Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13387
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Post
by DefendTheTruth » Yesterday, 16:59
የዚህ ድርጅት ዉስጣዊ አካሄድ ላይ ብዙ ነገር እየተነሰ ነዉ!
በትዕግስት መጠባበቅ ነዉ።
ሰሞኑን እየተነሳ ያለዉ ስሞታ ድርጅቱ የጠላት ነዉ የምል ነዉ (ብዙ ሰዎች ድርጅቱ ዉስጥ ሆነዉ ለጠላት የምሰሩ ነበሩ የምል ስሞታ ነዉ)።
ይህ ሰዉ እንደምለዉ ከሆነ፤ ለምሳሌ ያክል፣ ተልዕኮ ተቀብለን አዲስ አባባ መሽገን እያለን ከእኛዉ ጋር የነበረ ሰዉ አጋላጠን ና ተያዝን የምል ስሞታ ነዉ።
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13387
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Post
by DefendTheTruth » Yesterday, 17:37
ማፊያ ግሩፕ፣ ለዝርፍያ ነበር የተሰማረዉ፣ ከተማ ሆኜ ሰርቼ ከምበላ፣ ለምን ጫካ ገብቼ ዘርፌ አልበለም የምል ምልከታ!