Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13387
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ኦነግ!

Post by DefendTheTruth » Yesterday, 16:59

የዚህ ድርጅት ዉስጣዊ አካሄድ ላይ ብዙ ነገር እየተነሰ ነዉ!

በትዕግስት መጠባበቅ ነዉ።

ሰሞኑን እየተነሳ ያለዉ ስሞታ ድርጅቱ የጠላት ነዉ የምል ነዉ (ብዙ ሰዎች ድርጅቱ ዉስጥ ሆነዉ ለጠላት የምሰሩ ነበሩ የምል ስሞታ ነዉ)።

ይህ ሰዉ እንደምለዉ ከሆነ፤ ለምሳሌ ያክል፣ ተልዕኮ ተቀብለን አዲስ አባባ መሽገን እያለን ከእኛዉ ጋር የነበረ ሰዉ አጋላጠን ና ተያዝን የምል ስሞታ ነዉ።


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13387
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ኦነግ!

Post by DefendTheTruth » Yesterday, 17:37

ማፊያ ግሩፕ፣ ለዝርፍያ ነበር የተሰማረዉ፣ ከተማ ሆኜ ሰርቼ ከምበላ፣ ለምን ጫካ ገብቼ ዘርፌ አልበለም የምል ምልከታ!

Post Reply