A reported drone strike on a monastery in Ethiopia’s Amhara region has killed several nuns and caused significant casualties, according to reports, adding to growing concerns over civilian deaths amid the ongoing conflict .......... https://miniliksalsawi.substack.com/p/d ... al-nuns-at
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12348
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Drone strike kills several nuns at monastery in Ethiopia
Drone strike reportedly kills nuns at monastery in Ethiopia’s West Wollo
A reported drone strike on a monastery in Ethiopia’s Amhara region has killed several nuns and caused significant casualties, according to reports, adding to growing concerns over civilian deaths amid the ongoing conflict .......... https://miniliksalsawi.substack.com/p/d ... al-nuns-at

A reported drone strike on a monastery in Ethiopia’s Amhara region has killed several nuns and caused significant casualties, according to reports, adding to growing concerns over civilian deaths amid the ongoing conflict .......... https://miniliksalsawi.substack.com/p/d ... al-nuns-at
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 12348
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
በአባይ ግዮን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ ዛሬ ጠዋት የድሮን ጥቃት ተፈፅሞ ምግብ ሲያዘጋጁ የነበሩ እናቶች መገደላቸው ተሰማ
በአባይ ግዮን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ ዛሬ ጠዋት የድሮን ጥቃት ተፈፅሞ ምግብ ሲያዘጋጁ የነበሩ እናቶች መገደላቸው ተሰማ
የአይን እማኞች ለሚድያችን ዛሬ ምሽት በስልክ እንደገለፁት ጠዋት 4:30 ላይ የተፈፀመው ጥቃት ያነጣጠረው በገዳሙ ውስጥ "ቤተ-እግዚአብሔር" በመባል በሚጠራው እና እናቶች ለምዕመናን ምግብ ለማብሰል በሚጠቀሙበት ክፍል ላይ ነበር። በዚህም ምክንያት የሰው ህይወት አልፏል፣ በርካቶች ቆስለዋል፣ እንዲሁም ህንፃው ሙሉ በሙሉ ፈርሷል ተብሏል
ዝርዝሩን ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/66b
የአይን እማኞች ለሚድያችን ዛሬ ምሽት በስልክ እንደገለፁት ጠዋት 4:30 ላይ የተፈፀመው ጥቃት ያነጣጠረው በገዳሙ ውስጥ "ቤተ-እግዚአብሔር" በመባል በሚጠራው እና እናቶች ለምዕመናን ምግብ ለማብሰል በሚጠቀሙበት ክፍል ላይ ነበር። በዚህም ምክንያት የሰው ህይወት አልፏል፣ በርካቶች ቆስለዋል፣ እንዲሁም ህንፃው ሙሉ በሙሉ ፈርሷል ተብሏል
ዝርዝሩን ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/66b