Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Naga Tuma
Member+
Posts: 7521
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ብሄራዊ ምክክርና የፖለቲካ ረፎርም በኢትዮጵያ!

Post by Naga Tuma » 16 May 2026, 22:00

የኢሳያስ አፍወርቂ፣ የመለስ ዜናዊ፣ እና የዮሓንስ ለታ የማንነታቸዉ መቃወስ ሕክምና ምክክር፣ እንዲሁም በማንነት ጥናት እራሱን ከናቅፋ ዩኒቨርዚቲ የመረቀዉ ተላላኪ ሕክምና ምክክር።

አከም፣ አከም ኣለህ፣ አክም፣ ሐኪም እያሉ በኣንድ ሃገር መዋቅር ዉስጥ መኖር ተሳነን ብለዉ የኖሩ ሕክምና ምክክር።

Post Reply