የምክክር ኮሚሽን aka የማጭበርበር ኮሚሽን የሚያስፈጽማቸው ጉዳዮች:
1ኛ ኣዲስ ኣበባን ከፌደራል አስተዳደር ሙሉ በሙሉ ወደ ኦሮሚያ ክልል አስተዳደር ማዘዋወር
2ኛ የፕሬዝዳንት ሲስተም አምጥቶ ስልጣኑን ጠቅልሎ ለፕሬዝዳንቱ መስጠትና የፕሬዝዳንቱን ምርጫ በየሰባት ወይም ኣስር ዓመት ማድረግ
3ኛ (እኔም የምደግፈው) ኦሮምኛን ከኣማርኛ ጎን ለጎን የፌደራል የስራ ቋንቋ ማድረግ
የማጭበርበር ኮሚሽኑ ፈጽሞ የማይነካው ጉዳይ:
1ኛ ክልሎችን በተለይ ኦሮሚያን ማፍረስ። ይህ ፈጽሞ የማይደረግና ኣብይ ቂሎችን(gullibles) በተስፋ የሚያጃጅልበት ነጥብ ነው
Re: ገምቱ! የማጭበርበር ኮሚሽን የሚያስፈጽማቸውና የማይነካቸው ጉዳዮች
And when abiy becomes a president, Getcho the grinding mill sheep will be the prime minster of Ethiopia

Re: ገምቱ! የማጭበርበር ኮሚሽን የሚያስፈጽማቸውና የማይነካቸው ጉዳዮች
While the cadre whorus was telling us that Abiy would destroy the federal states including Oromia and delete article 39, as expected none of these issues are listed as agendas of የማጭበርበር ኮሚሽን
Instead, it was mainly about putting Addis Ababa under the full control of the Oromia region and probably making Abiy president aka king. The brain dead cadre don’t even ask why article 39 was not included in the agenda because they are brain dead
Instead, it was mainly about putting Addis Ababa under the full control of the Oromia region and probably making Abiy president aka king. The brain dead cadre don’t even ask why article 39 was not included in the agenda because they are brain dead