Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 18547
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

ምክክርና የመኪና ሰሌዳ ማደናገሪያ ናቸው - በቅድሚያ የጎሳ ፖለቲካን አጥፋ!

Post by Selam/ » 28 Jul 2026, 06:51

በፊትም ብዬዋለሁ፣ አሁንም እለዋለሁ፥ የጎሳ ፖለቲካ እስካልተወገደ ድረስ በኢትዮጵያ ሰላም አይኖርም። እስከዚያ ድረስ አጭበርባሪ ካድሬዎችና ጎጠኞች ኮሪዶር፣ ምክክርና የመኪና ሰሌዳ እያሉ ለቀፈታቸው ብቻ ይጋጋጣሉ።

Selam/
Senior Member
Posts: 18547
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ምክክርና የመኪና ሰሌዳ ማደናገሪያ ናቸው - በቅድሚያ የጎሳ ፖለቲካን አጥፋ!

Post by Selam/ » 28 Jul 2026, 18:39

ከፈለግህ ምክክር ወይንም ክርክር በለው፣ የጎጥ ፖለቲካ እስካለ ድረስ ኢትዮጵያ ሰላም አትሆንም። This is fact!


Post Reply