ምክክርና የመኪና ሰሌዳ ማደናገሪያ ናቸው - በቅድሚያ የጎሳ ፖለቲካን አጥፋ!
በፊትም ብዬዋለሁ፣ አሁንም እለዋለሁ፥ የጎሳ ፖለቲካ እስካልተወገደ ድረስ በኢትዮጵያ ሰላም አይኖርም። እስከዚያ ድረስ አጭበርባሪ ካድሬዎችና ጎጠኞች ኮሪዶር፣ ምክክርና የመኪና ሰሌዳ እያሉ ለቀፈታቸው ብቻ ይጋጋጣሉ።
Re: ምክክርና የመኪና ሰሌዳ ማደናገሪያ ናቸው - በቅድሚያ የጎሳ ፖለቲካን አጥፋ!
ከፈለግህ ምክክር ወይንም ክርክር በለው፣ የጎጥ ፖለቲካ እስካለ ድረስ ኢትዮጵያ ሰላም አትሆንም። This is fact!