ወጣቶች፣ የግጭት ተጎጂዎች፣ሽማግሌዎች፣ ዲያስፖራው እና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በጋራ በመሳተፍ የሀገራችንን ዋና ዋና ችግሮች በመወያየትና በመግባባት ተቀባይነት ያለው የጋራ መፍትሔ ለማፍራት ይጠቅማል፡፡
ከዚህ አንጻር፣ በኢትዮጵያ አውድ ሀገራዊ ምክክር ተደጋግሞ ሲጠየቅ የነበረ እና ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው ጉዳይ ነው። ሀገሪቱ በረጅም ታሪኳ ውስጥ የተለያዩ ያልተፈቱ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚ፣ የማንነትና የጸጥታ ጥያቄዎች ያሏት በመሆኑ እነዚህን ዘርፈ ብዙ ችግሮች በሰላማዊና በዘላቂ መንገድ ለመፍታት ሀገራዊ ምክክር ማካሄድ አስፈላጊ ሆኗል።
በዚህም መሠረት በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1265/2014 መሠረት የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ ወደ ሥራ ገብቷል። የሀገራዊ ምክክሩ አስፈላጊነትና ወቅታዊነት ከፍተኛ በመሆኑ፣ ይህንን ሂደት የጀመሩና ያስጀመሩ አካላትም ሊመሰገኑ ይገባል።
ኮሚሽኑ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ብዙ ውጣ ውረዶችን አልፎ የመጨረሻው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
ውጤታማ ሀገራዊ ምክክር ለማካሄድ ተሳታፊዎች የምክክሩ ሂደት አካታች፣ ግልጽ፣ ተዓማኒ፣ፍትሐዊና ዲሞክራሲያዊ መሆኑን በሙሉ እምነት ሊቀበሉት ይገባል። በተመሳሳይም ተሳታፊዎች ምክክሩን ለግል ወይም ለቡድን የፖለቲካ ጥቅም ሳይሆን፣ ለእውነተኛና ዘላቂ ሰላም መሠረት ለመጣል የሚደረግ ሂደት መሆኑን ተገንዝበው፣ የሌሎችን አመለካከት በማዳመጥና በመረዳት የጋራ መፍትሔ ላይ ለመድረስ መሥራት ይጠበቅባቸዋል።
እኛም ከአማራ ክልል የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎችንና ተቋማትን ወክለን በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ለመሳተፍ ወደ አዲስ አበባ ስንመጣ ከኮሚሽኑ ገለልተኛ አመራር፣ግልጽ አሠራር፣ ሚዛናዊ ተሳትፎ ለተለያዩ ወገኖች እኩል የመናገርና የመደመጥ ዕድል እንደሚኖር እምነት አድርገን ነበር።
ሆኖም ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው ሀገራዊ ምክክር በተሳተፍንባቸው የተለያዩ አጀንዳዎች ውስጥ ያለፍንበትንና እያለፍንበት ያለውን ሂደት ስንገመግም ከላይ የተገለጹትን መርሆች የሚጥሱ ሆነው ያገኘናቸውን ተግዳሮቶችና ቅሬታዎች በዝርዝር ከዚህ በታች በተመለከተው አግባብ እናቀርባለን። እነዚህን ቅሬታዎች የምናቀርበው የምክክር ሂደት አንዴ ተጀምሮ በአጭር ጊዜ የሚጠናቀቅ ሳይሆን፣ በባሕል ደረጃም መሠረት ሊይዝ የሚገባው ወሳኝ ሀገራዊ እሴት ነው ብለን ስለምናምንም ጭምር ነው፡፡
1. ሐሳቦችን ውድቅ ማድረግ እና ትኩረት መንፈግ እንዲሁም የተመካካሪዎችን ሐሳብ ማዛባት፤
ቃለ ጉባኤ ለመመዝገብ የተመረጡ አንዳንድ አባላትና በአመካካሪነት የተመደቡ አካላት ከኮሚሽኑ የአሠራር መመሪያና መርሆች በተቃራኒ የሚመስል አካሄድ ሲከተሉ ተስተውሏል። ጉዳዩን በተደጋጋሚ በቃል ለማስገንዘብ ቢሞከርም ከማስተካከል ይልቅ ችግሩ እየተባባሰ መጥቷል። ለማሳያ፦
1.1. የሕዝብና ቤት ቆጠራ ጉዳይ፡-
የአማራ ሕዝብ ከሕዝብና ቤት ቆጠራ ጋር በተያያዘ ያቀረባቸውን ዝርዝር ማስረጃዎች፣ ቅሬታዎችና አስረጅ ሐሳቦች በአግባቡ መዝግቦ በማቅረብ ሂደት ላይ ጉዳዩ ተዳፍኖ እንዲቀርና ተገቢውን ትኩረት እንዳያገኝ ጥረት እየተደረገ እንደነበር ተስተውሏል። የአማራ ሕዝብ ከዐፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት ጊዜ ጀምሮ አማራዊ ማንነቱን ይዞ እንዳይቀጥል “አማራ ነኝ አትበሉ፣ እኛ ኢትዮጵያውያን ነን” በሚል መንገድ ሲቀጠቀጥ የቆየ በመሆኑ፤ ይልቁንም አማራነት እና እስልምና የተለያዩ ሆነው እንዲቀርቡ ሲደረግ የቆየ በመሆኑ፤ በዘመነ አብዮት/ደርግ አማራነትና ፊውዳልነት፣ አማራነትና ፀረ አብዮተኝነት እየተቆራኙ ይቀርቡ የነበረበት ዘመን በመሆኑ፤ በህወሓት ዘመን ደግሞ፣ ግልጽ በሆነ መንገድ የአማራ ሕዝብ በሕዝብ ብዛትም ሆነ በመሬት ስፋት (በጆግራፊም በዲሞግራፊም) ኮስምኖ እንዲቀርብ የተደረገ በመሆኑ፤ የአማራ ሕዝብ ቁጥር እየተባሉ የሚቀርቡት አሃዞች የማንቀበላቸውና መታረም የሚገባቸው መሆኑን ደጋግመን ለማስረዳት ብንሞክርም፣ እንዳናቀርብ ተከልክለናል፡፡
1.2. የሌሎች ሕዝብ የቆጠራ ጥያቄ፡-
የአማራ ክልል ተመካካሪዎች ያቀረቡትን የአማራ ሕዝብ ከአሁን በፊት በነበሩት ቆጠራዎች ሁሉ በትክክል አለመቆጠሩን ማስረጃ በማቅረብ እና በ 1999ኙ ቆጠራ በመንግሥት በታመነው መሠረት ሊስተካከል ቃል ተገብቶ ሳይተካከል የቀረውን የሕዝብ ቁጥርን ታሳቢ ያደረገ የባለፉት ዓመታት የበጀት ማካካሻ ጥያቄን ተከትሎ የእኛም ሕዝብ እንዲቆጠር ጥያቄ በ10፤50 እና 250 አባላት በተደረገ ውይይት ባልተገለጸበት እና ባልተወያየንበት ሁኔታ ጥያቄው በኦሮሚያ ክልል በኩል እንደቀረበ በሚያሳይ መልኩ ከወይይቱ አውድ ውጭ ተዛብቶ 500 አባላት በተወያዩበት ቃለ-ጉባኤ ላይ እንዲመዘገብ መደረጉ በአማራ ተመካካሪዎች በኩል የቀረበውን ምክንያታዊ ጥያቄ ለማጣጣል የቀረበ በመሆኑና ሂደቱን ያልተከተለ ሆኖ አግኝተነዋል።
2. ከእኩል ወይም ፍትሐዊ ተሳትፎ ተግዳሮት ጋር በተያያዘ፤
በተደጋጋሚ በተደረጉ ውይይቶች ተመካካሪዎች ብዝሃነታቸውንና ቁጥራቸውን ከግምት ያስገባ የመናገር ዕድል እንዳልተሰጣቸው ተስተውሏል። በ50፣ 250 እና 500 ተሳታፊዎች ቡድኖች ውስጥ ከአንዳንድ ክልሎች የመጡ ተወያዮች ተደጋጋሚ የመናገር ዕድል ሲያገኙ ከአማራ ክልል የመጡ ተወያዮች ግን ከቁጥራቸውና ከብዝሃነታቸው ጋር የሚመጣጠን በቂ የመናገር ዕድል እንዳላገኙ ተስተውሏል። በተጨማሪም ከ50 ተሳታፊዎች ውስጥ ቢበዛ አምስት ሰዎች ብቻ ዕድል የሚያገኙ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል ተደጋጋሚ ዕድል የሚሰጣቸው ሰዎች ይበዛሉ። በመሆኑም አብዛኛው ተሳታፊ ከመታዘብ የዘለለ ሐሳቡን የመግለጽ፣ አጀንዳ የማስያዝ፣ የማብራራትና የመፍትሔ ሐሳብ የማቅረብ ዕድል አላገኘም።
3. ከአወያዮች/አመቻቸቾችና ሌሎች የኮሚሽኑ ባልደረቦች ገለልተኝነት ተግዳሮት ጋር፤
የመድረክ መሪዎችና አወያዮች በተደጋጋሚ የተወያዮችን ድምጽ የማፈን፣ የመናገር ዕድል የመንፈግና አንድን ወገን የሚደግፍ አቋም የሚያሳይ አካሄድ በመከተላቸው በምክክሩ ሂደት ላይ የመተማመን እጥረት እየተፈጠረ መጥቷል።ለማሳያ ያህልም፤
3.1. በአጀንዳ 6 (በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ የአርሶ አደርና የአርብቶ አደር ጉዳዮች) ንዑስ ቡድን 28ን እንዲያወያይ በኮሚሽኑ የተመደበው አቶ ብርሃኑ ክፍተው የተባለ አመቻች/አወያይ ከሐሳብ ማመንጨት ደረጃ ጀምሮ ጣልቃ ይገባ ነበር፤ አብዛኛውን ጊዜም እርሱ የሚናገር መሆኑን፣ በነፃነት እንዳንወያይ ተጽዕኖ የሚፈጥር መሆኑንና ከኮሚሽኑ አሠራር ውጭ እየሠራ መሆኑን በመግለጽ ከአመካካሪነት እንዲቀየርልን የኮሚሽኑ ባልደረቦች ለሆኑት ለዶ/ር የኋላሸት እና ለአቶ ተሰማ በተደጋጋሚ ቅሬታ አቅርበናል። ሆኖም 50 አባላት ካሉት ቡድን በኋላ ከአቶ ብርሃኑ ክፈተው ጋር ስለማትገናኙ 50 አባላት ያለውን የምክክር ሂደት ብቻ “ታግሳችሁ እለፉ” የሚል ምላሽ ከዶ/ር የኋላሸት እና ከአቶ ተሰማ ተነግሮን ነበር። በተግባር ግን አቶ ብርሃኑ ክፍተው ከ50 አባላት ቡድን በኋላም በ250 እና በ500 አባላት ቡድን ደረጃ እንዲቀጥል ተደርጓል። በዚህም በውይይት ሂደቱ ላይ ሐሳብ ለመስጠት ፍላጎት ያላቸውን ተመካካሪዎች የመምረጥ ሚና በማግኘቱ ከአማራ ክልል የመጡ ተናጋሪዎች የመናገር ዕድል እንዳያገኙ ጫና በመፍጠርና ከአማራ ክልል ውጭ ላሉ ተሳታፊዎች ደግሞ ተደጋጋሚ የመናገር ዕድል እንዲያገኙ በማድረግ ውይይቱ ሚዛናዊ እንዳይሆን ተጽዕኖ ፈጥሮብናል፡፡
3.2. ከክልሉ ተወላጆች ውጭ በሌሎች ክልሎች የሚኖሩ ዜጎች በሚኖሩበት ክልል የመሬት ባለቤት እንዲሆኑ፣ በሚኖሩበት ክልል የምክር ቤት ውክልና እንዲያገኙ፣ የባህል ምክር ቤት እንዲያቋቁሙና በቁጥራቸው ልክ በተለያዩ የአስተዳደር አካላት ተገቢውን ውክልና እንዲያገኙ በሚቻልበት ሁኔታ በተደረገ ውይይት በተለይ ከኦሮሚያ ክልል በመጡ አንዳንድ ተወያዮች “አንድ ሳንቲም ሜትር መሬት ከሌላ ክልል ለመጣ ዜጋ አንሰጥም”፣ “እንዲህ ዓይነት ጥያቄ የምታነሱ ከሆነ በክልላችን የሚኖሩ የሌላ ክልል ዜጎችን ጠራርገን ነው የምናስወጣቸው” የሚሉ እና መሰል ግጭት ቀስቃሽና የጥላቻ ንግግሮች ሲነገሩ መድረኩን በዋነኛነት ይመሩ በነበሩ አወያዮች ተናጋሪዎቹን ለማስቆም ወይም ለማስተካከል የሚያስችል ተገቢ እርምጃ አልተወሰደም፡፡ ተደጋጋሚ ዛቻዎችና ማስፈራሪያዎች እየተሰነዘሩ መሆኑን፣ ይህም ከሀገራዊ ምክክሩ ዋነኛ ዓላማ ጋር እንደሚጋጭ ብናሳስብም ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ አልቻሉም፡፡ ለሚመለከታቸው አካላት አቤት ብንልም መፍትሔ አልተሰጠንም፡፡
3.3. በተመሳሳይ ተሳታፊዎች የአካሄድ ጥያቄ በማቅረብ ጉዳዩ እንዲስተካከል ለማስገንዘብ እንዳይችሉ፣ “የአካሄድ ጥያቄ አንቀበልም” በሚል ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ከመድረኩ መሰጠቱ የተሳታፊዎችን አማራጭ የሚገድብ አካሄድ ነበር ብለን እናምናለን።
3.4. በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ የአርሶ አደርና የአርብቶ አደር ጉዳዮች 500 ተሳታፊዎች ባሉበት የውይይት መድረክ አጀንዳውን ለማጠናቀር ከተመረጡት 30 ሰዎች መካከል ሰብሳቢና ጸሓፊ በተሳታፊዎቹ ከመምረጥ ይልቅ ዶ/ር የኋላሸት እና ዶ/ር ተስፋዬ ጂልማ በተባሉ አመቻቾች/አወያዮች አማካይነት መድረኩ ሲመራ ተስተውሏል። ይህም ከሌሎች ቡድኖች በተለየ ሁኔታ እነዚህ አመቻቾች ከአመካካሪዎች ጋር በመሆን ለማን የመናገር ዕድል እንደሚሰጥ አስቀድመው በመወሰን፣ በተለይም ከአማራ ክልል የመጡና ጠቃሚ ሐሳብ የሚያቀርቡ ፖለቲከኞች፣ ምሁራንና ሌሎች ተወያዮች ሐሳባቸውን በነጻነት እንዳይገልጹ ተጽዕኖ ተፈጥሯል፡
3.5. በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ የአርሶ አደርና የአርብቶ አደር ጉዳዮች ላይ ከተመደቡት ሙያተኞች (ኤክስፐርቶች) መካከል አቶ ኢብሳ ጨመዳ የተባለው ፍጹም ገለልተኛ ያልሆነና የራሱን ሐሳብ በተወያዮች እና በቃለ ጉባኤ አደራጆች ላይ በተደጋጋሚ ጊዜ ሲያሳርፍ ተስተውሏል፡፡ ይህም በመሆኑ በአንዳንድ ጉዳዮች በተለይም በመሬት ባለቤትነት እና በሕዝብና ቤት ቆጠራ ጉዳይ ላይ የበለጠ እንዳንግባባ አድርጓል፡፡ ለማሳያ ያህልም መሬትን ያህል ልዩ የሕግ ጥበቃ የሚደረግልት ሀብት የግል ይሁን ማለት ልክ እንደ በግ እና ፍየል ይሸጥ፤ ይለወጥ ማለት እንደሆነ መግለጹ፤የሕዝብ ቆጠራ በገለልተኛ አካል እንዲደረግ ብንጠይቅም ከሉዓላዊነት ጋር በማያያዝ ሳይጠየቅ ገብቶ ማብራሪያ መስጠቱ ሙያዊ ሥነ ምግባርን ያልተከተለ ሆኖ አግኝተነዋል፡፡
3.6. የምክክሩ ዓላማ ከታች ባሉት የውይይት ደረጃዎች የተነሱና ገንቢ የሆኑ ሐሳቦችን ማሰባሰብ እንጂ ከታች ባሉት ውይይቶች ያልቀረቡ አዳዲስ ሐሳቦችን በመጨመር አዲስ ክርክር መፍጠር ታሳቢ ያላደረገ ሆኖ እያለ በአጀንዳ 2 በተካሄደው ምክክር በ10 እና በ50 ቡድን ደረጃ ያልተነሱና ለአላስፈላጊ ክርክሮች በር የከፈቱ አዲስ ሐሳቦች 50 አባላት ካሉት የውይይት ቡድን በኋላ ባሉ ሂደቶች እንዲነሱ ተደርጓል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም የመድረኩም አመራር በበቂ ሁኔታ ገለልተኝነት ያላሳየ መሆኑ ተስተውሏል።
በተጨማሪም ውይይቱ በሰነዱ የተመለከቱትን 17 ንዑስ አጀንዳዎች፤ በጥቅሉ 53 የሚደርሱ የውይይት ነጥቦችን ወይም ጥያቄዎችን መሠረት አድርጎ መካሄድ ነበረበት። ሆኖም፣ መሪ አወያዩ ከነበሩት አጀንዳዎች መካከል “የማንነትና የወሰን ጥያቄዎችና ግጭቶች” የሚለውን በተለይ ለይቶ ተሳታፊዎች በዚህ ላይ ውይይትና ጥያቄ እንዲያቀርቡ በመጋበዝ መድረኩን ጤናማ እንዳይሆን የማጋጋልና ሥራ ተሠርቷል።
ከዚህ በላይ የተጠቀሱት ነጥቦች እንደተጠበቁ ሆኖ ለተሳታፊዎች ዕድል ሲሰጥ ከአንዳንድ ወገኖች/ክልሎች የመጡና በተለይም ከአማራ ክልልና ከበአማራ ሕዝብ ጋር ከፍተኛ ተቃርኖ ያላቸው ተሳታፊዎች ቅድሚያ እና ተደጋጋሚ ዕድል እንዳገኙ ተስተውሏል። ለምሳሌ፣ የትግራይ ማኅበረሰብ አንቂ (አክቲቪስት) እንደሆነ ለተነገረው አንዶም ገብረሥላሴ የተባለ ግለሰብ ኢ-ፍትሐዊ በሆነ መልኩ በተደጋጋሚ ዕድል ተሰጥቷል። “እኛ እናንተ፣ ማለትም የአማራና ትግራይ ተወካዮች ከተዋጣላችሁ በኋላ ሐሳብ እንሰጣለን” እያሉ በተደጋጋሚ የመናገርና ከሀገራዊ ምክክሩ ዓላማ ውጪ የመንቀሳቀስ አካሄዶችም በስፋት ይስተዋሉ ነበር፡፡ ከዚህም በላይ ከገንቢ ሀገራዊ ሐሳቦች ይልቅ ስምን በመጥቀስ በአንድ ብሔር፣ በተለይም በአማራ ክልልና ሕዝብ ላይ የሚያነጣጥሩ ንግግሮች ሲቀርቡ አወያዮች በቂ ማስተካከያ አለማድረጋቸው መድረኩ እንዲታወክና እንዲቋረጥ አድርጓል። ምክክሩ እንደገና ከተጀመረ በኋላም አወያዩ ተገምግሞ፣ ለተወሰኑ ተሳታፊዎች የበለጠ ዕድልና ደቂቃ መስጠት፣ለሌሎች ደግሞ ዕድል መንፈግ፣ ንግግርን ያለአግባብ ማቋረጥና አላስፈላጊ ማብራሪያ መስጠት የመሳሰሉ አካሄዶች ቀጥለዋል፡፡
3.7. በምክክሩ ወቅት የአማራን ሕዝብ እንደ ሕዝብ የሚያንቋሽሹና በከባድ ወንጀል የሚከሱ ንግግሮች ሲሰነዘሩ፣ እንዲህ ዓይነት በሕዝብ ላይ ያነጣጠሩ አደገኛ ንግግሮች ከሀገራዊ ምክክሩ ዓላማ ጋር አብረው እንደማይሄዱ፣ ይልቁንም ችግር እንፈታለን ብለን ሌላ የጥላቻና የልዩነት ግንብ እንዳንገነባ መጠንቀቅ እንደሚገባን ለማስገንዘብ ብንሞክርም የሚሰማ አካል አልተገኘም፡፡ አመካካሪ ተብለው የተመደቡ ሰዎችም መፍትሔ የሚሰጡ አልሆኑም፡፡
4. ከተመካካሪዎች ምደባ ኢ-ፍትሐዊነት ጋር በተያያዘ፦
ከተወያዮች አመዳደብና ስብጥር ጋር በተያያዘ፣ ከአማራ ክልል የመጡ ተመካካሪዎች በተለይ በፌዴራል ከተሞች ጉዳይ በቂ ውክልና እንዳይኖራቸው ተደርገዋል የሚል ቅሬታ አለን። ማለትም ከአማራ ክልል የመጡ ተመካካሪዎች በአብዛኛው ከፌዴራል ከተሞች፣ ከመንግሥት አደረጃጀትና አወቃቀር፣ እንዲሁም ከሀገረ መንግሥት ግንባታ ጉዳዮች ውጭ ባሉ ሌሎች አጀንዳዎች ላይ ብቻ እንድንመደብ ተደርጓል።
ለምሳሌ፣ከደሴ ተወክለው ከመጡ 11 የማኅበረሰብ ተወካዮች መካከል አምስቱ በማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ፣ የአርሶ አደርና የአርብቶ አደር ጉዳዮች ላይ እንዲወያዩ ተመድበዋል። ከአማራ ክልል “ተጽዕኖ ፈጣሪ” ተብለው ከተመረጡ 12 ሰዎች መካከል ስድስቱ በሃይማኖት ጉዳይ ላይ ተመድበው፣አቤቱታ ከአንዴም ሁለቴ ቢያቀርቡም ሁለቱ ብቻ ወደ ሌሎች አጀንዳዎች እንዲዛወሩ ተደርገዋል።በተቃራኒው በቅድሚያ በሌላ አጀንዳ ላይ የነበሩ ከኦሮሚያ ክልል የመጡ ተወያዮች ከተመደበቡት አጀንዳ ተቀይረው ወደ ፌዴራል ከተሞች አጀንዳ የመግባት ዕድል አግኝተዋል።ይህም በተሳታፊዎች ምደባ ስብጥር ላይ የእኩልነትና የፍትሐዊነት ጥያቄ እንዲነሳ አድርጓል።
5. በኮሚሽኑ ከተወሰነው የምክክር ቦታና ጊዜ ውጭ ሌሎች ስብሰባዎችን ማካሄድ፤
በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲና በሌሎች ቦታዎች፣ በእረፍት ቀናት የተካሄዱ ስብሰባዎች ከአማራ ክልል የቀረቡ አጀንዳዎችን ለማጣጣልና በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ተገቢ ያልሆነ ዕይታ እንዲኖር ብሎም ከአማራ ክልል ውጭ ባሉ ተመካካሪዎች አቋም እንዲያዝ ለማድረግ ተጽዕኖ የፈጠሩ መስለው ታይተዋል። ይህም በዋናው የምክክር መድረክ ውስጥ ከመርህ የወጣ ክርክር እንዲፈጠር፣ አንዱ ወገን ተሸናፊ ሌላው ወገን አሸናፊ የሚሆንበት አካሄድ እንዲፈጠርና የምክክር ሂደቱ ከዋና ዓላማው እንዲወጣ ሊያደርግ የሚችል አካሄድ ነው ብለን እናምናለን።
6. የቃለ ጉባኤ ጸሓፊዎች ውክልና ኢ-ፍትሐዊነትና በቃለ ጉባኤ አያያዝ ላይ የተስተዋሉ ችግሮች፤
ከተሳታፊዎች የሚመረጡ የቃለ ጉባኤ ጸሓፊዎች አመራረጥ በግልጽና በተሳታፊዎች የሚታወቅ መርህ መሠረት ከመካሄድ ይልቅ ቀድመው በተደራጁ የውስጥ አደረጃጀቶች በመመረጣቸው ምክንያት የተሳታፊዎችን ብዝሃነት የሚያንፀባርቅ ፍትሐዊ ውክልና እንዳይኖር አድርጓል፡፡
በተጨማሪም፣ አጀንዳዎች ተመጣጣኝ ትኩረት አግኝተው እንዳይመዘገቡና በዝርዝር እንዳይቀርቡ በማድረግ አግባብ ያልሆኑ አካሄዶች ተስተውለዋል። በተለይም በአጀንዳ 2፣ ማለትም በ‹መንግሥት አደረጃጀትና ቅርጽ› ላይ በ10 እና በ50 ቡድን ደረጃ የተካሄደው ምክክር በአብዛኛው ጥሩ ሁኔታ ላይ እያለ፣ በ250 ቡድን ደረጃ ግን አዳዲስ ሐሳቦች ሲነሱ ጸሓፊዎች በተለየ ሁኔታ ጎላ አድርገው እንደተቀበሉ ተስተውሏል።
ለምሳሌ፣ በአጀንዳ 2.1.1 “ለኢትዮጵያ ተስማሚ የሆነው የመንግሥት ዓይነት የቱ ነው? ፓርላማዊ፣ ፕሬዚዳንታዊ ወይስ ከፊል ፕሬዚዳንታዊ?” በሚለው ጉዳይ ላይ የተለያዩ ሐሳቦች ቀርበው ነበር። አብዛኛው ሐሳብ ፓርላማዊ ሥርዓትን የሚደግፍ ሲሆን፣ ጥቂቶች ደግሞ ፕሬዚዳንታዊ ሥርዓትን ደግፈዋል። በ250 ቡድን ምክክር ላይ ግን አዲስ ሐሳብ ተነስቶ፣ ፓርላማዊ ሥርዓት ቢኖርም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሬዚዳንት ሆኖ የመንግሥትንና የፕሬዚዳንቱን ሥልጣን በአንድ ላይ ይያዝ የሚል ሐሳብ ሲነሳ ሰፊ ተቃውሞ ከዝርዝር አመክንዮ ጋር ቢቀርብም፣ በጸሓፊዎች በኩል ይህ ሐሳብ በ500 ቡድን ደረጃ እንደ ዋና ሐሳብ ሲቀርብ ተስተውሏል።
በተመሳሳይ፣ አንዳንድ ተሳታፊዎች ያነሷቸውን ሐሳቦች በጸሓፊዎች በኩል የማሳነስ፣ አልፎ ተርፎም ያለመቀበል ሁኔታዎች ተስተውለዋል።
7. ከአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ ጋር በተያያዘ የተስተዋሉ ችግሮች፤
ከሁሉም በላይ በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ አማራ ክልል ተሳታፊዎች ሐሳባችንን በነጻነት እንዳናቀርብ የመድረክ መሪዎች ተደጋጋሚ ዕድሎችን ነፍገውናል፡፡ ሐሳብ በምናቀርብበት ጊዜም የማቋረጥና የማስቆም ሁኔታዎች በስፋት ታይተዋል፡፡ ከ10፣ 50 እና 250 ቡድኖች ውስጥ ያልነበሩ ተሳታፊዎች ተገኝተው መታወቂያ ተሰጥቷቸው ወደ መድረኩ መግባታቸው፣ እንዲሁም ከሀገራዊ ምክክር የሥነ ምግባር መርሆች ጋር የማይጣጣሙ የአንድ ብሔር ማንነትና እምነትን የሚያነሳሱ ንግግሮች ሲነሱ እንዲቆሙ አለመደረጋቸው የምክክሩን ገለልተኝነት እንድንጠራጠር አድርጎናል። አካሄዱ በአጠቃላይ፣ ሀገራዊ ምክክሩ ከተነሳለት (በማቋቋሚያው ላይ የተገለጸውን ዓላማ ልብ ይሏል) ፍፁም ተቃራኒ ነበር፡፡ የምክክሩ ተሳታፊዎች በመረጃና በማስረጃ ላይ ተመሥርተን፣ ጊዜ ወስደን፣ በነጻነትና በዲሞክራሲያዊ መንገድ ሐሳባችንን እያቀረብን በሐሳቦች ላይ ውይይት፣ ክርክርና ምክክር ማድረግ ሲገባን፤ የነበረው ሁኔታ በጥድፊያ የተሞላ፣ የተወሰኑ ሰዎች ብቻ እንዲናገሩ ዕድል የተሰጠበት፣ በድርጅታዊ አሠራር የተወሰኑ ኃይሎች የሚደጋገፉበት ሁኔታ ነበር፡፡
በእኛ በኩል አዲስ አበባ ታሪኳና የሕዝብ ብዛቷን መሠረት በማድረግ የማን መሆኗ ይመርመር ቢባል ግልጽ መሆኑን፣ ይሁን እንጂ የአማራ ሕዝብ አዲስ አበባ የለማችው በመላው ኢትዮጵያውያን ላብና ደም መሆኑን፣ የኢትዮጵያ ህልውናም የተቋጠረው አዲስ አበባ ላይ መሆኑን፣ ስለሆነም የአዲስ አበባ ባለቤት መላው ኢትዮጵውያን መሆናቸውን፣ በኦሮሚያ ክልል የሚቀርበው “የጋራ ተጠቃሚነት” የሚለው አጀንዳ እጅግ አደገኛና ሀገሪቱን ወደ ጦርነት የሚመራ መሆኑን፣ አዲስ አበባ ራሷን የቻለችና ራሷን በራሷ የምታስተዳደር ከተማ መሆኗ በግልጽ በሕገ መንግሥት ደረጃ መቀመጥ እንዳለበት ሐሳባችንን ለማቅረብ ሞክረናል፡፡ ይህንን ሐሳብ በማቅረባችንም ያልተገቡ ስድቦችና ዛቻዎች ደርሰውብናል፡፡ ይህም ከሀገራዊ ምክክሩ ዓላማ ጋር በግልጽ የሚጋጭ ነው፡፡ አካሄዱ እንዲታረም በተደጋጋሚ አቤት ብንልም ሰሚ አላገኘንም፡፡
በተጨማሪም፣ ዕድል ተሰጥቶን ሐሳባችንን በምናቀርብበት ወቅት የመድረኩ መሪ “ምን ማለት እንደፈለጋችሁ ገብቶናል” በማለት ሐሳባችንን ሙሉ በሙሉ ሳንገልጽ የማቋረጥ አካሄድ ታይቷል።በዚህ ምክንያት፣ በፌዴራል ከተሞች አጀንዳ ላይ የተመደብን ተመካካሪዎች፣ ከኮሚሽኑ ባለሙያዎች ጀምሮ አወያዮች፣የመድረክ መሪዎች፣ ታዛቢዎችና የፓናል ባለሙያዎች የአንድ አቋም ደጋፊዎች መስለው በመታየታቸው በኮሚሽኑ ገለልተኝነት ላይ ጥያቄ እንዲኖረን አድርጓል።
8. በቃለ ጉባኤ ከመፈረም ጋር በተያያዘ የተስተዋሉ ችግሮች፤
እያንዳንዱ ተመካካሪ ሊፈርም የሚገባው ተወያይቶ በተግባባቸው ነጥቦች አሊያም በልዩነት በግልጽ በተቀመጡ ጉዳዮች ላይ በዚያው ቃለ ጉባኤው በሰፈረበት ሰነድ ላይ መሆን ሲገባው የቃለ ጉባኤው ሰነድ በበቂ ሁኔታ/በተሳታፊዎች ቁጥር ልክ የመፈረሚያ ቦታ እንዲኖረው ተደርጎ ያልተዘጋጀ በመሆኑ በሰዓት ፊርማ ቅፆች ላይ የፈረምናቸው ፊርማዎች ልክ ቃለ ጉባኤው ላይ ተስማምተን እንደፈረምን በማስመሰል ከቃለ ጉባኤው ጋር የሰዓት መቆጣጠሪያ ፊርማ ወረቀቶቹ እንደሚያያዙ ተገልጾልናል፡፡ ይህ ደግሞ ባላየነው እና አንብበን/ተነቦልን ባላረጋገጥነው ቃለ ጉባኤ ላይ እንደፈረምን የሚስቆጥር እና የቃለ ጉባኤ አያያዝን/አፈራረምን መሠረታዊ ሂደት የሚጣረስ በመሆኑ በተወያየንባቸው አጀንዳዎች ላይ ተግባብተን ወይም በልዩነት ፈርመናል ሊባል አይገባም፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም በሁሉም አጀንዳዎች ላይ መግባባት እንዳልተደረሰ ኮሚሽኑ እውነታውን እያወቀ ወይም ማወቅ ሲገባው እንዲሁም ከአማራ ክልል የመጣን ተመካካሪዎች ነሐሴ 5 ቀን፣ 2018 ዓ.ም. ለኮሚሽኑ ላቀረብናቸው ቅሬታዎች መልስ ይሰጠናል ብለን እየተጠባበቅን ባለንበት ሁኔታ በተጣደፈ ሁኔታ በሁሉም አጀንዳዎች ላይ ተመካካሪዎች መግባባት ላይ እንደደረሱ ለሚዲያዎች መግለጫ መስጠቱ አግባብነት የሌለው ሆኖ አግኝተነዋል፡፡
ኮሚሽኑን የምንጠይቃቸው ዋና ዋና ጉዳዮች፦
ከላይ የተገለጹት ቅሬታዎች በምክክሩ ሂደት የኮሚሽኑ መርሆች በሚጠይቁት መሠረት እንዳይካሄድ የፈጠሩብንን ተግዳሮቶች የሚያሳዩ ናቸው። በዚህም መሠረት እኛ ወክለን የመጣነውን ሕዝብ መብትና ጥቅም በአግባቡ ለማስጠበቅና ሀገራችን ያለችበትን ተጨባጭ ችግር በእውነተኛ ምክክር ለመፍታት በቂ ዕድል እንዳልተፈጠረ ተሰምቶናል። ስለሆነም የተከበረው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሚከተሉትን ጉዳዮች በድጋሚ እንዲያይና እንዲያስተካክል እንጠይቃለን፡፡
1. ከአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ ጋር በተያያዘ፤
አዲስ አበባ ከተማ የፌዴራል መንግሥቱ መቀመጫና የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ብቻ መሆኗን እና ከተማዋ ለመላው ኢትዮጵያዊ የጋራ ቤት መሆኗን በምክክሩ ወቅት የቀረቡት ሐሳቦች በግልጽና በሚዛናዊ መንገድ በቃለ ጉባኤው እንዲካተቱ እንጠይቃለን። በተለይም አዲስ አበባ ከተማ የፌደራል መንግሥቱ መቀመጫ፤ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ መሆኗ እና ተጠሪነቷም ለፌደራል መንግሥቱ ብቻ ስለመሆኑ እንዲሁም ከተማዋ ራሷን በራሷ እንድታስተዳደር የሚለው ነጥብ በቃለ ጉባኤው ላይ በግልጽ እንዲመዘገብልን እንጠይቃለን።
2. በክልሎች ውስጥ ተሰበጣጥረው የሚኖሩ ብሔሮችን ውክልና እና አካታች አስተዳደር ጋር በተያያዘ፤
ከአማራ ክልል ውጭ የሚኖሩ አማራዎች ብቻ ሳይሆኑ፣ ከክልላቸው ውጭ የሚኖሩ ሱማሌዎች፣ኦሮሞዎችና ሌሎች ኢትዮጵያውያን በሚኖሩበት አካባቢ ተገቢ የአካባቢያዊ ውክልና እንዲኖራቸው፣ በራሳቸው ቋንቋ እንዲማሩ፣ አገልግሎትና ፍትሕ የማግኘት መብታቸው እንዲከበርና ሌሎች ተመሳሳይ መብቶች እንዲጠበቁ በውይይት መድረኩ ያቀረብነው ሐሳብ በአግባቡ እንዲመዘገብ እንዲደረግ እንጠይቃለን። በእኛ በኩል ይህ መሠረታዊ ሐሳብ መላውን የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች መብት የሚያረጋግጥ እና እውነተኛ ኅብረ-ብሄራዊ ዲሞክራሲን የሚያሰፍን ነው፡፡
3. የተፈጸሙ ግድያዎችና መፈናቀሎች በሽግግር ፍትሕ እንዲታዩ ካቀረብናቸው ጥያቄዎች ጋር በተያያዘ፤
ከጣልያን ወረራ ዘመን ጀምሮ በተለያዩ ወቅቶች በአማራ ሕዝብ ላይ የተፈጸሙ ተብለው የሚቀርቡ ግድያዎች፣ መፈናቀሎችና ሌሎች ጥሰቶች በሽግግር ፍትሕ ሂደት ውስጥ በአግባቡ እንዲታዩ እንጠይቃለን። በተለይም ከ1983 ዓ.ም. ጀምሮ በጉራፈርዳ፣ በበደኖ፣ በቁርፍቱ፣ በወለጋ፣ በአሩሲና በሌሎች አካባቢዎች ተፈጽመዋል ተብለው የሚቀርቡ ብሔርና ሃይማኖት ተኮር ግድያዎችና መፈናቀሎች በሽግግር ፍትሕ አጀንዳ ውስጥ እንዲካተቱ እንጠይቃለን።
4. ከሕዝብና ቤት ቆጠራ ጉዳይ ጋር በተያያዘ፤
ከአማራ ሕዝብ አንኳር ጥያቄዎች ውስጥ አንዱ የሕዝብ ቁጥር ጥያቄ ነው፡፡ ከላይ ለማብራራት እንደተሞከረው በዐፄ ኃይለሥላሴም፣ በደርግም፣ በሕወሓት/ኢህአዴግም የተካሄዱት የሕዝብ ቆጠራዎች የአማራን ሕዝብ አይወክሉም፡፡ በዘመነ ሕወሓት የተካሄደውን ማለትም በ1999 ዓ.ም. የተደረገውን የሕዝብና ቤት ቆጠራ ውጤት በተመለከተ ራሱ መንግሥትም ያመነው ጉዳይ ነው፡፡ ይሁን እንጂ በሕወሓት/ኢህአዴግ አገዛዝ የቀረበው ማብራሪያ ፈጽሞ ከእውነት የራቀ ነው፡፡ ከእውነት የራቀ መሆኑንና ሆን ተብሎ የተደረገ መሆኑን ለማረጋገጥ በወቅቱ ጉዳዩ በገለልተኛ ዓለም አቀፍ ተቋማት እንዲጣራ የቀረበው ጥሪ በሕወሓት/ኢህአዴግ ተቀባይነት ማጣቱን ማስታወስ ያስፈልጋል፡፡
ከላይ እንደተገለጸው የሕዝብ ቁጥርን በሚመለከት የአማራ ሕዝብ ያለው ጥያቄ ግን በሕወሓት/ኢህአዴግ ጊዜ የነበረውን ሴራ ብቻ የሚመለከት አይደለም፡፡ ከዚያ በፊት በነበሩት ቆጠራዎች በሙሉ የአማራ ሕዝብ በውል አልተቆጠረም የሚል እንጂ፡፡ ስለሆነም ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች በተገኙበት ነጻና ገለልተኛ ቆጠራ መካሄድ ይኖርበታል፡፡
5. ከፖለቲካ እስረኞች ጋር በተያያዘ፤
ሀገሪቱ አሁን ካለችበት ችግር ለመውጣት ሁሉን አቀፍና አካታች ምክክር እንደሚያስፈልግ በመግለጽ፣ በእስር ላይ የሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች ጉዳይ በምክክሩ አጀንዳ ውስጥ እንዲካተትና አግባብነት ያለው መፍትሔ እንዲፈለግለት እንጠይቃለን።
በአጠቃላይ፣ ከላይ የዘረዘርናቸው ጉዳዮች በምክክሩ ሂደት ውስጥ በቂ ትኩረት ያላገኙ ወይም በተገቢው መንገድ ያልተመለከቱ መሆናቸውን በመግለጽ የተከበረው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፦
1. ከላይ የተጠቀሱትን ቅሬታዎች ገለልተኛና ግልጽ በሆነ መንገድ እንዲመረምር፤
2. በሂደቱ የተፈጠሩ የአሠራር ችግሮችን እንዲያስተካክል፤
3. ከላይ የተዘረዘሩት አምስት ዋና ዋና ጉዳዮች በቃለ ጉባኤው እንዲካተቱ ወይም ተመልሰው በአግባቡ እንድንወያይባቸው እንዲደረግ፤
4. የተሳታፊዎች እኩልነት፣ ገለልተኝነት፣ የመናገርና የመደመጥ መብት እንዲረጋገጥ፤
5. በተለይም በተሳታፊዎች ላይ የሚፈጸሙ የጥላቻ፣ የማስፈራራትና የማንቋሸሽ ንግግሮች ተገቢውን እርምጃ እንዲወሰድባቸው፤
6. በሂደቱ ላይ የተፈጠረው የመተማመን እጥረት እንዲታረምና የምክክሩ ተዓማኒነት እንዲመለስ እንዲደረግ፤
7. በዚህ ሰነድ እና ነሐሴ 5 ቀን፣ 2018 ዓ.ም. ለኮሚሽኑ ላቀረብናቸው ቅሬታዎች ተገቢው ምላሽ እንዲሰጠን በማለት በአክብሮት እንጠይቃለን።
ይሁን እንጂ ከዚህ በላይ በዝርዝር የተጠቀሱት ቅሬታዎች/ጉዳዮች በአግባቡ ካልታዩና በተገቢው መንገድ መፍትሔ ካላገኙ፣ የምክክሩ ሂደት አካታች፣ ፍትሐዊና ተዓማኒ አለመሆኑን በማመን በሀገራዊ ምክክሩ ላይ ያለንን ተሳትፎ ለማቋረጥ የምንገደድ ስለመሆኑ በታላቅ አክብሮት እንዲታወቅልን እንጠይቃለን፡፡
" እንዲህ ዓይነት ጥያቄ የምታነሱ ከሆነ በክልላችን የሚኖሩ ዜጎችን ጠራርገን ነው የምናስወጣቸው ተብለናል"
" በአዲስ አበባ ጉዳይ ሀገርን ወደ ጦርነት የሚመራ አጀንዳ ቀርቧል "
ከአማራ ክልል የምክክሩ ተሳታፊዎች ቅሬታ የተወሰደ (የቅሬታው ሙሉ ቃል ከስር እንደሚከተለው ቀርቧል)
..................
ነሐሴ 11 ቀን፣ 2018 ዓ.ም.
ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን
ከአማራ ክልል የሀገራዊ ምክክር ተሳታፊዎች
ጉዳዩ፦ በሀገራዊ ምክክር ሂደቱ የታዩ የአሠራር እና የሂደት ጥሰቶች በሚመለከት ዝርዝር ቅሬታ ስለማቅረብ፤
ክቡራን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አመራሮች፤
ሀገራዊ ምክክር (National Dialogue) ማለት በአንድ ሀገር ውስጥ የተፈጠሩ ጥልቅ የፖለቲካ፣የማኅበራዊ፣ የታሪክ፣ የማንነት እና የጸጥታ ችግሮችን በጦርነት ወይም በኃይል ሳይሆን በውይይት፣በመደማመጥ፣ በድርድርና በስምምነት ለመፍታት የመፍትሔ ሐሳብና ምክረ ሐሳብ የማመንጨት የሚካሄድ ሂደት ነው። በሌላ አገላለጽ፣ ሀገራዊ ምክክር በተለያዩና በተለያየ ጥቅም የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች መካከል እምነት በጠፋበት ሁኔታ፣ ሀገር አቀፍ ችግሮችን ሁሉንም የማኅበረሰብ ክፍሎች በማሳተፍ በነፃነት፣ በእኩልነት እና ፍትሐዊ በሆነ ምክክር ለመፍታት የሚደረግ ሂደት እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ሀገራዊ ምክክር ያለፉት የታሪክ ቁርሾዎችን ለማከም፣ ለግጭትና ለጦርነት ምክንያት የሆኑ አንኳር ጉዳዮችን ለይቶ በአጭርና በረጅም ጊዜ እልባት ለመስጠት፣ መላው ኢትዮጵያውያን “የእኛ” የሚሉት፣ የሚያከብሩትና የሚያስከብሩት የጋራ የቃል-ኪዳን ሰነድ (ሕገ መንግሥት) እውን እንዲሆን ወዘተ… አስተዋጽዖው የጎላ ነው፡፡ ለዚህም ነው፣ በሀገራችን በተደጋጋሚ የብሔራዊ ምክክርና እርቅ አስፈላጊነት ሲነሳ የቆየው፡፡
በሀገራዊ ምክክር ሂደት የመንግሥት አካላት፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የተለያዩ ማኅበረሰቦች፣ የሃይማኖት ተቋማት፣ ሲቪክ ማኅበራት፣ ምሁራንና ተመራማሪዎች፣ ሴቶችና ወጣቶች፣ የግጭት ተጎጂዎች፣ሽማግሌዎች፣ ዲያስፖራው እና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በጋራ በመሳተፍ የሀገራችንን ዋና ዋና ችግሮች በመወያየትና በመግባባት ተቀባይነት ያለው የጋራ መፍትሔ ለማፍራት ይጠቅማል፡፡
ከዚህ አንጻር፣ በኢትዮጵያ አውድ ሀገራዊ ምክክር ተደጋግሞ ሲጠየቅ የነበረ እና ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው ጉዳይ ነው። ሀገሪቱ በረጅም ታሪኳ ውስጥ የተለያዩ ያልተፈቱ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚ፣ የማንነትና የጸጥታ ጥያቄዎች ያሏት በመሆኑ እነዚህን ዘርፈ ብዙ ችግሮች በሰላማዊና በዘላቂ መንገድ ለመፍታት ሀገራዊ ምክክር ማካሄድ አስፈላጊ ሆኗል።
በዚህም መሠረት በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1265/2014 መሠረት የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ ወደ ሥራ ገብቷል። የሀገራዊ ምክክሩ አስፈላጊነትና ወቅታዊነት ከፍተኛ በመሆኑ፣ ይህንን ሂደት የጀመሩና ያስጀመሩ አካላትም ሊመሰገኑ ይገባል።
ኮሚሽኑ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ብዙ ውጣ ውረዶችን አልፎ የመጨረሻው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
ውጤታማ ሀገራዊ ምክክር ለማካሄድ ተሳታፊዎች የምክክሩ ሂደት አካታች፣ ግልጽ፣ ተዓማኒ፣ፍትሐዊና ዲሞክራሲያዊ መሆኑን በሙሉ እምነት ሊቀበሉት ይገባል። በተመሳሳይም ተሳታፊዎች ምክክሩን ለግል ወይም ለቡድን የፖለቲካ ጥቅም ሳይሆን፣ ለእውነተኛና ዘላቂ ሰላም መሠረት ለመጣል የሚደረግ ሂደት መሆኑን ተገንዝበው፣ የሌሎችን አመለካከት በማዳመጥና በመረዳት የጋራ መፍትሔ ላይ ለመድረስ መሥራት ይጠበቅባቸዋል።
እኛም ከአማራ ክልል የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎችንና ተቋማትን ወክለን በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ለመሳተፍ ወደ አዲስ አበባ ስንመጣ ከኮሚሽኑ ገለልተኛ አመራር፣ግልጽ አሠራር፣ ሚዛናዊ ተሳትፎ ለተለያዩ ወገኖች እኩል የመናገርና የመደመጥ ዕድል እንደሚኖር እምነት አድርገን ነበር።
ሆኖም ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው ሀገራዊ ምክክር በተሳተፍንባቸው የተለያዩ አጀንዳዎች ውስጥ ያለፍንበትንና እያለፍንበት ያለውን ሂደት ስንገመግም ከላይ የተገለጹትን መርሆች የሚጥሱ ሆነው ያገኘናቸውን ተግዳሮቶችና ቅሬታዎች በዝርዝር ከዚህ በታች በተመለከተው አግባብ እናቀርባለን። እነዚህን ቅሬታዎች የምናቀርበው የምክክር ሂደት አንዴ ተጀምሮ በአጭር ጊዜ የሚጠናቀቅ ሳይሆን፣ በባሕል ደረጃም መሠረት ሊይዝ የሚገባው ወሳኝ ሀገራዊ እሴት ነው ብለን ስለምናምንም ጭምር ነው፡፡
1. ሐሳቦችን ውድቅ ማድረግ እና ትኩረት መንፈግ እንዲሁም የተመካካሪዎችን ሐሳብ ማዛባት፤
ቃለ ጉባኤ ለመመዝገብ የተመረጡ አንዳንድ አባላትና በአመካካሪነት የተመደቡ አካላት ከኮሚሽኑ የአሠራር መመሪያና መርሆች በተቃራኒ የሚመስል አካሄድ ሲከተሉ ተስተውሏል። ጉዳዩን በተደጋጋሚ በቃል ለማስገንዘብ ቢሞከርም ከማስተካከል ይልቅ ችግሩ እየተባባሰ መጥቷል። ለማሳያ፦
1.1. የሕዝብና ቤት ቆጠራ ጉዳይ፡-
የአማራ ሕዝብ ከሕዝብና ቤት ቆጠራ ጋር በተያያዘ ያቀረባቸውን ዝርዝር ማስረጃዎች፣ ቅሬታዎችና አስረጅ ሐሳቦች በአግባቡ መዝግቦ በማቅረብ ሂደት ላይ ጉዳዩ ተዳፍኖ እንዲቀርና ተገቢውን ትኩረት እንዳያገኝ ጥረት እየተደረገ እንደነበር ተስተውሏል። የአማራ ሕዝብ ከዐፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት ጊዜ ጀምሮ አማራዊ ማንነቱን ይዞ እንዳይቀጥል “አማራ ነኝ አትበሉ፣ እኛ ኢትዮጵያውያን ነን” በሚል መንገድ ሲቀጠቀጥ የቆየ በመሆኑ፤ ይልቁንም አማራነት እና እስልምና የተለያዩ ሆነው እንዲቀርቡ ሲደረግ የቆየ በመሆኑ፤ በዘመነ አብዮት/ደርግ አማራነትና ፊውዳልነት፣ አማራነትና ፀረ አብዮተኝነት እየተቆራኙ ይቀርቡ የነበረበት ዘመን በመሆኑ፤ በህወሓት ዘመን ደግሞ፣ ግልጽ በሆነ መንገድ የአማራ ሕዝብ በሕዝብ ብዛትም ሆነ በመሬት ስፋት (በጆግራፊም በዲሞግራፊም) ኮስምኖ እንዲቀርብ የተደረገ በመሆኑ፤ የአማራ ሕዝብ ቁጥር እየተባሉ የሚቀርቡት አሃዞች የማንቀበላቸውና መታረም የሚገባቸው መሆኑን ደጋግመን ለማስረዳት ብንሞክርም፣ እንዳናቀርብ ተከልክለናል፡፡
1.2. የሌሎች ሕዝብ የቆጠራ ጥያቄ፡-
የአማራ ክልል ተመካካሪዎች ያቀረቡትን የአማራ ሕዝብ ከአሁን በፊት በነበሩት ቆጠራዎች ሁሉ በትክክል አለመቆጠሩን ማስረጃ በማቅረብ እና በ 1999ኙ ቆጠራ በመንግሥት በታመነው መሠረት ሊስተካከል ቃል ተገብቶ ሳይተካከል የቀረውን የሕዝብ ቁጥርን ታሳቢ ያደረገ የባለፉት ዓመታት የበጀት ማካካሻ ጥያቄን ተከትሎ የእኛም ሕዝብ እንዲቆጠር ጥያቄ በ10፤50 እና 250 አባላት በተደረገ ውይይት ባልተገለጸበት እና ባልተወያየንበት ሁኔታ ጥያቄው በኦሮሚያ ክልል በኩል እንደቀረበ በሚያሳይ መልኩ ከወይይቱ አውድ ውጭ ተዛብቶ 500 አባላት በተወያዩበት ቃለ-ጉባኤ ላይ እንዲመዘገብ መደረጉ በአማራ ተመካካሪዎች በኩል የቀረበውን ምክንያታዊ ጥያቄ ለማጣጣል የቀረበ በመሆኑና ሂደቱን ያልተከተለ ሆኖ አግኝተነዋል።
2. ከእኩል ወይም ፍትሐዊ ተሳትፎ ተግዳሮት ጋር በተያያዘ፤
በተደጋጋሚ በተደረጉ ውይይቶች ተመካካሪዎች ብዝሃነታቸውንና ቁጥራቸውን ከግምት ያስገባ የመናገር ዕድል እንዳልተሰጣቸው ተስተውሏል። በ50፣ 250 እና 500 ተሳታፊዎች ቡድኖች ውስጥ ከአንዳንድ ክልሎች የመጡ ተወያዮች ተደጋጋሚ የመናገር ዕድል ሲያገኙ ከአማራ ክልል የመጡ ተወያዮች ግን ከቁጥራቸውና ከብዝሃነታቸው ጋር የሚመጣጠን በቂ የመናገር ዕድል እንዳላገኙ ተስተውሏል። በተጨማሪም ከ50 ተሳታፊዎች ውስጥ ቢበዛ አምስት ሰዎች ብቻ ዕድል የሚያገኙ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል ተደጋጋሚ ዕድል የሚሰጣቸው ሰዎች ይበዛሉ። በመሆኑም አብዛኛው ተሳታፊ ከመታዘብ የዘለለ ሐሳቡን የመግለጽ፣ አጀንዳ የማስያዝ፣ የማብራራትና የመፍትሔ ሐሳብ የማቅረብ ዕድል አላገኘም።
3. ከአወያዮች/አመቻቸቾችና ሌሎች የኮሚሽኑ ባልደረቦች ገለልተኝነት ተግዳሮት ጋር፤
የመድረክ መሪዎችና አወያዮች በተደጋጋሚ የተወያዮችን ድምጽ የማፈን፣ የመናገር ዕድል የመንፈግና አንድን ወገን የሚደግፍ አቋም የሚያሳይ አካሄድ በመከተላቸው በምክክሩ ሂደት ላይ የመተማመን እጥረት እየተፈጠረ መጥቷል።ለማሳያ ያህልም፤
3.1. በአጀንዳ 6 (በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ የአርሶ አደርና የአርብቶ አደር ጉዳዮች) ንዑስ ቡድን 28ን እንዲያወያይ በኮሚሽኑ የተመደበው አቶ ብርሃኑ ክፍተው የተባለ አመቻች/አወያይ ከሐሳብ ማመንጨት ደረጃ ጀምሮ ጣልቃ ይገባ ነበር፤ አብዛኛውን ጊዜም እርሱ የሚናገር መሆኑን፣ በነፃነት እንዳንወያይ ተጽዕኖ የሚፈጥር መሆኑንና ከኮሚሽኑ አሠራር ውጭ እየሠራ መሆኑን በመግለጽ ከአመካካሪነት እንዲቀየርልን የኮሚሽኑ ባልደረቦች ለሆኑት ለዶ/ር የኋላሸት እና ለአቶ ተሰማ በተደጋጋሚ ቅሬታ አቅርበናል። ሆኖም 50 አባላት ካሉት ቡድን በኋላ ከአቶ ብርሃኑ ክፈተው ጋር ስለማትገናኙ 50 አባላት ያለውን የምክክር ሂደት ብቻ “ታግሳችሁ እለፉ” የሚል ምላሽ ከዶ/ር የኋላሸት እና ከአቶ ተሰማ ተነግሮን ነበር። በተግባር ግን አቶ ብርሃኑ ክፍተው ከ50 አባላት ቡድን በኋላም በ250 እና በ500 አባላት ቡድን ደረጃ እንዲቀጥል ተደርጓል። በዚህም በውይይት ሂደቱ ላይ ሐሳብ ለመስጠት ፍላጎት ያላቸውን ተመካካሪዎች የመምረጥ ሚና በማግኘቱ ከአማራ ክልል የመጡ ተናጋሪዎች የመናገር ዕድል እንዳያገኙ ጫና በመፍጠርና ከአማራ ክልል ውጭ ላሉ ተሳታፊዎች ደግሞ ተደጋጋሚ የመናገር ዕድል እንዲያገኙ በማድረግ ውይይቱ ሚዛናዊ እንዳይሆን ተጽዕኖ ፈጥሮብናል፡፡
3.2. ከክልሉ ተወላጆች ውጭ በሌሎች ክልሎች የሚኖሩ ዜጎች በሚኖሩበት ክልል የመሬት ባለቤት እንዲሆኑ፣ በሚኖሩበት ክልል የምክር ቤት ውክልና እንዲያገኙ፣ የባህል ምክር ቤት እንዲያቋቁሙና በቁጥራቸው ልክ በተለያዩ የአስተዳደር አካላት ተገቢውን ውክልና እንዲያገኙ በሚቻልበት ሁኔታ በተደረገ ውይይት በተለይ ከኦሮሚያ ክልል በመጡ አንዳንድ ተወያዮች “አንድ ሳንቲም ሜትር መሬት ከሌላ ክልል ለመጣ ዜጋ አንሰጥም”፣ “እንዲህ ዓይነት ጥያቄ የምታነሱ ከሆነ በክልላችን የሚኖሩ የሌላ ክልል ዜጎችን ጠራርገን ነው የምናስወጣቸው” የሚሉ እና መሰል ግጭት ቀስቃሽና የጥላቻ ንግግሮች ሲነገሩ መድረኩን በዋነኛነት ይመሩ በነበሩ አወያዮች ተናጋሪዎቹን ለማስቆም ወይም ለማስተካከል የሚያስችል ተገቢ እርምጃ አልተወሰደም፡፡ ተደጋጋሚ ዛቻዎችና ማስፈራሪያዎች እየተሰነዘሩ መሆኑን፣ ይህም ከሀገራዊ ምክክሩ ዋነኛ ዓላማ ጋር እንደሚጋጭ ብናሳስብም ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ አልቻሉም፡፡ ለሚመለከታቸው አካላት አቤት ብንልም መፍትሔ አልተሰጠንም፡፡
3.3. በተመሳሳይ ተሳታፊዎች የአካሄድ ጥያቄ በማቅረብ ጉዳዩ እንዲስተካከል ለማስገንዘብ እንዳይችሉ፣ “የአካሄድ ጥያቄ አንቀበልም” በሚል ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ከመድረኩ መሰጠቱ የተሳታፊዎችን አማራጭ የሚገድብ አካሄድ ነበር ብለን እናምናለን።
3.4. በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ የአርሶ አደርና የአርብቶ አደር ጉዳዮች 500 ተሳታፊዎች ባሉበት የውይይት መድረክ አጀንዳውን ለማጠናቀር ከተመረጡት 30 ሰዎች መካከል ሰብሳቢና ጸሓፊ በተሳታፊዎቹ ከመምረጥ ይልቅ ዶ/ር የኋላሸት እና ዶ/ር ተስፋዬ ጂልማ በተባሉ አመቻቾች/አወያዮች አማካይነት መድረኩ ሲመራ ተስተውሏል። ይህም ከሌሎች ቡድኖች በተለየ ሁኔታ እነዚህ አመቻቾች ከአመካካሪዎች ጋር በመሆን ለማን የመናገር ዕድል እንደሚሰጥ አስቀድመው በመወሰን፣ በተለይም ከአማራ ክልል የመጡና ጠቃሚ ሐሳብ የሚያቀርቡ ፖለቲከኞች፣ ምሁራንና ሌሎች ተወያዮች ሐሳባቸውን በነጻነት እንዳይገልጹ ተጽዕኖ ተፈጥሯል፡
3.5. በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ የአርሶ አደርና የአርብቶ አደር ጉዳዮች ላይ ከተመደቡት ሙያተኞች (ኤክስፐርቶች) መካከል አቶ ኢብሳ ጨመዳ የተባለው ፍጹም ገለልተኛ ያልሆነና የራሱን ሐሳብ በተወያዮች እና በቃለ ጉባኤ አደራጆች ላይ በተደጋጋሚ ጊዜ ሲያሳርፍ ተስተውሏል፡፡ ይህም በመሆኑ በአንዳንድ ጉዳዮች በተለይም በመሬት ባለቤትነት እና በሕዝብና ቤት ቆጠራ ጉዳይ ላይ የበለጠ እንዳንግባባ አድርጓል፡፡ ለማሳያ ያህልም መሬትን ያህል ልዩ የሕግ ጥበቃ የሚደረግልት ሀብት የግል ይሁን ማለት ልክ እንደ በግ እና ፍየል ይሸጥ፤ ይለወጥ ማለት እንደሆነ መግለጹ፤የሕዝብ ቆጠራ በገለልተኛ አካል እንዲደረግ ብንጠይቅም ከሉዓላዊነት ጋር በማያያዝ ሳይጠየቅ ገብቶ ማብራሪያ መስጠቱ ሙያዊ ሥነ ምግባርን ያልተከተለ ሆኖ አግኝተነዋል፡፡
3.6. የምክክሩ ዓላማ ከታች ባሉት የውይይት ደረጃዎች የተነሱና ገንቢ የሆኑ ሐሳቦችን ማሰባሰብ እንጂ ከታች ባሉት ውይይቶች ያልቀረቡ አዳዲስ ሐሳቦችን በመጨመር አዲስ ክርክር መፍጠር ታሳቢ ያላደረገ ሆኖ እያለ በአጀንዳ 2 በተካሄደው ምክክር በ10 እና በ50 ቡድን ደረጃ ያልተነሱና ለአላስፈላጊ ክርክሮች በር የከፈቱ አዲስ ሐሳቦች 50 አባላት ካሉት የውይይት ቡድን በኋላ ባሉ ሂደቶች እንዲነሱ ተደርጓል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም የመድረኩም አመራር በበቂ ሁኔታ ገለልተኝነት ያላሳየ መሆኑ ተስተውሏል።
በተጨማሪም ውይይቱ በሰነዱ የተመለከቱትን 17 ንዑስ አጀንዳዎች፤ በጥቅሉ 53 የሚደርሱ የውይይት ነጥቦችን ወይም ጥያቄዎችን መሠረት አድርጎ መካሄድ ነበረበት። ሆኖም፣ መሪ አወያዩ ከነበሩት አጀንዳዎች መካከል “የማንነትና የወሰን ጥያቄዎችና ግጭቶች” የሚለውን በተለይ ለይቶ ተሳታፊዎች በዚህ ላይ ውይይትና ጥያቄ እንዲያቀርቡ በመጋበዝ መድረኩን ጤናማ እንዳይሆን የማጋጋልና ሥራ ተሠርቷል።
ከዚህ በላይ የተጠቀሱት ነጥቦች እንደተጠበቁ ሆኖ ለተሳታፊዎች ዕድል ሲሰጥ ከአንዳንድ ወገኖች/ክልሎች የመጡና በተለይም ከአማራ ክልልና ከበአማራ ሕዝብ ጋር ከፍተኛ ተቃርኖ ያላቸው ተሳታፊዎች ቅድሚያ እና ተደጋጋሚ ዕድል እንዳገኙ ተስተውሏል። ለምሳሌ፣ የትግራይ ማኅበረሰብ አንቂ (አክቲቪስት) እንደሆነ ለተነገረው አንዶም ገብረሥላሴ የተባለ ግለሰብ ኢ-ፍትሐዊ በሆነ መልኩ በተደጋጋሚ ዕድል ተሰጥቷል። “እኛ እናንተ፣ ማለትም የአማራና ትግራይ ተወካዮች ከተዋጣላችሁ በኋላ ሐሳብ እንሰጣለን” እያሉ በተደጋጋሚ የመናገርና ከሀገራዊ ምክክሩ ዓላማ ውጪ የመንቀሳቀስ አካሄዶችም በስፋት ይስተዋሉ ነበር፡፡ ከዚህም በላይ ከገንቢ ሀገራዊ ሐሳቦች ይልቅ ስምን በመጥቀስ በአንድ ብሔር፣ በተለይም በአማራ ክልልና ሕዝብ ላይ የሚያነጣጥሩ ንግግሮች ሲቀርቡ አወያዮች በቂ ማስተካከያ አለማድረጋቸው መድረኩ እንዲታወክና እንዲቋረጥ አድርጓል። ምክክሩ እንደገና ከተጀመረ በኋላም አወያዩ ተገምግሞ፣ ለተወሰኑ ተሳታፊዎች የበለጠ ዕድልና ደቂቃ መስጠት፣ለሌሎች ደግሞ ዕድል መንፈግ፣ ንግግርን ያለአግባብ ማቋረጥና አላስፈላጊ ማብራሪያ መስጠት የመሳሰሉ አካሄዶች ቀጥለዋል፡፡
3.7. በምክክሩ ወቅት የአማራን ሕዝብ እንደ ሕዝብ የሚያንቋሽሹና በከባድ ወንጀል የሚከሱ ንግግሮች ሲሰነዘሩ፣ እንዲህ ዓይነት በሕዝብ ላይ ያነጣጠሩ አደገኛ ንግግሮች ከሀገራዊ ምክክሩ ዓላማ ጋር አብረው እንደማይሄዱ፣ ይልቁንም ችግር እንፈታለን ብለን ሌላ የጥላቻና የልዩነት ግንብ እንዳንገነባ መጠንቀቅ እንደሚገባን ለማስገንዘብ ብንሞክርም የሚሰማ አካል አልተገኘም፡፡ አመካካሪ ተብለው የተመደቡ ሰዎችም መፍትሔ የሚሰጡ አልሆኑም፡፡
4. ከተመካካሪዎች ምደባ ኢ-ፍትሐዊነት ጋር በተያያዘ፦
ከተወያዮች አመዳደብና ስብጥር ጋር በተያያዘ፣ ከአማራ ክልል የመጡ ተመካካሪዎች በተለይ በፌዴራል ከተሞች ጉዳይ በቂ ውክልና እንዳይኖራቸው ተደርገዋል የሚል ቅሬታ አለን። ማለትም ከአማራ ክልል የመጡ ተመካካሪዎች በአብዛኛው ከፌዴራል ከተሞች፣ ከመንግሥት አደረጃጀትና አወቃቀር፣ እንዲሁም ከሀገረ መንግሥት ግንባታ ጉዳዮች ውጭ ባሉ ሌሎች አጀንዳዎች ላይ ብቻ እንድንመደብ ተደርጓል።
ለምሳሌ፣ከደሴ ተወክለው ከመጡ 11 የማኅበረሰብ ተወካዮች መካከል አምስቱ በማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ፣ የአርሶ አደርና የአርብቶ አደር ጉዳዮች ላይ እንዲወያዩ ተመድበዋል። ከአማራ ክልል “ተጽዕኖ ፈጣሪ” ተብለው ከተመረጡ 12 ሰዎች መካከል ስድስቱ በሃይማኖት ጉዳይ ላይ ተመድበው፣አቤቱታ ከአንዴም ሁለቴ ቢያቀርቡም ሁለቱ ብቻ ወደ ሌሎች አጀንዳዎች እንዲዛወሩ ተደርገዋል።በተቃራኒው በቅድሚያ በሌላ አጀንዳ ላይ የነበሩ ከኦሮሚያ ክልል የመጡ ተወያዮች ከተመደበቡት አጀንዳ ተቀይረው ወደ ፌዴራል ከተሞች አጀንዳ የመግባት ዕድል አግኝተዋል።ይህም በተሳታፊዎች ምደባ ስብጥር ላይ የእኩልነትና የፍትሐዊነት ጥያቄ እንዲነሳ አድርጓል።
5. በኮሚሽኑ ከተወሰነው የምክክር ቦታና ጊዜ ውጭ ሌሎች ስብሰባዎችን ማካሄድ፤
በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲና በሌሎች ቦታዎች፣ በእረፍት ቀናት የተካሄዱ ስብሰባዎች ከአማራ ክልል የቀረቡ አጀንዳዎችን ለማጣጣልና በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ተገቢ ያልሆነ ዕይታ እንዲኖር ብሎም ከአማራ ክልል ውጭ ባሉ ተመካካሪዎች አቋም እንዲያዝ ለማድረግ ተጽዕኖ የፈጠሩ መስለው ታይተዋል። ይህም በዋናው የምክክር መድረክ ውስጥ ከመርህ የወጣ ክርክር እንዲፈጠር፣ አንዱ ወገን ተሸናፊ ሌላው ወገን አሸናፊ የሚሆንበት አካሄድ እንዲፈጠርና የምክክር ሂደቱ ከዋና ዓላማው እንዲወጣ ሊያደርግ የሚችል አካሄድ ነው ብለን እናምናለን።
6. የቃለ ጉባኤ ጸሓፊዎች ውክልና ኢ-ፍትሐዊነትና በቃለ ጉባኤ አያያዝ ላይ የተስተዋሉ ችግሮች፤
ከተሳታፊዎች የሚመረጡ የቃለ ጉባኤ ጸሓፊዎች አመራረጥ በግልጽና በተሳታፊዎች የሚታወቅ መርህ መሠረት ከመካሄድ ይልቅ ቀድመው በተደራጁ የውስጥ አደረጃጀቶች በመመረጣቸው ምክንያት የተሳታፊዎችን ብዝሃነት የሚያንፀባርቅ ፍትሐዊ ውክልና እንዳይኖር አድርጓል፡፡
በተጨማሪም፣ አጀንዳዎች ተመጣጣኝ ትኩረት አግኝተው እንዳይመዘገቡና በዝርዝር እንዳይቀርቡ በማድረግ አግባብ ያልሆኑ አካሄዶች ተስተውለዋል። በተለይም በአጀንዳ 2፣ ማለትም በ‹መንግሥት አደረጃጀትና ቅርጽ› ላይ በ10 እና በ50 ቡድን ደረጃ የተካሄደው ምክክር በአብዛኛው ጥሩ ሁኔታ ላይ እያለ፣ በ250 ቡድን ደረጃ ግን አዳዲስ ሐሳቦች ሲነሱ ጸሓፊዎች በተለየ ሁኔታ ጎላ አድርገው እንደተቀበሉ ተስተውሏል።
ለምሳሌ፣ በአጀንዳ 2.1.1 “ለኢትዮጵያ ተስማሚ የሆነው የመንግሥት ዓይነት የቱ ነው? ፓርላማዊ፣ ፕሬዚዳንታዊ ወይስ ከፊል ፕሬዚዳንታዊ?” በሚለው ጉዳይ ላይ የተለያዩ ሐሳቦች ቀርበው ነበር። አብዛኛው ሐሳብ ፓርላማዊ ሥርዓትን የሚደግፍ ሲሆን፣ ጥቂቶች ደግሞ ፕሬዚዳንታዊ ሥርዓትን ደግፈዋል። በ250 ቡድን ምክክር ላይ ግን አዲስ ሐሳብ ተነስቶ፣ ፓርላማዊ ሥርዓት ቢኖርም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሬዚዳንት ሆኖ የመንግሥትንና የፕሬዚዳንቱን ሥልጣን በአንድ ላይ ይያዝ የሚል ሐሳብ ሲነሳ ሰፊ ተቃውሞ ከዝርዝር አመክንዮ ጋር ቢቀርብም፣ በጸሓፊዎች በኩል ይህ ሐሳብ በ500 ቡድን ደረጃ እንደ ዋና ሐሳብ ሲቀርብ ተስተውሏል።
በተመሳሳይ፣ አንዳንድ ተሳታፊዎች ያነሷቸውን ሐሳቦች በጸሓፊዎች በኩል የማሳነስ፣ አልፎ ተርፎም ያለመቀበል ሁኔታዎች ተስተውለዋል።
7. ከአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ ጋር በተያያዘ የተስተዋሉ ችግሮች፤
ከሁሉም በላይ በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ አማራ ክልል ተሳታፊዎች ሐሳባችንን በነጻነት እንዳናቀርብ የመድረክ መሪዎች ተደጋጋሚ ዕድሎችን ነፍገውናል፡፡ ሐሳብ በምናቀርብበት ጊዜም የማቋረጥና የማስቆም ሁኔታዎች በስፋት ታይተዋል፡፡ ከ10፣ 50 እና 250 ቡድኖች ውስጥ ያልነበሩ ተሳታፊዎች ተገኝተው መታወቂያ ተሰጥቷቸው ወደ መድረኩ መግባታቸው፣ እንዲሁም ከሀገራዊ ምክክር የሥነ ምግባር መርሆች ጋር የማይጣጣሙ የአንድ ብሔር ማንነትና እምነትን የሚያነሳሱ ንግግሮች ሲነሱ እንዲቆሙ አለመደረጋቸው የምክክሩን ገለልተኝነት እንድንጠራጠር አድርጎናል። አካሄዱ በአጠቃላይ፣ ሀገራዊ ምክክሩ ከተነሳለት (በማቋቋሚያው ላይ የተገለጸውን ዓላማ ልብ ይሏል) ፍፁም ተቃራኒ ነበር፡፡ የምክክሩ ተሳታፊዎች በመረጃና በማስረጃ ላይ ተመሥርተን፣ ጊዜ ወስደን፣ በነጻነትና በዲሞክራሲያዊ መንገድ ሐሳባችንን እያቀረብን በሐሳቦች ላይ ውይይት፣ ክርክርና ምክክር ማድረግ ሲገባን፤ የነበረው ሁኔታ በጥድፊያ የተሞላ፣ የተወሰኑ ሰዎች ብቻ እንዲናገሩ ዕድል የተሰጠበት፣ በድርጅታዊ አሠራር የተወሰኑ ኃይሎች የሚደጋገፉበት ሁኔታ ነበር፡፡
በእኛ በኩል አዲስ አበባ ታሪኳና የሕዝብ ብዛቷን መሠረት በማድረግ የማን መሆኗ ይመርመር ቢባል ግልጽ መሆኑን፣ ይሁን እንጂ የአማራ ሕዝብ አዲስ አበባ የለማችው በመላው ኢትዮጵያውያን ላብና ደም መሆኑን፣ የኢትዮጵያ ህልውናም የተቋጠረው አዲስ አበባ ላይ መሆኑን፣ ስለሆነም የአዲስ አበባ ባለቤት መላው ኢትዮጵውያን መሆናቸውን፣ በኦሮሚያ ክልል የሚቀርበው “የጋራ ተጠቃሚነት” የሚለው አጀንዳ እጅግ አደገኛና ሀገሪቱን ወደ ጦርነት የሚመራ መሆኑን፣ አዲስ አበባ ራሷን የቻለችና ራሷን በራሷ የምታስተዳደር ከተማ መሆኗ በግልጽ በሕገ መንግሥት ደረጃ መቀመጥ እንዳለበት ሐሳባችንን ለማቅረብ ሞክረናል፡፡ ይህንን ሐሳብ በማቅረባችንም ያልተገቡ ስድቦችና ዛቻዎች ደርሰውብናል፡፡ ይህም ከሀገራዊ ምክክሩ ዓላማ ጋር በግልጽ የሚጋጭ ነው፡፡ አካሄዱ እንዲታረም በተደጋጋሚ አቤት ብንልም ሰሚ አላገኘንም፡፡
በተጨማሪም፣ ዕድል ተሰጥቶን ሐሳባችንን በምናቀርብበት ወቅት የመድረኩ መሪ “ምን ማለት እንደፈለጋችሁ ገብቶናል” በማለት ሐሳባችንን ሙሉ በሙሉ ሳንገልጽ የማቋረጥ አካሄድ ታይቷል።በዚህ ምክንያት፣ በፌዴራል ከተሞች አጀንዳ ላይ የተመደብን ተመካካሪዎች፣ ከኮሚሽኑ ባለሙያዎች ጀምሮ አወያዮች፣የመድረክ መሪዎች፣ ታዛቢዎችና የፓናል ባለሙያዎች የአንድ አቋም ደጋፊዎች መስለው በመታየታቸው በኮሚሽኑ ገለልተኝነት ላይ ጥያቄ እንዲኖረን አድርጓል።
8. በቃለ ጉባኤ ከመፈረም ጋር በተያያዘ የተስተዋሉ ችግሮች፤
እያንዳንዱ ተመካካሪ ሊፈርም የሚገባው ተወያይቶ በተግባባቸው ነጥቦች አሊያም በልዩነት በግልጽ በተቀመጡ ጉዳዮች ላይ በዚያው ቃለ ጉባኤው በሰፈረበት ሰነድ ላይ መሆን ሲገባው የቃለ ጉባኤው ሰነድ በበቂ ሁኔታ/በተሳታፊዎች ቁጥር ልክ የመፈረሚያ ቦታ እንዲኖረው ተደርጎ ያልተዘጋጀ በመሆኑ በሰዓት ፊርማ ቅፆች ላይ የፈረምናቸው ፊርማዎች ልክ ቃለ ጉባኤው ላይ ተስማምተን እንደፈረምን በማስመሰል ከቃለ ጉባኤው ጋር የሰዓት መቆጣጠሪያ ፊርማ ወረቀቶቹ እንደሚያያዙ ተገልጾልናል፡፡ ይህ ደግሞ ባላየነው እና አንብበን/ተነቦልን ባላረጋገጥነው ቃለ ጉባኤ ላይ እንደፈረምን የሚስቆጥር እና የቃለ ጉባኤ አያያዝን/አፈራረምን መሠረታዊ ሂደት የሚጣረስ በመሆኑ በተወያየንባቸው አጀንዳዎች ላይ ተግባብተን ወይም በልዩነት ፈርመናል ሊባል አይገባም፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም በሁሉም አጀንዳዎች ላይ መግባባት እንዳልተደረሰ ኮሚሽኑ እውነታውን እያወቀ ወይም ማወቅ ሲገባው እንዲሁም ከአማራ ክልል የመጣን ተመካካሪዎች ነሐሴ 5 ቀን፣ 2018 ዓ.ም. ለኮሚሽኑ ላቀረብናቸው ቅሬታዎች መልስ ይሰጠናል ብለን እየተጠባበቅን ባለንበት ሁኔታ በተጣደፈ ሁኔታ በሁሉም አጀንዳዎች ላይ ተመካካሪዎች መግባባት ላይ እንደደረሱ ለሚዲያዎች መግለጫ መስጠቱ አግባብነት የሌለው ሆኖ አግኝተነዋል፡፡
ኮሚሽኑን የምንጠይቃቸው ዋና ዋና ጉዳዮች፦
ከላይ የተገለጹት ቅሬታዎች በምክክሩ ሂደት የኮሚሽኑ መርሆች በሚጠይቁት መሠረት እንዳይካሄድ የፈጠሩብንን ተግዳሮቶች የሚያሳዩ ናቸው። በዚህም መሠረት እኛ ወክለን የመጣነውን ሕዝብ መብትና ጥቅም በአግባቡ ለማስጠበቅና ሀገራችን ያለችበትን ተጨባጭ ችግር በእውነተኛ ምክክር ለመፍታት በቂ ዕድል እንዳልተፈጠረ ተሰምቶናል። ስለሆነም የተከበረው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሚከተሉትን ጉዳዮች በድጋሚ እንዲያይና እንዲያስተካክል እንጠይቃለን፡፡
1. ከአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ ጋር በተያያዘ፤
አዲስ አበባ ከተማ የፌዴራል መንግሥቱ መቀመጫና የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ብቻ መሆኗን እና ከተማዋ ለመላው ኢትዮጵያዊ የጋራ ቤት መሆኗን በምክክሩ ወቅት የቀረቡት ሐሳቦች በግልጽና በሚዛናዊ መንገድ በቃለ ጉባኤው እንዲካተቱ እንጠይቃለን። በተለይም አዲስ አበባ ከተማ የፌደራል መንግሥቱ መቀመጫ፤ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ መሆኗ እና ተጠሪነቷም ለፌደራል መንግሥቱ ብቻ ስለመሆኑ እንዲሁም ከተማዋ ራሷን በራሷ እንድታስተዳደር የሚለው ነጥብ በቃለ ጉባኤው ላይ በግልጽ እንዲመዘገብልን እንጠይቃለን።
2. በክልሎች ውስጥ ተሰበጣጥረው የሚኖሩ ብሔሮችን ውክልና እና አካታች አስተዳደር ጋር በተያያዘ፤
ከአማራ ክልል ውጭ የሚኖሩ አማራዎች ብቻ ሳይሆኑ፣ ከክልላቸው ውጭ የሚኖሩ ሱማሌዎች፣ኦሮሞዎችና ሌሎች ኢትዮጵያውያን በሚኖሩበት አካባቢ ተገቢ የአካባቢያዊ ውክልና እንዲኖራቸው፣ በራሳቸው ቋንቋ እንዲማሩ፣ አገልግሎትና ፍትሕ የማግኘት መብታቸው እንዲከበርና ሌሎች ተመሳሳይ መብቶች እንዲጠበቁ በውይይት መድረኩ ያቀረብነው ሐሳብ በአግባቡ እንዲመዘገብ እንዲደረግ እንጠይቃለን። በእኛ በኩል ይህ መሠረታዊ ሐሳብ መላውን የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች መብት የሚያረጋግጥ እና እውነተኛ ኅብረ-ብሄራዊ ዲሞክራሲን የሚያሰፍን ነው፡፡
3. የተፈጸሙ ግድያዎችና መፈናቀሎች በሽግግር ፍትሕ እንዲታዩ ካቀረብናቸው ጥያቄዎች ጋር በተያያዘ፤
ከጣልያን ወረራ ዘመን ጀምሮ በተለያዩ ወቅቶች በአማራ ሕዝብ ላይ የተፈጸሙ ተብለው የሚቀርቡ ግድያዎች፣ መፈናቀሎችና ሌሎች ጥሰቶች በሽግግር ፍትሕ ሂደት ውስጥ በአግባቡ እንዲታዩ እንጠይቃለን። በተለይም ከ1983 ዓ.ም. ጀምሮ በጉራፈርዳ፣ በበደኖ፣ በቁርፍቱ፣ በወለጋ፣ በአሩሲና በሌሎች አካባቢዎች ተፈጽመዋል ተብለው የሚቀርቡ ብሔርና ሃይማኖት ተኮር ግድያዎችና መፈናቀሎች በሽግግር ፍትሕ አጀንዳ ውስጥ እንዲካተቱ እንጠይቃለን።
4. ከሕዝብና ቤት ቆጠራ ጉዳይ ጋር በተያያዘ፤
ከአማራ ሕዝብ አንኳር ጥያቄዎች ውስጥ አንዱ የሕዝብ ቁጥር ጥያቄ ነው፡፡ ከላይ ለማብራራት እንደተሞከረው በዐፄ ኃይለሥላሴም፣ በደርግም፣ በሕወሓት/ኢህአዴግም የተካሄዱት የሕዝብ ቆጠራዎች የአማራን ሕዝብ አይወክሉም፡፡ በዘመነ ሕወሓት የተካሄደውን ማለትም በ1999 ዓ.ም. የተደረገውን የሕዝብና ቤት ቆጠራ ውጤት በተመለከተ ራሱ መንግሥትም ያመነው ጉዳይ ነው፡፡ ይሁን እንጂ በሕወሓት/ኢህአዴግ አገዛዝ የቀረበው ማብራሪያ ፈጽሞ ከእውነት የራቀ ነው፡፡ ከእውነት የራቀ መሆኑንና ሆን ተብሎ የተደረገ መሆኑን ለማረጋገጥ በወቅቱ ጉዳዩ በገለልተኛ ዓለም አቀፍ ተቋማት እንዲጣራ የቀረበው ጥሪ በሕወሓት/ኢህአዴግ ተቀባይነት ማጣቱን ማስታወስ ያስፈልጋል፡፡
ከላይ እንደተገለጸው የሕዝብ ቁጥርን በሚመለከት የአማራ ሕዝብ ያለው ጥያቄ ግን በሕወሓት/ኢህአዴግ ጊዜ የነበረውን ሴራ ብቻ የሚመለከት አይደለም፡፡ ከዚያ በፊት በነበሩት ቆጠራዎች በሙሉ የአማራ ሕዝብ በውል አልተቆጠረም የሚል እንጂ፡፡ ስለሆነም ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች በተገኙበት ነጻና ገለልተኛ ቆጠራ መካሄድ ይኖርበታል፡፡
5. ከፖለቲካ እስረኞች ጋር በተያያዘ፤
ሀገሪቱ አሁን ካለችበት ችግር ለመውጣት ሁሉን አቀፍና አካታች ምክክር እንደሚያስፈልግ በመግለጽ፣ በእስር ላይ የሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች ጉዳይ በምክክሩ አጀንዳ ውስጥ እንዲካተትና አግባብነት ያለው መፍትሔ እንዲፈለግለት እንጠይቃለን።
በአጠቃላይ፣ ከላይ የዘረዘርናቸው ጉዳዮች በምክክሩ ሂደት ውስጥ በቂ ትኩረት ያላገኙ ወይም በተገቢው መንገድ ያልተመለከቱ መሆናቸውን በመግለጽ የተከበረው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፦
1. ከላይ የተጠቀሱትን ቅሬታዎች ገለልተኛና ግልጽ በሆነ መንገድ እንዲመረምር፤
2. በሂደቱ የተፈጠሩ የአሠራር ችግሮችን እንዲያስተካክል፤
3. ከላይ የተዘረዘሩት አምስት ዋና ዋና ጉዳዮች በቃለ ጉባኤው እንዲካተቱ ወይም ተመልሰው በአግባቡ እንድንወያይባቸው እንዲደረግ፤
4. የተሳታፊዎች እኩልነት፣ ገለልተኝነት፣ የመናገርና የመደመጥ መብት እንዲረጋገጥ፤
5. በተለይም በተሳታፊዎች ላይ የሚፈጸሙ የጥላቻ፣ የማስፈራራትና የማንቋሸሽ ንግግሮች ተገቢውን እርምጃ እንዲወሰድባቸው፤
6. በሂደቱ ላይ የተፈጠረው የመተማመን እጥረት እንዲታረምና የምክክሩ ተዓማኒነት እንዲመለስ እንዲደረግ፤
7. በዚህ ሰነድ እና ነሐሴ 5 ቀን፣ 2018 ዓ.ም. ለኮሚሽኑ ላቀረብናቸው ቅሬታዎች ተገቢው ምላሽ እንዲሰጠን በማለት በአክብሮት እንጠይቃለን።
ይሁን እንጂ ከዚህ በላይ በዝርዝር የተጠቀሱት ቅሬታዎች/ጉዳዮች በአግባቡ ካልታዩና በተገቢው መንገድ መፍትሔ ካላገኙ፣ የምክክሩ ሂደት አካታች፣ ፍትሐዊና ተዓማኒ አለመሆኑን በማመን በሀገራዊ ምክክሩ ላይ ያለንን ተሳትፎ ለማቋረጥ የምንገደድ ስለመሆኑ በታላቅ አክብሮት እንዲታወቅልን እንጠይቃለን፡፡
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
ና ጉድህን ስማ ወገን! .... ይህ ሁሉ ነውር የሚፈፀመው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ትዕዛዝና ምክር ነው
ና ጉድህን ስማ ወገን!
እነዚህ ሁለት ግለሰቦች ቀጀላ መርዳሳና ብርሃኑ ሌንጅሶ ይባላሉ። ሁለቱም የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪዎች ናቸው። ቀጀላ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የወጣቶች ጉዳይ አማካሪ ነው። ብርሃኑም ከአማካሪዎቹ መካከል አንደኛው ነው።
እነዚህ ሁለቱ ግለሰቦች በምክክሩ ሂደት እየበጠበጡ ነው። ቀጀላ በሌላ ቡድን ተወያይ ሆኖ እያለ ያለ አግባብ ወደ አዲስ አበባ ተወያዮች እንደፈለገ እየገባ ጫና ሲፈጥር ሰንብቷል። አሁን ደግሞ በይፋ ማህበራዊ ሚዲያ ገፁ አዲስ አበባን የኦሮሚያ ነች ብሎ ፅፏል። የምክክሩ አካል፣ ባለስልጣን ሆነው ውጤት እያወጁ ነው። ብርሃኑ ሌንጅሶ በየሚዲያው እየቀረበ አዲስ አበባን የኦሮሚያ ናት እያለ ነው። ከዛቻ ጋር።
እነዚህ ሁለቱ ግለሰቦች በዚህ አቋማቸው አዲስ አበባ ላይ ፈንጅ እናፈነ*ዳ*ለን፣ ጦሩ ተወያዮቹን ያጠቃል እያሉ የሚዝቱትን ጓደኞቻቸው ከማስተባበር የሚመለሱ አይደሉም። እነዚህ ግለሰቦች የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪዎች ናቸው። የሚውሉት ከእሱ ጋር ነው። እናማክርሃለን እንደሚሉት እሱም እንዲህ አድርጉ ብሎ ያዛቸዋል። በምክክሩ ሲበጠብጡም፣ አዲስ አበባን እንወራታለን ሲሉም አብይ አህመድ ጋር ያወሩትን፣ የታዘዙትን ነው።
ወጥተው የሚፅፉት ለአብይ የሚያማክሩትን፣ አብይ የሚመክራቸውን ነው።
በምክክሩ የሚደረገውን ነውር ከእነዚህ ሰዎች የተሻለ የሚያስተባብር የለም። ምክንያቱም የሽመልስም የአብይም ቢሮ የሚውሉ ናቸው። የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪዎች ናቸው። ጥሬ ሴራ የሚደርሳቸው፣ ለሌላው ለማድረስ የሚታመኑ እነዚህ ሰዎች ናቸው።
በአጭሩ ይህ ሁሉ ነውር የሚፈፀመው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ትዕዛዝና ምክር ነው። ይህ ሁሉ ሴራ የሚሰራው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ክትትልና አይዟችሁ ባይነት ነው። ምክንያቱም ዋናዎቹ በጥባጮች የሚያማክሩት፣ የሚያገኙት፣ ሲያማክሩት ይህን አድርጉ ብሎ የሚያዛቸው ሰዎች ናቸው!
በእነዚህና በሌሎቹ በኩል የሚበጠብጠው አብይ አህመድ ነው! በእነዚህና ሌሎቹ በኩል የሚያጭበረብረው ሽመልስ ነው። በእነዚህና በሌሎቹ ጫና የሚያደርጉት ባለስልጣናቱ ናቸው። ለዚህ ሁሉ ክፋት መሪው ግን ምክክር ሳያልቅ በየሚዲያው እየወጡ አዲስ አበባ የኦሮሚያ ካልሆነች እንተያያለን የሚሉት የሚያማክሩት፣ አብረውት የሚውሉት፣ የሚያዛቸው አብይ አህመድ ነው!
በአጭሩ በምክክሩ መድረኩም፣ በየሚዲያው፣ በየማህበራዊ ሚዲያው የሚደረገው ነውር የአብይ ተግባር ነው። ሀሰቱም ሀሰተኛ ትርክቱም፣ ማስፈራሪያውም አብይ በአማካሪዎቹ በኩል የሚናገረው ነው።
እነዚህ ሁለት ግለሰቦች ቀጀላ መርዳሳና ብርሃኑ ሌንጅሶ ይባላሉ። ሁለቱም የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪዎች ናቸው። ቀጀላ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የወጣቶች ጉዳይ አማካሪ ነው። ብርሃኑም ከአማካሪዎቹ መካከል አንደኛው ነው።
እነዚህ ሁለቱ ግለሰቦች በምክክሩ ሂደት እየበጠበጡ ነው። ቀጀላ በሌላ ቡድን ተወያይ ሆኖ እያለ ያለ አግባብ ወደ አዲስ አበባ ተወያዮች እንደፈለገ እየገባ ጫና ሲፈጥር ሰንብቷል። አሁን ደግሞ በይፋ ማህበራዊ ሚዲያ ገፁ አዲስ አበባን የኦሮሚያ ነች ብሎ ፅፏል። የምክክሩ አካል፣ ባለስልጣን ሆነው ውጤት እያወጁ ነው። ብርሃኑ ሌንጅሶ በየሚዲያው እየቀረበ አዲስ አበባን የኦሮሚያ ናት እያለ ነው። ከዛቻ ጋር።
እነዚህ ሁለቱ ግለሰቦች በዚህ አቋማቸው አዲስ አበባ ላይ ፈንጅ እናፈነ*ዳ*ለን፣ ጦሩ ተወያዮቹን ያጠቃል እያሉ የሚዝቱትን ጓደኞቻቸው ከማስተባበር የሚመለሱ አይደሉም። እነዚህ ግለሰቦች የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪዎች ናቸው። የሚውሉት ከእሱ ጋር ነው። እናማክርሃለን እንደሚሉት እሱም እንዲህ አድርጉ ብሎ ያዛቸዋል። በምክክሩ ሲበጠብጡም፣ አዲስ አበባን እንወራታለን ሲሉም አብይ አህመድ ጋር ያወሩትን፣ የታዘዙትን ነው።
ወጥተው የሚፅፉት ለአብይ የሚያማክሩትን፣ አብይ የሚመክራቸውን ነው።
በምክክሩ የሚደረገውን ነውር ከእነዚህ ሰዎች የተሻለ የሚያስተባብር የለም። ምክንያቱም የሽመልስም የአብይም ቢሮ የሚውሉ ናቸው። የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪዎች ናቸው። ጥሬ ሴራ የሚደርሳቸው፣ ለሌላው ለማድረስ የሚታመኑ እነዚህ ሰዎች ናቸው።
በአጭሩ ይህ ሁሉ ነውር የሚፈፀመው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ትዕዛዝና ምክር ነው። ይህ ሁሉ ሴራ የሚሰራው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ክትትልና አይዟችሁ ባይነት ነው። ምክንያቱም ዋናዎቹ በጥባጮች የሚያማክሩት፣ የሚያገኙት፣ ሲያማክሩት ይህን አድርጉ ብሎ የሚያዛቸው ሰዎች ናቸው!
በእነዚህና በሌሎቹ በኩል የሚበጠብጠው አብይ አህመድ ነው! በእነዚህና ሌሎቹ በኩል የሚያጭበረብረው ሽመልስ ነው። በእነዚህና በሌሎቹ ጫና የሚያደርጉት ባለስልጣናቱ ናቸው። ለዚህ ሁሉ ክፋት መሪው ግን ምክክር ሳያልቅ በየሚዲያው እየወጡ አዲስ አበባ የኦሮሚያ ካልሆነች እንተያያለን የሚሉት የሚያማክሩት፣ አብረውት የሚውሉት፣ የሚያዛቸው አብይ አህመድ ነው!
በአጭሩ በምክክሩ መድረኩም፣ በየሚዲያው፣ በየማህበራዊ ሚዲያው የሚደረገው ነውር የአብይ ተግባር ነው። ሀሰቱም ሀሰተኛ ትርክቱም፣ ማስፈራሪያውም አብይ በአማካሪዎቹ በኩል የሚናገረው ነው።
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
ኦሮሞ በታሪኩ ከተማ ቆርቁሮ እንደማያውቅ ልናስታውሰው ይገባል
ጉድና ጅራት! getacew shiferaw
ይህ ሰውዬ አምባሳደር ተብሎ ወደ ሳውዲ ከርሟል። ሰሞኑን ደግሞ አዲስ አበባ ነው። ምክክር ላይ ነኝ ብሏል። እንዲያውም በተሳታፊዎች ላይ ዱላ ቀረሽ ስድብ ሲያወርድ ነው የሰነበተው። በሌላ ቡድን የተመደበ ሆኖ እያለ የአዲስ አበባው ቡድን ላይ ጥሶ እየገባ ሲያስቸግር ሰንብቷል።
ጉዱ ታዲያ ይህ አይደለም። በሳውዲና በየመን ድንበር የታጠቁ የኦሮሞ ወጣቶች ጉዳይ አጀንዳ ሆኗል። የታጠቁ አልኩ እንጅ የአይ ኤስ ነው ጭካኔያቸው። የየመንና ሳውዲ ሰዎች እያበዱ ነው። ግዛታችን ውስጥ መሰል ታጣቂ ሲመሰረት ምን እየተደረገ ነው እያሉ ነው። የታጠቁት በቀጥታ ስርጭት ሰው የሚያ*ር*ዱ*ት ናቸው። የመኖችና ሳውዲዎች ደግሞ በርካታ ወንጀል እየተሰራብን ነው ብለዋል። እነዚህን ወንጀለኛ ወጣቶች ጉዳይ ጃዋር በተደጋጋሚ እየፃፈ ነው። ገራሚው ነገር ግን በአረብ አገር ዋና ከተሞች ጃዋር መፅሐፉን ሲያስመርቅ ከእነዚህ ወንጀለኞች መካከል ዋና ዋናዎቹ በአዳራሽ ተገኝተው መርቀው፣ መፅሐፍ ገዝተውታል። ይህ ብቻ አይደለም። በወንጀል ከሚጠረጠሩት መካከል አገር ቤት መጥተው የኦህዴድ ባለስልጣናትን ሲጋብዙም በፎቶ ወጥቷል። ፍየል ይዘው ወደ ካድሬ ቤት የሄዱ አሉ።
ጃዋርንም አገር ቤት ያለውን አመራር የሚያገኙት እነዚህ ወንጀለኞች በሳውዲ አምባሳደር ተብሎ የሰራው ሰው ጋርማ ቤተኛ ናቸው። በአጭሩ በሳውዲና የመን ድንበር አይ ኤስን እያደራጁ ነው ለምክክር ብለውም የተቀመጡት። እነ ሌንጮ ባቲ።

በአዲስ አበባ ጉዳይ ስምምነት ላይ ሊደረስ ባለመቻሉ በኮሚሽኑ አጠራር “ቅርቃር” ውስጥ በመግባቱ የክልል ጉባኤተኞች ተሰብስበው አስማሚ ኮሚቴ እንዲመረጥ ተደረገ
የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ ስምምነት ሊደረስ ባለመቻሉ “ቅርቃር” ውስጥ ገብቶ የክልል ርዕሰ መስተዳሮችን እና የሁለቱን ከተሞች ከንቲባዎችን የያዘ አስማሚ ኮሚቴ የክልል ጉባኤተኞች እንዲዋቀር ተደረገ።
ከአንድ ወር በላይ የፈጀው የምክክር ጉባኤው በዛሬው ዕለት ለአጠቃላይ ጉባኤተኞች ቀርቦ ይጸድቃል ተብሎ የተጠበቀ ቢሆንም በአዲስ አበባ ጉዳይ ስምምነት ላይ ሊደረስ ባለመቻሉ የኦሮሚያ ክልል ተወካዮች ቅሬታ በማቅረባቸው ሳይፀድቅ ቀርቷል።
የአዲስ አበባ ጉዳይ በምክክሩ አጠራር “ቅርቃር” ውስጥ እንደገባ አዲስ ማለዳ ተገንዝባለች። የክልል ጉባኤተኞች ቀርቶ እንደነበር አዲስ ማለዳ ከተሳታፊዎች ሰምታለች።
በዛሬው ዕለት ሳይፀድቅ የቀረው የመጨረሻው ሰነድ ለሁለተኛ ቀን የተራዘመ ሁኗል። ኮሚሽኑ ከዚህ ቀደም የስራ ቡድን ይጀመራል ባለበት ቀን እንዳልተጀመረ የሚታወስ ሲሆን ለዚህም እንደ ምክንያት ያነሳው የሚቀርቡ ምክረ ሃሳቦችን በጥንቃቄ ለማጠናቀር እንደሆነ ማንሳቱ የሚታወስ ነው።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ አዲስ አበባ የኦሮሚያ መቀመጫ መሆኗ በህገ መንግስቱ እንዲቀመጥ የሚለውን “እንደ አማራጭ ሃሳብ ሳይሆን እንደ ዋና ምክረ ሃሳብ” እንዲያዝ በመጠየቃቸው ነው ሲሉ አንድ የክልል ጉባኤተኛ ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።
ይህንን የሚያስማማ ኮሚቴ የተዋቀረ ሲሆን የክልል ፕሬዝዳንቶች፣ የከተማ ርዕሰ መስተዳደሮች፣ የሃይማኖት ተቋማት እንዲሁም ከትግራይ ክልል የተወከሉ ከሃይማኖት እና የሀገር ሽማግሌዎችን ያካተተ ኮሚቴ እንዲዋቀር ተደርጓል።
አንድ አጀንዳ ቅርቃር ውስጥ ሲገባ ወደ ክልል ጉባኤ የሚያመራ ሲሆን፣ በዚህም የአዲስ አበባ ጉዳይ ወደ ክልል ጉባኤተኞች አምርቷል። በክልል ጉባኤተኛች ካላስማማ ደግሞ ወደ ሽማግሌዎች ከዚያ ወደ ቀጣይ እንዲያልፍ ይደረጋል መባሉ ይታወሳል።
የምክክር ኮሚሽኑ የመጨረሻውን ሰነድ በዛሬው ዕለት ለአራት ሺህ ጉባኤተኞች አቅርቤ አጸድቃለሁ ብሎ የነበረ ሲሆን ይህም “አዲስ አበባ የኦሮሚያ ዋና መቀመጫ” ሁና በህገመንግስቱ ይቀመጥ የሚለው ጉዳይ አላስማማም።
ከዚህ ቀደም የአዲስ አበባ ጉዳይ በ500 ደረጃ ስምምነት ተደርጎበት የነበረ ሲሆን ዳግም ጥያቄ በመነሳቱ ምክንያት በዛሬው ዕለት የክልል ፕሬዝዳንቶች፣ የፌደራል ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ተገኝተዋል።
በዚህም ሁኔታ አለመስማማቱን የሚፈታ ኮሚቴ እንዲዋቀርለት ኮሚሽኑ ለክልል ጉባኤተኞች ተናግሯል።
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንም የቀረበለትን ቅሬታ ለመፍታት እንዲችል፣ የክልል ምክር ቤት ጉባኤ ጠርቶ ከመጀመሪያው ጀምሮ የተሰጠውን ምክረ ሃሳብ ድጋሚ እንዲታይ ተጠይቋል።
በዚህም መሰረት የክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ ከሁለቱ ከተማ መስተዳድር ከንቲባዎች፣ የሃይማኖት ተቋማት፣ ከፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ ከመምህራን እንዲሁም ሽማግሌዎች እና ሌሎችን ጨምሮ እስከዛሬ ማታ ድረስ የአዲስ አበባን ጉዳይ አጠናቅረው እንዲያጠናቃቁ ኮሚሽኑ እንደተናገረ አዲስ ማለዳ ከክልል ጉባኤተኞች ሰምታለች።
በሌላ በኩል ደግሞ ሌሎች ተሳታፊዎች ትናንት በ500 ደረጃ እንደተስማሙ በመግለጽ፣ ጉዳዩን ወደ ኋላ ተመልሶ እንደ አዲስ እንዲታይ መደረጉ አግባብነት እንደሌለው በመግለፅ ለኮሚሽኑ ቅሬታ አቅርበዋል።
የአዲስ አበባ ጉዳይ ሁሉም ተመካካሪዎች የፌደራል መቀመጫ ትሁን በሚለው ስምምነት ላይ የተደረሰ ሲሆን አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልል መቀምጫ ሁና በህገ መንግስቱ እውቅና ይሰጥ የሚለው እና ክልሎች የራሳቸውን መቀመጫ መወሰን እንዲችሉ በህገ መንግስቱ እንዲፃፍ የሚሉት ደግሞ በልዩነት የተያዙ ሃሳቦች ናቸው።
እስከ አሁን ድረስ ሁሉም ተመካካሪዎች ከአዲስ አበባ አጀንዳ በስተቀር በሁሉም ምክረ ሃሳቦች ላይ ሙሉ ስምምነት ላይ እንደተደረሰ ተገልጿል።
የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ረቡዕ መግለጫ በሰጡበት ወቅት እንደ አጠቃላይ የተነሱትን ምክረ ሃሳቦችን የሚያጣጥመው ቡድን የመጨረሻውን ሰነድ በማዘጋጀት በዛሬው ዕለት ቀርቦ ይፀድቃል ማለታቸው ይታወሳል።
ይህ ሰውዬ አምባሳደር ተብሎ ወደ ሳውዲ ከርሟል። ሰሞኑን ደግሞ አዲስ አበባ ነው። ምክክር ላይ ነኝ ብሏል። እንዲያውም በተሳታፊዎች ላይ ዱላ ቀረሽ ስድብ ሲያወርድ ነው የሰነበተው። በሌላ ቡድን የተመደበ ሆኖ እያለ የአዲስ አበባው ቡድን ላይ ጥሶ እየገባ ሲያስቸግር ሰንብቷል።
ጉዱ ታዲያ ይህ አይደለም። በሳውዲና በየመን ድንበር የታጠቁ የኦሮሞ ወጣቶች ጉዳይ አጀንዳ ሆኗል። የታጠቁ አልኩ እንጅ የአይ ኤስ ነው ጭካኔያቸው። የየመንና ሳውዲ ሰዎች እያበዱ ነው። ግዛታችን ውስጥ መሰል ታጣቂ ሲመሰረት ምን እየተደረገ ነው እያሉ ነው። የታጠቁት በቀጥታ ስርጭት ሰው የሚያ*ር*ዱ*ት ናቸው። የመኖችና ሳውዲዎች ደግሞ በርካታ ወንጀል እየተሰራብን ነው ብለዋል። እነዚህን ወንጀለኛ ወጣቶች ጉዳይ ጃዋር በተደጋጋሚ እየፃፈ ነው። ገራሚው ነገር ግን በአረብ አገር ዋና ከተሞች ጃዋር መፅሐፉን ሲያስመርቅ ከእነዚህ ወንጀለኞች መካከል ዋና ዋናዎቹ በአዳራሽ ተገኝተው መርቀው፣ መፅሐፍ ገዝተውታል። ይህ ብቻ አይደለም። በወንጀል ከሚጠረጠሩት መካከል አገር ቤት መጥተው የኦህዴድ ባለስልጣናትን ሲጋብዙም በፎቶ ወጥቷል። ፍየል ይዘው ወደ ካድሬ ቤት የሄዱ አሉ።
ጃዋርንም አገር ቤት ያለውን አመራር የሚያገኙት እነዚህ ወንጀለኞች በሳውዲ አምባሳደር ተብሎ የሰራው ሰው ጋርማ ቤተኛ ናቸው። በአጭሩ በሳውዲና የመን ድንበር አይ ኤስን እያደራጁ ነው ለምክክር ብለውም የተቀመጡት። እነ ሌንጮ ባቲ።

በአዲስ አበባ ጉዳይ ስምምነት ላይ ሊደረስ ባለመቻሉ በኮሚሽኑ አጠራር “ቅርቃር” ውስጥ በመግባቱ የክልል ጉባኤተኞች ተሰብስበው አስማሚ ኮሚቴ እንዲመረጥ ተደረገ
የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ ስምምነት ሊደረስ ባለመቻሉ “ቅርቃር” ውስጥ ገብቶ የክልል ርዕሰ መስተዳሮችን እና የሁለቱን ከተሞች ከንቲባዎችን የያዘ አስማሚ ኮሚቴ የክልል ጉባኤተኞች እንዲዋቀር ተደረገ።
ከአንድ ወር በላይ የፈጀው የምክክር ጉባኤው በዛሬው ዕለት ለአጠቃላይ ጉባኤተኞች ቀርቦ ይጸድቃል ተብሎ የተጠበቀ ቢሆንም በአዲስ አበባ ጉዳይ ስምምነት ላይ ሊደረስ ባለመቻሉ የኦሮሚያ ክልል ተወካዮች ቅሬታ በማቅረባቸው ሳይፀድቅ ቀርቷል።
የአዲስ አበባ ጉዳይ በምክክሩ አጠራር “ቅርቃር” ውስጥ እንደገባ አዲስ ማለዳ ተገንዝባለች። የክልል ጉባኤተኞች ቀርቶ እንደነበር አዲስ ማለዳ ከተሳታፊዎች ሰምታለች።
በዛሬው ዕለት ሳይፀድቅ የቀረው የመጨረሻው ሰነድ ለሁለተኛ ቀን የተራዘመ ሁኗል። ኮሚሽኑ ከዚህ ቀደም የስራ ቡድን ይጀመራል ባለበት ቀን እንዳልተጀመረ የሚታወስ ሲሆን ለዚህም እንደ ምክንያት ያነሳው የሚቀርቡ ምክረ ሃሳቦችን በጥንቃቄ ለማጠናቀር እንደሆነ ማንሳቱ የሚታወስ ነው።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ አዲስ አበባ የኦሮሚያ መቀመጫ መሆኗ በህገ መንግስቱ እንዲቀመጥ የሚለውን “እንደ አማራጭ ሃሳብ ሳይሆን እንደ ዋና ምክረ ሃሳብ” እንዲያዝ በመጠየቃቸው ነው ሲሉ አንድ የክልል ጉባኤተኛ ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።
ይህንን የሚያስማማ ኮሚቴ የተዋቀረ ሲሆን የክልል ፕሬዝዳንቶች፣ የከተማ ርዕሰ መስተዳደሮች፣ የሃይማኖት ተቋማት እንዲሁም ከትግራይ ክልል የተወከሉ ከሃይማኖት እና የሀገር ሽማግሌዎችን ያካተተ ኮሚቴ እንዲዋቀር ተደርጓል።
አንድ አጀንዳ ቅርቃር ውስጥ ሲገባ ወደ ክልል ጉባኤ የሚያመራ ሲሆን፣ በዚህም የአዲስ አበባ ጉዳይ ወደ ክልል ጉባኤተኞች አምርቷል። በክልል ጉባኤተኛች ካላስማማ ደግሞ ወደ ሽማግሌዎች ከዚያ ወደ ቀጣይ እንዲያልፍ ይደረጋል መባሉ ይታወሳል።
የምክክር ኮሚሽኑ የመጨረሻውን ሰነድ በዛሬው ዕለት ለአራት ሺህ ጉባኤተኞች አቅርቤ አጸድቃለሁ ብሎ የነበረ ሲሆን ይህም “አዲስ አበባ የኦሮሚያ ዋና መቀመጫ” ሁና በህገመንግስቱ ይቀመጥ የሚለው ጉዳይ አላስማማም።
ከዚህ ቀደም የአዲስ አበባ ጉዳይ በ500 ደረጃ ስምምነት ተደርጎበት የነበረ ሲሆን ዳግም ጥያቄ በመነሳቱ ምክንያት በዛሬው ዕለት የክልል ፕሬዝዳንቶች፣ የፌደራል ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ተገኝተዋል።
በዚህም ሁኔታ አለመስማማቱን የሚፈታ ኮሚቴ እንዲዋቀርለት ኮሚሽኑ ለክልል ጉባኤተኞች ተናግሯል።
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንም የቀረበለትን ቅሬታ ለመፍታት እንዲችል፣ የክልል ምክር ቤት ጉባኤ ጠርቶ ከመጀመሪያው ጀምሮ የተሰጠውን ምክረ ሃሳብ ድጋሚ እንዲታይ ተጠይቋል።
በዚህም መሰረት የክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ ከሁለቱ ከተማ መስተዳድር ከንቲባዎች፣ የሃይማኖት ተቋማት፣ ከፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ ከመምህራን እንዲሁም ሽማግሌዎች እና ሌሎችን ጨምሮ እስከዛሬ ማታ ድረስ የአዲስ አበባን ጉዳይ አጠናቅረው እንዲያጠናቃቁ ኮሚሽኑ እንደተናገረ አዲስ ማለዳ ከክልል ጉባኤተኞች ሰምታለች።
በሌላ በኩል ደግሞ ሌሎች ተሳታፊዎች ትናንት በ500 ደረጃ እንደተስማሙ በመግለጽ፣ ጉዳዩን ወደ ኋላ ተመልሶ እንደ አዲስ እንዲታይ መደረጉ አግባብነት እንደሌለው በመግለፅ ለኮሚሽኑ ቅሬታ አቅርበዋል።
የአዲስ አበባ ጉዳይ ሁሉም ተመካካሪዎች የፌደራል መቀመጫ ትሁን በሚለው ስምምነት ላይ የተደረሰ ሲሆን አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልል መቀምጫ ሁና በህገ መንግስቱ እውቅና ይሰጥ የሚለው እና ክልሎች የራሳቸውን መቀመጫ መወሰን እንዲችሉ በህገ መንግስቱ እንዲፃፍ የሚሉት ደግሞ በልዩነት የተያዙ ሃሳቦች ናቸው።
እስከ አሁን ድረስ ሁሉም ተመካካሪዎች ከአዲስ አበባ አጀንዳ በስተቀር በሁሉም ምክረ ሃሳቦች ላይ ሙሉ ስምምነት ላይ እንደተደረሰ ተገልጿል።
የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ረቡዕ መግለጫ በሰጡበት ወቅት እንደ አጠቃላይ የተነሱትን ምክረ ሃሳቦችን የሚያጣጥመው ቡድን የመጨረሻውን ሰነድ በማዘጋጀት በዛሬው ዕለት ቀርቦ ይፀድቃል ማለታቸው ይታወሳል።
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
ኦህዴድ የምክክር ኮምሽኑ አያስፈልግም ብሏል!
ኦህዴድ የምክክር ኮምሽኑ አያስፈልግም ብሏል! getacew shiferaw
በበርካታ እርከኖች ውይይት የተደረገባቸው አጀንዳዎች ትናንት ለ500 ቡድኖች ቀርበዋል። ዛሬ ለ40ዐዐ ተወያዮች ሊነበብ አዳራሽ ውስጥ ገብተው በሚጠባበቁበት ወቅት እነሽመልስ አብዲሳ ከኦሮሚያ የመጡትን ጠርተው አስወጥተዋቸዋል። የራሳቸው መድረክ ስለሆነ ሲፈልጉ መታወቂያ የሌለው መአት ሰው ያስገባሉ። ሲፈልጉ አዳራሽ የገቡትን አስወጥተው ሌላውን ያጉላላሉ። የምክክር ኮምሽን የተባለው "እየተወያየን ነው" ብሎ አትረብሹኝ አይልም። ለመሳሪያነት ነው የፈለገው። ሲፈልገው አዳራሹን ዘግቶበት ይወጣል።
ከሌሎች ክልሎች ያመጡት የእነ ሽመልስ ቡድን ይመለሳል ብሎ ሲጠብቅ የሻይ ሰዓትም የምሳ ሰዓት አልፎ የውሃ ሽታ ሆነው ቀርተዋል።
እናም ኦህዴድ ከምክክር ኮምሽኑ ውጭ ሌላ አካል ይየው ብሏል። በምክክሩ አደረጃጀት የሌለ የክልል ፕሬዝደንቶችና የከተማ ከንቲባዎች እንዲሁም ሽማግሌዎች ተሰብስበው በአዲስ አበባ ጉዳይ ይወስኑልኝ ብሏል።
እስካሁን በሚዲያ "ኢትዮጵያ እየመከረች ነው" ወዘተ ሲሉ የነበሩትን ትተው፣ አልወሰድነውም ብለዋል። 20 ቢሊዮን ወጣበት ወዘተ የተባለለትን ራሳቸው ቀዝቃዛ ውሃ ቸልሰውበታል።
ራሳቸው በመሩት የምክክሩ ሂደት እንዲህ ያለ አሰራር የለም።
ኦነግ አዳራሽ ውስጥ ገብቶ ይገድላችኋል ብለው ቢያስፈራሩ፣ በደህንነት ቢያስፈራሩ፣ በገንዘብ ቢደልሉ ያሰቡት ሙሉ ሊሳካላቸው አልቻለም። ይህ ኃይል ስግብግብ ስለሆነ በህልሙ የሚያየውን ሁሉ እንዲሰጠው ይፈልጋል። እንጅማ በምክክሩ ያጡት የለም። ሌላው በተለይ እንደ አገር የፈየደው ነገር የለም። የትህነግን ህገ መንግስት ብዙም አይነኩትም። ፌደራሊዝሙ ይቆያል። የእነሱ ዋና ትኩረት አዲስ አበባ ላይ ነበር። በህገወጥ መንገድ የሰሩትን ኢትዮጵያውያን ያለ ማንገራገር እንዲያፀድቁላቸው ነበር ፍላጎታቸው። አይሆንም ሲባሉ ምክክሩ ገደል ይግባ ብለዋል። ማፈሪያ ስለሌላቸው ነገ ምን እንደሚያመጡ አይታወቅም!
በበርካታ እርከኖች ውይይት የተደረገባቸው አጀንዳዎች ትናንት ለ500 ቡድኖች ቀርበዋል። ዛሬ ለ40ዐዐ ተወያዮች ሊነበብ አዳራሽ ውስጥ ገብተው በሚጠባበቁበት ወቅት እነሽመልስ አብዲሳ ከኦሮሚያ የመጡትን ጠርተው አስወጥተዋቸዋል። የራሳቸው መድረክ ስለሆነ ሲፈልጉ መታወቂያ የሌለው መአት ሰው ያስገባሉ። ሲፈልጉ አዳራሽ የገቡትን አስወጥተው ሌላውን ያጉላላሉ። የምክክር ኮምሽን የተባለው "እየተወያየን ነው" ብሎ አትረብሹኝ አይልም። ለመሳሪያነት ነው የፈለገው። ሲፈልገው አዳራሹን ዘግቶበት ይወጣል።
ከሌሎች ክልሎች ያመጡት የእነ ሽመልስ ቡድን ይመለሳል ብሎ ሲጠብቅ የሻይ ሰዓትም የምሳ ሰዓት አልፎ የውሃ ሽታ ሆነው ቀርተዋል።
እናም ኦህዴድ ከምክክር ኮምሽኑ ውጭ ሌላ አካል ይየው ብሏል። በምክክሩ አደረጃጀት የሌለ የክልል ፕሬዝደንቶችና የከተማ ከንቲባዎች እንዲሁም ሽማግሌዎች ተሰብስበው በአዲስ አበባ ጉዳይ ይወስኑልኝ ብሏል።
እስካሁን በሚዲያ "ኢትዮጵያ እየመከረች ነው" ወዘተ ሲሉ የነበሩትን ትተው፣ አልወሰድነውም ብለዋል። 20 ቢሊዮን ወጣበት ወዘተ የተባለለትን ራሳቸው ቀዝቃዛ ውሃ ቸልሰውበታል።
ራሳቸው በመሩት የምክክሩ ሂደት እንዲህ ያለ አሰራር የለም።
ኦነግ አዳራሽ ውስጥ ገብቶ ይገድላችኋል ብለው ቢያስፈራሩ፣ በደህንነት ቢያስፈራሩ፣ በገንዘብ ቢደልሉ ያሰቡት ሙሉ ሊሳካላቸው አልቻለም። ይህ ኃይል ስግብግብ ስለሆነ በህልሙ የሚያየውን ሁሉ እንዲሰጠው ይፈልጋል። እንጅማ በምክክሩ ያጡት የለም። ሌላው በተለይ እንደ አገር የፈየደው ነገር የለም። የትህነግን ህገ መንግስት ብዙም አይነኩትም። ፌደራሊዝሙ ይቆያል። የእነሱ ዋና ትኩረት አዲስ አበባ ላይ ነበር። በህገወጥ መንገድ የሰሩትን ኢትዮጵያውያን ያለ ማንገራገር እንዲያፀድቁላቸው ነበር ፍላጎታቸው። አይሆንም ሲባሉ ምክክሩ ገደል ይግባ ብለዋል። ማፈሪያ ስለሌላቸው ነገ ምን እንደሚያመጡ አይታወቅም!
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
ኦህዴድ በቃላት ከማምታታት ባለፈ መድረክ ረግጦ በመውጣት Confuse ለማድረግ እየሞከረ ነው።
ኦህዴድ መድረክ "ረግጦ ወጣ" getachew shiferaw
ኦህዴድ በቃላት ከማምታታት ባለፈ መድረክ ረግጦ በመውጣት Confuse ለማድረግ እየሞከረ ነው። ነገርዬው "እነሱ መድረክ ረግጠው ከሚወጡ እኛ መድረግ ረግጠን በመውጣት እናምታታቸው" አይነት ነው።
ምክክር በተባለው የድራማ መድረክ የአዲስ አበባ ከተማ አጀንዳ ቃለ ጉባኤ ከ 5 ጊዜ በላይ የቀረበ ቢሆንም የትናንቱን ጨምሮ ሁሉም የተለያዩ ቃለ ጉባኤዎች ናቸው የቀረቡት። የትናንቱን ልዩ የሚያደርገው የቀረበው ለተለያዩ ቡድኖች ሆኖ በሁሉም ቡድኖች የቀረበው የተለያየ ቃለ ጉባኤ መሆኑ ነው። በቃለ ጉባኤ ሊካተት የሚገባው ጉዳይ ተመካካሪዎች ያነሱት ሐሳብ ነበር። በአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ የሚነበበው ቃለ ጉባኤ የሚመጣው ግን ከውይይት መድረኩ ሳይሆን የ"በላይ ከሚባል አካል" እየተባለ ነው።
ኦህዴድ ብልጽግና ዛሬ ያደረገው ከሌሎች ቀናት የሚለየው የ confuse ስልቱን በተለየ መልኩ መጠቀሙ ነው። በኮሚሽኑ ሰዎች በኩል የሚፈልገውን ሐሳብ ካካተተ በኋላ አኩራፊ በመምሰል መድረኩን ረግጦ በመውጣት ቀሪው ሰው ሐሳቡን እንዲቀበለው ለማድረግ ሞክሯል። ሌላው ተቃውሞ ሳይወጣ እሱ ረግጦ ወጥቶ ጭራሽ እንዲለመን ነው ፍላጎቱ።
ለአብነትም ያህል የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 49 "ልዩ ጥቅም" የሚለው ሀረግ "የጋራ ጥቅም" በሚል ይቀየርልኝ ብሏል። በመጀመሪያ የአንድን ሕዝብ ወይም ክልል ጉዳይ ከሌሎች የኢትዮጵያ ሕዝቦች ወይም ክልሎች ለይቶ በሕገ መንግሥት ማቅረብ አይቻልም። ኦህዴድ ግን ህገ መንግስቱ ላይ በተለየ ለኦሮሞ ህዝብ ይህ ይህ ይገባል ተብሎ ይቀመጥልኝ እያለ ነው። ይህ ከሆነ የፌዴራል መንግሥቱ ለሁሉም ክልሎች ጉዳይ አስፈጻሚ መሆኑ ቀርቶ የአንድ ክልል ብቻ ጉዳይ አስፈጸሚ ሆነ ማለት ነው።
ለዛውም የጋራ ተጠቃሚነት የሚሉት ወደ 70 በመቶ በላይ ለአዲስ አበባን አስተዳደር ውክልና ገቢ እና የሰው ኃይል ቅጥር ለኦህዴድ ለመስጠት ያለመ ነው። ኦህዴድ የጋራ ጥቅም ሲል ከአዲስ አበባ ሁሉ ነገር ግማሹ ( 50%) ለእሱ ቀሪው ለአዲስ አበባ ሕዝብ ይሰጥ እያለ መሆኑ ነው። ቀጥሎ ደግሞ ከቀሪው 50%ም በከተማዋ በሚኖረው የኦሮሞ ሕዝብ ቁጥር ድርሻዬ ይሰጠኝ ለማለት አቅዷል። ለዚህ ምንም እንኳ በሴራ የተቀመመ ቢሆንም የ 1999ኙን ቆጠራ ካዬን 19% ኦሮሞ እንደሚኖር የተቀመጠውን ማለት ነው። በድምሩ 69 በመቶውን እኔ ልጠቅልል ቀሪውን እንደጀመርኩት እጨርሰዋለሁ ባይ ነው። በለውጡ ማግስት ኦህዴድ አዲስ አበባ ላይ የሰገሰገው መዋቅርን ስናስብ ደግሞ ኦህዴድ በጋራ ጥቅም ስም አዲስ አበባን ሰለቀጠ ማለት ነው።
እንግዲህ ይህን ሐሳብ በቃለ ጉባኤው እንዲካተት ካደረገ በኋላ ነው የ Confuse ስልቱን ያስቀጠለው። ይህን ሁሉ አድርጎ ሌሎች እንዳይቃወሙ መድረክ ረግጨ ወጥቻለሁ አለ። የሌለ ነገር አስገብቶ ጭራሽ እንዲለመን ነው።
በነገራችን ላይ ኦህዴድ እየሰራበት ያለው የጋራ ጥቅም እንደ ቃሉ አወንታዊ አይደለም። በተዘዋዋሪ፣ በቃላት ጨዋታ አዲስ አበባን መሰልቀጫ ሌላ መንገድ ነው!
ኦህዴድ በቃላት ከማምታታት ባለፈ መድረክ ረግጦ በመውጣት Confuse ለማድረግ እየሞከረ ነው። ነገርዬው "እነሱ መድረክ ረግጠው ከሚወጡ እኛ መድረግ ረግጠን በመውጣት እናምታታቸው" አይነት ነው።
ምክክር በተባለው የድራማ መድረክ የአዲስ አበባ ከተማ አጀንዳ ቃለ ጉባኤ ከ 5 ጊዜ በላይ የቀረበ ቢሆንም የትናንቱን ጨምሮ ሁሉም የተለያዩ ቃለ ጉባኤዎች ናቸው የቀረቡት። የትናንቱን ልዩ የሚያደርገው የቀረበው ለተለያዩ ቡድኖች ሆኖ በሁሉም ቡድኖች የቀረበው የተለያየ ቃለ ጉባኤ መሆኑ ነው። በቃለ ጉባኤ ሊካተት የሚገባው ጉዳይ ተመካካሪዎች ያነሱት ሐሳብ ነበር። በአዲስ አበባ ከተማ ጉዳይ የሚነበበው ቃለ ጉባኤ የሚመጣው ግን ከውይይት መድረኩ ሳይሆን የ"በላይ ከሚባል አካል" እየተባለ ነው።
ኦህዴድ ብልጽግና ዛሬ ያደረገው ከሌሎች ቀናት የሚለየው የ confuse ስልቱን በተለየ መልኩ መጠቀሙ ነው። በኮሚሽኑ ሰዎች በኩል የሚፈልገውን ሐሳብ ካካተተ በኋላ አኩራፊ በመምሰል መድረኩን ረግጦ በመውጣት ቀሪው ሰው ሐሳቡን እንዲቀበለው ለማድረግ ሞክሯል። ሌላው ተቃውሞ ሳይወጣ እሱ ረግጦ ወጥቶ ጭራሽ እንዲለመን ነው ፍላጎቱ።
ለአብነትም ያህል የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 49 "ልዩ ጥቅም" የሚለው ሀረግ "የጋራ ጥቅም" በሚል ይቀየርልኝ ብሏል። በመጀመሪያ የአንድን ሕዝብ ወይም ክልል ጉዳይ ከሌሎች የኢትዮጵያ ሕዝቦች ወይም ክልሎች ለይቶ በሕገ መንግሥት ማቅረብ አይቻልም። ኦህዴድ ግን ህገ መንግስቱ ላይ በተለየ ለኦሮሞ ህዝብ ይህ ይህ ይገባል ተብሎ ይቀመጥልኝ እያለ ነው። ይህ ከሆነ የፌዴራል መንግሥቱ ለሁሉም ክልሎች ጉዳይ አስፈጻሚ መሆኑ ቀርቶ የአንድ ክልል ብቻ ጉዳይ አስፈጸሚ ሆነ ማለት ነው።
ለዛውም የጋራ ተጠቃሚነት የሚሉት ወደ 70 በመቶ በላይ ለአዲስ አበባን አስተዳደር ውክልና ገቢ እና የሰው ኃይል ቅጥር ለኦህዴድ ለመስጠት ያለመ ነው። ኦህዴድ የጋራ ጥቅም ሲል ከአዲስ አበባ ሁሉ ነገር ግማሹ ( 50%) ለእሱ ቀሪው ለአዲስ አበባ ሕዝብ ይሰጥ እያለ መሆኑ ነው። ቀጥሎ ደግሞ ከቀሪው 50%ም በከተማዋ በሚኖረው የኦሮሞ ሕዝብ ቁጥር ድርሻዬ ይሰጠኝ ለማለት አቅዷል። ለዚህ ምንም እንኳ በሴራ የተቀመመ ቢሆንም የ 1999ኙን ቆጠራ ካዬን 19% ኦሮሞ እንደሚኖር የተቀመጠውን ማለት ነው። በድምሩ 69 በመቶውን እኔ ልጠቅልል ቀሪውን እንደጀመርኩት እጨርሰዋለሁ ባይ ነው። በለውጡ ማግስት ኦህዴድ አዲስ አበባ ላይ የሰገሰገው መዋቅርን ስናስብ ደግሞ ኦህዴድ በጋራ ጥቅም ስም አዲስ አበባን ሰለቀጠ ማለት ነው።
እንግዲህ ይህን ሐሳብ በቃለ ጉባኤው እንዲካተት ካደረገ በኋላ ነው የ Confuse ስልቱን ያስቀጠለው። ይህን ሁሉ አድርጎ ሌሎች እንዳይቃወሙ መድረክ ረግጨ ወጥቻለሁ አለ። የሌለ ነገር አስገብቶ ጭራሽ እንዲለመን ነው።
በነገራችን ላይ ኦህዴድ እየሰራበት ያለው የጋራ ጥቅም እንደ ቃሉ አወንታዊ አይደለም። በተዘዋዋሪ፣ በቃላት ጨዋታ አዲስ አበባን መሰልቀጫ ሌላ መንገድ ነው!
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
ኢትዮጵያ ከመቀመጫዋ ተነስታ ኦሮሚያ ትቀመጥ አይባልም!
የኦህዴዳዊያን ብሔርተኝነት ይህን ሰውዬ ይመስላል! Getachew Shiferaw
አፉን ሞልቶ ምን አለ?
"አዲስ አበባን ልቀቁልንና ኦሮሚያ ውስጥ የፈለጋችሁበት አካባቢ ቦታ እንስጣችሁ አዲስ ከተማ መስርታችሁ የኢትዮጵያ ከተማ አድርጉ"
አስባችሁታል! የሞቀ ቤታችሁን፤ አልጋችሁን እንዳነጠፋችሁ፣ ልብስ አጥባችሁ ሁሉ ውጭ አስጥታችሁ ይሆናል፣ ገብታችሁ ጋደም ማለት እየፈለጋችሁ ሁሉ የሆነ ሰው መጥቶ "ከዚህ ቤትህ ምንም ሳትይዝ ውጣና እዛ ማዳ አህያዎቹ ከሚንከባለሉበት፣ ወይም ላሞቹ ከተኙበት፣ ወይ ወንዙ ዳር ሄደህ ቤት መስራት ትችላለህ" ሲላችሁ ማለት ነው!
ከዛ የፈለገ ሞኝ ሆናችሁ ጥላችሁ ወጥታችሁ፣ "ቤት ልሰራ ነበር። የት ቦታ ነበር ያልኸኝ" እንኳን ብትሉት "የምናባህ ቦታ" ነው የሚላችሁ!
አሁን ዋና ጥያቄያቸው ምንድን ነው?
"ኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ ትነሳና ኦሮሚያ ትቀመጥ ነውኮ!"
ጉድ ነውኮ!
ኦሮሚያ በጣም ወጣት ነች ትቁም! አሊያም በጊዜ ትተኛ!
በየቀኑ "አዲስ አበባ የኦሮሚያ መቀመጫ ትሁን፣ አዲስ አበባ የኦሮሚያ መቀመጫ ነች በሉ" ወዘተ ነው የሚሉት። መቀመጥ ነው የፈለጉት።
"ተንቀሳቀሱ!" መባል አለባቸው!
ኢትዮጵያ ከመቀመጫዋ ተነስታ ኦሮሚያ ትቀመጥ አይባልም!

አፉን ሞልቶ ምን አለ?
"አዲስ አበባን ልቀቁልንና ኦሮሚያ ውስጥ የፈለጋችሁበት አካባቢ ቦታ እንስጣችሁ አዲስ ከተማ መስርታችሁ የኢትዮጵያ ከተማ አድርጉ"
አስባችሁታል! የሞቀ ቤታችሁን፤ አልጋችሁን እንዳነጠፋችሁ፣ ልብስ አጥባችሁ ሁሉ ውጭ አስጥታችሁ ይሆናል፣ ገብታችሁ ጋደም ማለት እየፈለጋችሁ ሁሉ የሆነ ሰው መጥቶ "ከዚህ ቤትህ ምንም ሳትይዝ ውጣና እዛ ማዳ አህያዎቹ ከሚንከባለሉበት፣ ወይም ላሞቹ ከተኙበት፣ ወይ ወንዙ ዳር ሄደህ ቤት መስራት ትችላለህ" ሲላችሁ ማለት ነው!
ከዛ የፈለገ ሞኝ ሆናችሁ ጥላችሁ ወጥታችሁ፣ "ቤት ልሰራ ነበር። የት ቦታ ነበር ያልኸኝ" እንኳን ብትሉት "የምናባህ ቦታ" ነው የሚላችሁ!
አሁን ዋና ጥያቄያቸው ምንድን ነው?
"ኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ ትነሳና ኦሮሚያ ትቀመጥ ነውኮ!"
ጉድ ነውኮ!
ኦሮሚያ በጣም ወጣት ነች ትቁም! አሊያም በጊዜ ትተኛ!
በየቀኑ "አዲስ አበባ የኦሮሚያ መቀመጫ ትሁን፣ አዲስ አበባ የኦሮሚያ መቀመጫ ነች በሉ" ወዘተ ነው የሚሉት። መቀመጥ ነው የፈለጉት።
"ተንቀሳቀሱ!" መባል አለባቸው!
ኢትዮጵያ ከመቀመጫዋ ተነስታ ኦሮሚያ ትቀመጥ አይባልም!
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12640
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
የአማራና የኦሮሞ ብቻ ጉዳይ አይደለም!
የአማራና የኦሮሞ ብቻ ጉዳይ አይደለም!
አዲስ አበባ እየተነሳ ያለው የኦሮሞና የአማራ ጉዳይ አይደለም። አዲስ አበባ ላይ የተነሳው ጭቅጭቅ አዲስ አበባ የእኛ ትሁን በሚል ጠበብ ቡድንና አዲስ አበባ የነዋሪዎቿ ፣ የሁሉም ትሁን በሚሉ ከየ አቅጣጫው በመጡ ወገኖች መካከል ነው።
ይሁንና ኦህዴድ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ከአገራቸው ብሔራዊ ጥቅም ላይ ራሳቸውን እንዲያገልሉ ጉዳዩን የአማራና የኦሮሞ ማድረግ ይፈልጋል። አሁን እየሰራበት የሚገኘው ይህን ትርክት ነው።
በምክክሩ በግልፅ እየተሰማ ያለው፣ በአጀንዳነት የተያዘው አዲስ አበባ የእኛ ነች የሚለው የኦህዴድና አዲስ አበባ የሁሉ ነች የሚለው በርካታ ኢትዮጵያዊያን ሙግት ነው። አማራ አዲስ አበባ የእኔ ነች ለማለት በርካታ ምክንያቶች ቢኖሩትም የሁሉም ኢትዮጵያዊ ነች የሚል የሌሎች ወገኖቹን አስማሚና አብሮ የሚያኗኑር አቋም ነው የተጋራው። በሰሞኑ ክርክር ከአማራ ውጭ ያሉ በርካታ ኢትዮጵያዊያን የኦህዴድን አቋም ሞግተዋል። ተቃውመዋል።
በተግባር የሆነው ሌላ ነው እንጅ በዚህ የምክክር መድረክ አማራዎችና ከኦህዴድ ጋር ቢሟገቱ እንደ ኢትዮጵያዊ ሊያስመሰግናቸው ነው የሚገባው። የእኛ ነች ማለት እየቻሉ አማራዎች "አዲስ አበባ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ነች፣ የነዋሪዎቿ ነች" ካሉ ሌላውን ፍትሕ ወዳድ ወገናቸውን ወክለው የሞገቱት እንጅ ለአማራ ብቻ ብለው የያዙት እንዳልሆነ ግልፅ ነው። አማራዎች ብቻ ይህን አቋም ይዘው አልተከራከሩም እንጅ አዲስ አበባ የሁሉም ነች የሚለው አጀንዳ በራሱ ጉዳዩን የአማራና የኦሮሞ እንዳልሆነ ማሳያ ነው። የጠባብ ቡድንና የኢትዮጵያዊያን ጉዳይ እንደሆነ አጀንዳው ይመሰክራል።
በሌላ በኩል አዲስ አበባን የእኔ ብቻ ነች የሚለውን ጠባብ አቋምም የኦሮሞ ህዝብ አቋም ነው ብሎ መውሰድ አይቻልም። የኦሮሞ ህዝብ ሌላው ኢትዮጵያዊ በአዲስ አበባ ጉዳይ አያገባውም ብሎ ያምናል ለማለት ቢያንስ በመርህ ደረጃ ትክክል አይመስልም። ስለሆነም ይህ አጀንዳ ሁሉን እሰለቅጣለሁ በሚለው ጠባብ ቡድንና በኢትዮጵያዊያን መካከል እየተደረገ የሚገኝ የፍትሕ፣ እኩልነትና ቀጣይ የኢትዮጵያ ዕጣ ጉዳይ እንጅ የአማራና ኦሮሞ ብቻ ጉዳይ አይደለም። getacew shiferaw
አዲስ አበባ እየተነሳ ያለው የኦሮሞና የአማራ ጉዳይ አይደለም። አዲስ አበባ ላይ የተነሳው ጭቅጭቅ አዲስ አበባ የእኛ ትሁን በሚል ጠበብ ቡድንና አዲስ አበባ የነዋሪዎቿ ፣ የሁሉም ትሁን በሚሉ ከየ አቅጣጫው በመጡ ወገኖች መካከል ነው።
ይሁንና ኦህዴድ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ከአገራቸው ብሔራዊ ጥቅም ላይ ራሳቸውን እንዲያገልሉ ጉዳዩን የአማራና የኦሮሞ ማድረግ ይፈልጋል። አሁን እየሰራበት የሚገኘው ይህን ትርክት ነው።
በምክክሩ በግልፅ እየተሰማ ያለው፣ በአጀንዳነት የተያዘው አዲስ አበባ የእኛ ነች የሚለው የኦህዴድና አዲስ አበባ የሁሉ ነች የሚለው በርካታ ኢትዮጵያዊያን ሙግት ነው። አማራ አዲስ አበባ የእኔ ነች ለማለት በርካታ ምክንያቶች ቢኖሩትም የሁሉም ኢትዮጵያዊ ነች የሚል የሌሎች ወገኖቹን አስማሚና አብሮ የሚያኗኑር አቋም ነው የተጋራው። በሰሞኑ ክርክር ከአማራ ውጭ ያሉ በርካታ ኢትዮጵያዊያን የኦህዴድን አቋም ሞግተዋል። ተቃውመዋል።
በተግባር የሆነው ሌላ ነው እንጅ በዚህ የምክክር መድረክ አማራዎችና ከኦህዴድ ጋር ቢሟገቱ እንደ ኢትዮጵያዊ ሊያስመሰግናቸው ነው የሚገባው። የእኛ ነች ማለት እየቻሉ አማራዎች "አዲስ አበባ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ነች፣ የነዋሪዎቿ ነች" ካሉ ሌላውን ፍትሕ ወዳድ ወገናቸውን ወክለው የሞገቱት እንጅ ለአማራ ብቻ ብለው የያዙት እንዳልሆነ ግልፅ ነው። አማራዎች ብቻ ይህን አቋም ይዘው አልተከራከሩም እንጅ አዲስ አበባ የሁሉም ነች የሚለው አጀንዳ በራሱ ጉዳዩን የአማራና የኦሮሞ እንዳልሆነ ማሳያ ነው። የጠባብ ቡድንና የኢትዮጵያዊያን ጉዳይ እንደሆነ አጀንዳው ይመሰክራል።
በሌላ በኩል አዲስ አበባን የእኔ ብቻ ነች የሚለውን ጠባብ አቋምም የኦሮሞ ህዝብ አቋም ነው ብሎ መውሰድ አይቻልም። የኦሮሞ ህዝብ ሌላው ኢትዮጵያዊ በአዲስ አበባ ጉዳይ አያገባውም ብሎ ያምናል ለማለት ቢያንስ በመርህ ደረጃ ትክክል አይመስልም። ስለሆነም ይህ አጀንዳ ሁሉን እሰለቅጣለሁ በሚለው ጠባብ ቡድንና በኢትዮጵያዊያን መካከል እየተደረገ የሚገኝ የፍትሕ፣ እኩልነትና ቀጣይ የኢትዮጵያ ዕጣ ጉዳይ እንጅ የአማራና ኦሮሞ ብቻ ጉዳይ አይደለም። getacew shiferaw