Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 7762
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

ግምታዊ መለኮታዊ ጎህ በፍጥረት በር፥ ቁጥር 13 (የዘገየ ጥያቄ ቁጥር 12)

Post by Naga Tuma » Yesterday, 20:39

ይህን ግምታዊ መለኮታዊ ጥያቄ መጠየቅ ከፈለኩኝ ሰንብቻለሁ።

ጥያቄዉ እስከ ጥቂት ቀናት ድረስ ግልጽ ኣልሆነልኝም ነበር።

መለኮት ግልጽ በሆነ ቋንቋ እግዝብሔር ዬለም ወይም እግዝኣብሔር ኣለ ብሎ ማሰብ የኣዕምሮ መዛባት ነዉ ያለን እና የእግዝኣብሔርን ስም እየጠራ እግዝኣብሔር ዬለም ላለዉ የሰገደን ቢጸምድ ምን ለማስተማር ነዉ?